ar
Feedback
Zemedkun Bekele (ዘመዴ)

Zemedkun Bekele (ዘመዴ)

الذهاب إلى القناة على Telegram

"ይህ የቴሌግራም ቻናሌ ግንቦት1/2011ዓም የተከፈተ ነው። የእኔን የስልክ ወጪ ጨምሮ አገልግሎቴን መደገፍ የምትፈቅዱ ጓደኞቼ በ 👉🏿 https://donorbox.org/zemedemedia እና 👉🏿 https://www.paypal.com/paypalme/ZemedkunB በኩል ማገዝ ትችላላችሁ። በተረፈ ለቤተ ክርስቲያኔና ለኢትዮጵያ ሀገሬ የሚጠቅመውን ሁሉ አበረክት ዘንድ አብዝታችሁ ጸልዩልኝ።

إظهار المزيد
2025 عام في الأرقامsnowflakes fon
card fon
228 585
المشتركون
-14224 ساعات
-1 0407 أيام
-4 59630 أيام
أرشيف المشاركات
መልካም… "…በወደቡና በቀይ ባሕር ጉዳይ እኔም የዜግነቴን ድርሻ ልወጣ ብዬ አጭር ቃሪያ በሚጥሚጣ የሆነች ርእሰ አንቀጽ አዘጋጅቻለሁ። በተለይ "ዘመዴ ስለ ወደቡ ምንትላለህ? በቀይ ባሕር ጉዳይስ አቋምህ ምንድነው? እያሉ እንጥሌ እስኪወርድ ለሚያደርቁኝ ሰሞነኛ ኢትዮጵያኒስቶችም ቢጥማቸውም ባይጥማቸውም አጭር መልስ አዘጋጅቼላቸዋለሁ። "…ወደቡንና በወደቡ ጉዳይ የዐማራን ተሳትፎ በተመለከተም የራሴን ሃሳብ ለማጋራት ብዕሬን ስዬ ተከስቻለሁ። የወሃቢይ እስላሞችና የብልፅግና ወንጌል አማኞች እየጨፈራችሁ አንብቡኝ፣ ዐማሮችና ኦርቶዶክሳውያን ግን ለአሩሲዋ እመቤት የጥቅምት ግብር የጠንቋይ ልጆቹ መንግሥት ሰውቷችሁ ያው ኀዘን ላይ ናችሁና ከይቅርታ ጋር ከተመቻችሁ ብቻ አንብቡኝ። እግረ መንገዴንም ነፍስ ይማርም ብያለሁ። • ዝግጁ ጓዶች… ?
إظهار الكل...
1.61 MB
3.17 MB
33.72 MB
star reaction 2 705👍 302🙏 91💔 52😡 12 10🕊 8🏆 7🤔 6🤯 5🔥 3
መልካም… "…በወደቡና በቀይ ባሕር ጉዳይ እኔም የዜግነቴን ድርሻ ልወጣ ብዬ አጭር ቃሪያ በሚጥሚጣ የሆነች ርእሰ አንቀጽ አዘጋጅቻለሁ። በተለይ ዘመዴ ስለ ወደቡ ምንትላለህ? በቀይ ባሕር ጉዳይ አቋምህ ምንድነው ለሚሉኝ ሰሞነኛ ኢትዮጵያኒስቶችም አጭር መልስ አዘጋጅቼላቸዋለሁ። "…ወደቡንና የዐማራን ተሳትፎ በተመለከተም የራሴን ሃሳብ ለማጋራት ብዕሬን ስዬ ተከስቻለሁ። የወሃቢይ እስላሞችና የብልፅግና ወንጌል አማኞች እየጨፈራችሁ አንብቡኝ፣ ዐማሮችና ኦርቶዶክሳውያን ግን ለአሩሲዋ እመቤት የጥቅምት ግብር የጠንቋይ ልጆቹ መንግሥት ሰውቷችሁ ያው ኀዘን ላይ ናችሁና ከይቅርታ ጋር ከተመቻችሁ ብቻ አንብቡኝ። እግረ መንገዴንም ነፍስ ይማርም ብያለሁ። • ዝግጁ ጓዶች… ?
إظهار الكل...
1.61 MB
3.17 MB
33.72 MB
18💔 3
Photo unavailableShow in Telegram
“…በሰማይ ስማ አድርግም በባሪያዎችህም ላይ ዳኛ ሁን፤ በበደለኛውም ላይ ፍረድ፥ መንገዱንም በራሱ ላይ መልስበት፤ ንጹሑን አጽድቀው፥ እንደ ጽድቁም ክፈለው።” 1ኛ ነገ 8፥32 "…እንደምን አደራችሁ? "…እንደምን አረፈዳችሁ? "…እንደምን ዋላችሁ? "…እንደምን አመሻችሁ? "… መልሱ እግዚአብሔር ይመስገን ብቻ ‼
إظهار الكل...
star reaction 4🙏 944 252👍 108🕊 17🏆 10😡 5 2🔥 2
• በኦሮሚያ የኦርቶዶክሳውያን ጭፍጨፋ ቀጥሏል… "…በገድለ ዮሐንስ፣ የ ካናዳ ሀገረ ስብከት ለማንኛው ሊቀጳጳስ ይሰጥ፣ በምሥራቅ ጎጃም ሀገረ ስብከት፣ በበጀት፣ በመንፈሳዊ በዓል አከባበር፣ በጉዞ ማኅበራት ጉዳይ፣ በኮሪደር ልማቱና በዓባይ በሕዳሴው ግድብ መጠናቀቅ ላይ አጀንዳ ይዞ ሲነጋገር የከረመው የኢትዮጵያው ቅዱስ ሲኖዶስ ስብሰባውን ጨርሶ ትናንት መግለጫ በሰጠ ማግስት፣ አቢይ አሕመድም ቀይ ባህር እዘምታለሁ፣ ወደብም፣ አሰብንም አመጣለሁ ባለ ማግስት በኦሮሚያ ክልል በምሥራቅ አርሲ ዞን በሽርካ ወረዳ በትናንትናው ዕለት ሰኞ ጥቅምት 18/2018 ዓም ምሽቱ 4:00 ሰዓት አከባቢ ልዩ ቦታው ዘምባባ አርሴማ በሚባል ስፍራ ላይ ኦርቶዶክሳውያን በአሰቃቂ ሁኔታ መገደላቸውና ሌሎች ደግሞ ታግተው መወሰዳቸው ተነግሯል። "…ሰሞኑን በደብረ ወገግ አሰቦት ቅድስት ሥላሴ ገዳምም ገሚሱን አርደው፣ ገሚሱን አግተው በሚልዮን የሚቆጠር ብር እየጠየቁ መሆናቸው የተነገረ ሲሆን የእነ አቡነ ሳዊሮሷ ቤተ ክህነት የመንግሥታቸውን ገፅታ ስለሚያበላሽ ዜናው እንዳይነገር ጫና ሲፈጥሩ እንደነበርም ተሰምቷል። "…በአሩሲው ጭፍጨፋ ላይ ጨፍጫፊዎቹን ከየቤታቸው በማውጣት በአደባባይ የረሸኗቸው ሲሆን ርሸናውን የፈጸሙትም በኦህዴድኦነግ/ብልጽግና መዋቅር የሚደገፉ እና ራሳቸውን "የኦሮሞ እስላማዊ መንግሥት" ብለው የሚጠሩ ኃይሎች መሆናቸውም ተገልጿል። አስከአሁን ከተጨፈጨፉት ኦርቶዶክሳውያን መሃል… ፩፥ ማሙሽ ደበበ ~ ዕድሜ ~ 30 ፪፥ ትግስት ጅማ  ~ ዕድሜ ~ 50 ፫፣ ግዛው ከተማ ~  ዕድሜ ~40 ሲሆኑ ሥርዐተ ቀብራቸውም በዛሬው ዕለት ጥቅምት 18/02/2018 ዓም በዚያወወ በዘምባባ ቅድስት አርሴማ ቤተ ክርስቲያን መፈጸሙም ተዘግቧል።  "… ከተጨፈጨፉት ሌላም የእስላማዊ መንግሥቱ ታጣቂዎች… ፩፦ አስታጥቄ ደርቤ ፪፥ ከተማ ተክሉ ፫፥ በኃይሉ አበባየሁ ፭፦ ሲሳይ ከተማ …የተባሉ ኦርቶዶክሳውያን የተዋሕዶ ልጆች ታግተው መወሰዳቸው ተነግሯል። "…ከሀጂ ሙፍቲ ሞት በኋላ በኃይለኛው ድቀት የገጠመው መንግሥታዊው የወሃቢያ እስላም ቡድን ከዚህ የበለጠም የማስደንገጥ ተግባራትን ሊፈጽም እንደሚችልም እየተነገረ ነው። ሰሞኑን በሰሜን ሸዋ መርሀ ቤቴ አካባቢ ከፋኖ ጋር ይፋለም ዘንድ የላኩት ባህር ኃይል፣ አየር ወለድ እና ሪፐብሊካን የተባሉት የአገዛዙ ወታደሮች አይሆኑ ሆነው መደምሰሳቸው ብስጭት የፈጠረበት አገዛዙ ከዚህ የባሰም ጭፍጨፋ በኦርቶዶክሳውያን ላይ ሊፈጽም እንደሚችል ስለሚገመት ኦርቶዶክሳውያን ከኦሮሚያ ቤተ ክህነቱ ከአቡነ ሳዊሮስ አስተዳደር ምንም ዓይነት ተስፋ ሳይጠብቅ ራሱን ለመከላከል ቢሞክር መልካም እንደሚሆንለት የሚመክሩም ብዙዎች ናቸው። "…ሰሞኑን በብዙ መልኩ ኪሳራ ላይ የወደቀው አገዛዝ እንደ ሩዋንዳ ያለ የጅምላ ጭፍጨፋ ሊፈጽም ስለሚችል አሁንም ሕዝቡ ራሱን ለመከላከል እንደ ሁልጊዜው ይዘጋጅ ዘንድ ምክሬን አላቋርጥም። በአሁኑ ጊዜ በኢትዮጵያ ርካሹ የዐማራ ነገድ እና ኦርቶዶክሳውያኑ እንደሆነ ሊታወቅ ይገባል። የሀገሪቱ ሕግ አውጪ፣ ሕግ ተርጓሚና ሕግ አስፈጻሚው ክፍል በሙሉ ጽንፈኛ የወሃቢይ እስላሞችና አክራሪ ፀረ ኦርቶዶክስ ኃይላት ስብስብ መሆናቸው ይታወቃል። እናም ኦርቶዶክሳውያኑ እንደ ዜጋ ተቆጥረው ሕጋዊ ከለላና ጥበቃ የሚያደርግላቸው መንግሥት እንደሌለ ዐውቀው እንደ ኢራቅ ክርስቲያች ራሳቸውን አደራጅተው ከፈጽሞ መጥፋት ራሳቸውን እንዲታደጉ እመክራለሁ። • የሚሰማም፣ የሚታደግም ሲጠፋ እንዴት ይጨንቃል በማርያም። ብዕር አይታዘዝ፣ እጅ አይታዘዝ፣ ጣትህ አይንቀሳቀስ፣ ፍዝዝ ብቻ።
إظهار الكل...
19.44 MB
33.72 MB
star reaction 4 789💔 482👍 194🙏 66😡 43🔥 25🤔 18🕊 15🤯 12🏆 10 9
Photo unavailableShow in Telegram
"…ከእግረኞች ጋር በሮጥህ ጊዜ እነርሱ ቢያደክሙህ፥ ከፈረሶች ጋር መታገል እንዴት ትችላለህ? ኤር 12፥ 5 …በቅድሚያ…  ከሁሉም በፊት… "…ቤትህን አስተካክል" 2ኛ ነገ 20፥1 "…እንደምን አደራችሁ? "…እንደምን አረፈዳችሁ? "…እንደምን ዋላችሁ? "…እንደምን አመሻችሁ? "…መልሱ እግዚአብሔር ይመስገን ብቻ ‼
إظهار الكل...
star reaction 3🙏 983 267👍 129🕊 13👌 12🏆 10😡 10 7🤔 7🤯 6
Photo unavailableShow in Telegram
“…ምላሱን ከሚያጣፍጥ ይልቅ ሰውን የሚገሥጽ በኋላ ሞገስ ያገኛል።” ምሳ 28፥23 "…እንደምን አደራችሁ? "…እንደምን አረፈዳችሁ? "…እንደምን ዋላችሁ? "…እንደምን አመሻችሁ? "…መልሱ እግዚአብሔር ይመስገን ብቻ ‼
إظهار الكل...
star reaction 3🙏 1 023 281👍 118🕊 21🏆 17😡 15 4💔 3🔥 1
Photo unavailableShow in Telegram
• ጀምረናል ገባ ገባ በሉ…! • አላችሁ አይደል…?
إظهار الكل...
star reaction 2👍 471 131🙏 47👌 12🔥 9 8😡 6🤔 5🕊 3🏆 3