አዲስ ነገር መረጃ
前往频道在 Telegram
#አዲስ_ነገር_መረጃ #መረጃዎች_በትኩሱ ና ሳይዉሉ እንዲሁም ሳያድሩ በቻናሉ በኩል ይደርሳሉ Addis Ababa , Ethiopia Buy Ads : https://telega.io/?r=UbutLo2z #ለአስተያየት እና ለማስታወቂያ ስራዎች 👇👇 @Addisnegermereja_bot
显示更多2025 年数字统计

103 602
订阅者
-9224 小时
-3717 天
+21730 天
帖子存档
የትርፍ ሰዓት ክፍያ‼️
የኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን የጤና ሠራተኞች የትርፍ ሰዓት የሚፈቀድበት ሁኔታ እና ክፍያ ለመወሠን የወጣው መመሪያ በፍትህ ሚኒስቴር መመዝገቡን ገልጿል።
"የመንግሥት ጤና ተቋማት ሠራተኞች የትርፍ ሰዓት የሚፈቀድበት ሁኔታ እና ክፍያ ለመወሰን የወጣ መመሪያ ቁጥር 1119/2018" በሚል የተመዘገበው መመሪያ በሚመለከታቸው ተቋማት ተግባራዊ እንዲሆን የሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ታህሳስ 7/2018 ዓም በጻፈው ደብዳቤ አሳውቋል።
ረቂቅ መመሪያው የተዘጋጀው በጤና ሚኒስቴር ሲሆን ረቂቁ በሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ከታየ እና ከተገመገመ በኋላ በፍትህ ሚኒስትር መመዝገቡን ደብዳቤው ያትታል።
@Addis_News
@Addis_News
照片不可用在 Telegram 中显示
.
በሌሎች ሰወች ፖስት የተደረጉ ያገለገሉ እቃዎችን ፎቶ ፣ አድራሻ ፣ ዋጋ እና የእቃውን ባለቤት ስልክ ቁጥር በ ET Creatives በቀላሉ ያገኛሉ
✅ JOIN 👉 https://t.me/ET_Creatives_Family
ET Creatives
❤ 6
" በጎማ ንግድ ላይ በተሰማሩ ነጋዴዎች ላይ በተደረገ ድንገተኛ ኦፕሬሽን 15 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ውለዋል ! " - ገቢዎች ቢሮ
➡️ " በቀጣይ ቀናት በሌሎችም ዘርፎች ይቀጥላል! "
በአዲስ አበባ በተሽከርካሪ ጎማዎች ንግድ በተሰማሩ ነጋዴዎች ላይ በተካሄደ የታክስ ኦፕሬሽን በ11 የንግድ ድርጅት ያለደረሰኝ ሽያጭ ሲፈፅሙ የተገኙ 15 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ አሳውቋል።
ቢሮው ዛሬው ዕለት #ድንገተኛ የኦፕሬሽን ተግባር ማካሄዱን ለዚህም ለረጅም ቀናት ጥናት ሲደረግ እንደነበር ገልጿል።
በቁጥጥር ስር የዋሉት 15 ከፍተኛ እና መካከለኛ የመኪና ጎማ የሚሸጡ ነጋዴዎች ናቸው ብሏል።
" ግለሰቦቹ ያለደረሰኝ ሽያጭ ሲፈፅሙ እጅ ከፍንጅ ተገኝተው ነው በቁጥጥር ስር የዋሉት " ያለው ቢሮው " የኦፕሬሽን ተግባሩ መርካቶን ጨምሮ በተመረጡ 12 የከተማዋ የጎማ መሸጫ ቦታዎች ላይ ነው የተከናወነው " ሲል ገልጿል።
የኦፕሬሽን ተግባሩ ከአዲስ አበባ ፖሊስ ጋር በመቀናጀት የተካሄደ መሆኑን አመልክቷል።
ያለደረሰኝ ሽያጭ በመፈፀም ወንጀል ተጠርጥረው የተያዙት ግለሰቦች ጉዳያቸው በፖሊስ ተይዞ ለፍርድ የሚቀርቡ ይሆናል ተብሏል።
በቀጣይ ቀናት ድንገተኛ የኦፕሬሽን ተግባር በሌሎችም ዘርፎች ላይ እንደሚኖር የገቢዎች ቢሆን አመልክቷል።
የንግዱ ማህበረሰብ ግብይቶችን በደረሰኝ ብቻ እንዲፈፅም አሳስቧል።
Via : tikvah
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
❤ 9🤣 2
照片不可用在 Telegram 中显示
የአፍሪካ ዋንጫ በየአራት አመት ልዩነት ሊካሄድ ነው
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ ዋንጫ ከፈረንጆቹ 2028 ጀምሮ በየአራት አመቱ ሊካሄድ ነው አሉ የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ፓትሪስ ሞትሴፔ፡፡
ፕሬዚዳንቱ ይህንን ይፋ ያደረጉት ከ2025 የሞሮኮ አፍሪካ ዋንጫ በፊት የካፍ የስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ያደረገውን ስብሰባን ተከትሎ ነው፡፡
ውድድሩ ከፈረንጆቹ 1968 ጀምሮ በየሁለት አመቱ ሲካሄድ የቆየ ሲሆን፥ ከ2027ቱ የአፍሪካ ዋንጫ በኋላ በየአራት አመት ልዩነት ይካሄዳል ብለዋል፡፡
ከዚህ ቀደም የውድድሩ አሸናፊ ሀገር 5 ነጥብ 2 ሚሊየን ፓውንድ ሽልማት የሚያገኝ ሲሆን፥ በአዲሱ እቅድ የአፍሪካ ዋንጫ አሸናፊ ሀገር 7 ነጥብ 5 ሚሊየን ፓውንድ የገንዘብ ሽልማትን ያገኛል፡፡
@Yenetube @Fikerassefa
❤ 31🤪 4
照片不可用在 Telegram 中显示
ይህ መረጃ በኢትዮጵያ የስነ-ከዋክብት ተመራማሪ በሆኑት በዶ/ር ሮዳስ ታደሰ የተሰጠ ሳይንሳዊ ትንበያ ሲሆን፣ ከሥነ-ፈለክ (Astronomy) አንጻር ሲታይ ፍጹም ትክክልና የሚከሰት ክስተት ነው።
የዕለቱ ዋና ዜና፡ የታህሳስ 11/12 ልዩ የሥነ-ፈለክ ክስተት
በኢትዮጵያ የዘመን አቆጣጠር ታህሳስ 12 (በፈረንጆቹ December 21 ወይም 22) "Winter Solstice" ወይም የክረምት መለወጫ ተብሎ የሚጠራው ዕለት ነው። ዶ/ር ሮዳስ ያስተላለፉት መልዕክት የሚከተሉትን ነጥቦች ያጠቃልላል፦
* የቀኑ ርዝመት፡ ይህ ዕለት በሰሜናዊው የዓለም ክፍል (ኢትዮጵያን ጨምሮ) የዓመቱ አጭሩ ቀን ነው።
* የሌሊቱ ርዝመት፡ በአንጻሩ የዓመቱ ረጅሙ ሌሊት የሚመዘገብበት ወቅት ነው።
* ምክንያቱ፡ መሬት በዝንባሌዋ (Axial tilt) ምክንያት ከፀሐይ ርቃ የምትገኝበት የመጨረሻው ነጥብ ላይ በመድረሷ ነው።
ለምን እውነት ይሆናል? (ሳይንሳዊ ማብራሪያ)
ይሁን እንጂ ዶ/ር ሮዳስ ማህበረሰቡ ስለ ተፈጥሮ ክስተቶች ግንዛቤ እንዲኖረው ለማድረግ የሚጠቀሙበት ሳይንሳዊ ሃቅ ነው።
* የፀሐይ ጉዞ፦ ፀሐይ በደቡባዊ ንፍቀ ክበብ (Tropic of Capricorn) ላይ ቀጥታ ስለምታርፍ፣ ለእኛ ለሰሜናዊያኑ ብርሃኗ አጭር ሰዓት ብቻ ይቆያል።
* ቀጥታ ተፅዕኖ፦ ነገ እሁድ ፀሐይ ዘግይታ ትወጣለች፤ ቀድማም ትጠልቃለች። ይህም "ቶሎ ይመሻል" የተባለበትን ምክንያት ያረጋግጣል።
ማሳሰቢያ፦ ነገ እሁድ ታህሳስ 12 ቀን፣ ቀኑ አጭር በመሆኑ ለስራና ለጉዞ የምታቅዱ ሰዎች ጊዜያችሁን በአግባቡ እንድትጠቀሙ ይመከራል። ፀሐይ ቀድማ ስለምትጠልቅ የምሽቱ ጨለማ ረጅም ይሆናል።
በዶ/ር ሮዳስ ታደሰ
@Addis_News
@Addis_News
❤ 54😢 6🤣 5👍 3👏 2
照片不可用在 Telegram 中显示
👨💼 እቤትዎ ሆነው ስራ መስራት ይፈልጋሉ?👍
⌛🖥 የኦንላይን ስራዎች የሚሰሩበት እና እንዲሁም የስራ ማስታወቂያዎችን የሚያገኙበት አሪፍ አፕልኬሽን፤ ባሉበት ቦታ ሆነው በስልኮ በቀላሉ የሚሰሩበት እና በየወሩ ተከፋይ የሚሆኑበት አፕ❗️
💥🎮በቀላሉ ከታች ባለው ሊንክ አፑን ዳውንሎድ በማድረግ መስራት እና መጠቀም ትችላላችሁ።
📱📱 DOWNLOAD ለማድረግ 📱📱
🔽🔽🔽🔽
https://play.google.com/store/apps/details?id=com.habeshanjobs.habeshanjobs
⚡️ @Habeshan_Jobs_Com
⚡️ @Habeshan_Jobs_Com
❤ 8
የትርፍ ሰዓት ክፍያ‼️
የኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን የጤና ሠራተኞች የትርፍ ሰዓት የሚፈቀድበት ሁኔታ እና ክፍያ ለመወሠን የወጣው መመሪያ በፍትህ ሚኒስቴር መመዝገቡን ገልጿል።
"የመንግሥት ጤና ተቋማት ሠራተኞች የትርፍ ሰዓት የሚፈቀድበት ሁኔታ እና ክፍያ ለመወሰን የወጣ መመሪያ ቁጥር 1119/2018" በሚል የተመዘገበው መመሪያ በሚመለከታቸው ተቋማት ተግባራዊ እንዲሆን የሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ታህሳስ 7/2018 ዓም በጻፈው ደብዳቤ አሳውቋል።
ረቂቅ መመሪያው የተዘጋጀው በጤና ሚኒስቴር ሲሆን ረቂቁ በሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ከታየ እና ከተገመገመ በኋላ በፍትህ ሚኒስትር መመዝገቡን ደብዳቤው ያትታል።
❤ 12
የሠራዊት ጌታ የልዑል እግዚአብሔር አገልጋይ መላዕክት” 🙏
የስሙ ትርጓሜ “እንደ እግዚአብሔር ያለ ማን ነው” ማለት ነው። ድርሳነ ሩፋኤል ላይ ተጽፎ እደምናገኘው 7 ሊቃነ መላዕክት ሲኖሩ አለቃቸው ቅዱስ ሚካኤል ነውከእግዚአብሔር ዙፋን ስር ትዕዛዝ በወጣ ግዜ ኪሩቤል ተቀብለው ለሱራፌል ያስተላልፋሉ፤ ሱራፌልም ለሚካኤልና ለገብርኤል ለሩፋኤልም ያደርሳሉ፡፡ ሚካኤል ለፍጥረቱ በጎም ይሁን ክፉ ትዕዛዙን ይፈጽሙ ዘንድ መላዕክትን ያዛቸዋል፤ ኪሩቤልና ሱራፌል መላዕክቱም ሁሉ አቤቱ የእጅህን ስራ አታጥፋ እያሉ ቀንና ማታ ይለምናሉ። የመላዕክት አለቃ ቅዱስ ሚካኤል ከዲያቢሎስ ጋር በተከራከረ ጊዜ እግዚአብሔር ይገስፅህ አለው እንጂ የስድብን ቃል አልተናገረውም ሲባል ሰምተናል፡፡ ሊቀ ነብያት ሙሴ እጅግ ታዛዥና የዋህ ስለነበርና ከነዓንን ለማየት ወደ ናባው ተራራ ሲወጣ 2 መላዕክት በአረጋውያን ተመስለው መቃብር ሲቆፍሩ ቢያይ ላግዛቹ ብሎ መቆፈሪያውን ተቀበላቸው፡፡
በመጨረሻ “ሰውየው በአንተ ልክ ነውና እስቲ ገብተህ ለካልን” አሉት፡፡ እሱም በየዋህነቱ ጉድጓዱ ውስጥ ገብቶ እንደተኛ እንደ እንቅልፍ አሸልቦት በዚያው ዐረፈ፤ መላዕክቱም ቀበሩት። እስራኤላዊያን ሙሴን እጅግ ስለሚወዱት የሙሴን መቃብር እንደ ጣዖት እንዳያመልኩት እግዚአብሔር የሙሴን መቃብር ሰወረው፤ ነገር ግን ጠላት ዲያቢሎስ ሊያሳያቸው በመነሳቱ ቅዱስ ሚካኤል ተቃወመው፡፡ በመጨረሻም ቅዱስ ሚካኤል ዲያቢሎስን እግዚአብሔር ይገስጽህ ብሎ ከእርሱም ሰወረበት። በሐዋርያው ይሁዳ መልዕክት ቁጥር 8 የሚገኘው ቃል የቅዱስ ሚካኤልን ትዕግስት ያሳያል፡፡ ዳግመኛም አይሁድ ጌታን ሲሰቅሉት መልአኩ ቅዱስ ገብርኤል በቁጣ ሰይፉን አወጣ፤ ቅዱስ ሚካኤል ግን በአይሁድ ስራ አዝኖ፣ ፈጣሪን ፍጡራን ሲሰቀሉት የትዕግስቱንና የፍቅሩን ብዛት እያየ በአርምሞና በትዕግስት አያቸው ይላል ድርሳኑ።
መላዕክቱ በክንፋቸው የእግዚአብሔር ስም ስለተፃፈበት ህዝቡን ይጠብቃሉ፤ የመላዕክቱን ስም የመጨረሻውን ፊደል ስናይ ኤል ብሎ ይጨርሳል፡፡ ሚካ-ኤል ገብር-ኤል ኡራ-ኤል፡፡ ይህም “ስሜ በሱ ላይ ነውና” እንደሚል የእግዚአብሔር የምህረት ስም ስለሆነና በክንፎቻቸው ስለተፃፉ መላዕክቱ ይጠብቁናል። “በመንገድህ ሁሉ ይጠብቁህ ዘንድ መላእክቱን ስለአንተ ያዛቸዋል፤ እግርህም በድንጋይ እንዳይሰናከል በእጆቻቸው ያነሱሃል” ተብሎም በመዝሙር 90÷11 ተጽፋልና አህዛብን ጭምር ያለጊዜያቸው እንዳይሞቱ መላዕክት ይጠብቋቸዋል!!! ቅዱስ ሚካኤል ሰኔ 12 ቀን ዲያቢሎስን ጥሎ በምትኩ ሊቀ መላዕክት ሆኖ የተሾመበትና አፎምያንም የረዳበት ቀን ስለሆነ በታላቅ ሥርዓት ይከበራል። ህዳር 12 ሕዝበ እስራኤልን በክንፎቹ ጥላ ከበረሃው ፀሐይ ከልሎ ከግብጽ ምድር እየመራና እየጠበቀ ከንዓን ያገባቸው እለት ነው።
በትንቢተ ዳንኤል 10÷13 እና 10÷21 ደግሞ የስሙ ትርጉም እግዚአብሔር ዳኛዬ ነው የተባለው ነብዩ ቅዱስ ዳንኤልም ስለ ቅዱስ ሚካኤል እንዲህ ሲናገር ከዋነኞቹ አለቆች አንዱ ሚካኤል ሊረዳኝ መጣ፣ በተዘጋ ጉድጓድ ሲያጽናናው ደግሞ “ከሚካኤል በቀር የሚያጽናናኝ የለም” አለ፡፡ ልበ አምላክ ቅዱስ ዳዊት በመዝሙር 33÷7 “የእግዚአብሔር መልአክ በሚፈሩት ሰዎች ዙሪያ ይሰፍራል ያድናቸውማል” ይለናል፡፡ በዓለም ፍፃሜም ስለህዝቡ የሚቆመው ሚካኤል ይነሳል። በማለትረ በምዕራፍ 12÷1 ጽፎልናል፡፡ በራዕይ 8÷3 “የቅዱሳኑ ፀሎት ከዕጣኑ ጢስ ጋር ከመልአኩ እጅ ወደ እግዚአብሔር ፊት ወጣ” ተብሎ እንደተጻፈውም መላዕክት የቅዱሳኑን ጸሎት ወደ እግዚአብሔር ያሳርጋሉ፡፡
ገዳማውያንም የእግዚአብሔርን ቸርነት የመላእክቱን አማላጅነት አምነው ዘወትር በጸሎት ይተጋሉ። ገዳማቸውን እየረዳን በዓታቸውን እያጠናን የበረከታቸው ተካፋይ እንሁን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
ለበለጠ መረጃ:- 09 38 64 44 44/0918077957
🙏 44❤ 22👍 2🥱 1
照片不可用在 Telegram 中显示
ቤቲንግ ቢከለከልም ብሔራዊ ሎተሪ ግን የቤቲንግ ቁማር እያጫወተ መሆኑ ተረጋገጠ‼️
የኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት በሀገሪቱ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ሁሉንም የስፖርት ውርርድ (Betting) ድርጅቶች የሥራ ፈቃድ ሙሉ በሙሉ መሰረዙን ተከትሎ፣ ተቋሙ በራሱ ድረ-ገጽ አማካኝነት የተለያዩ የ"ቨርችዋል" (Virtual) ጨዋታዎችን ማጫወት መጀመሩ ካፒታል ጋዜጣ ዘግቧል።
@seledadotio
@seledadotio
🤣 54❤ 9😢 6
በኢትዮጵያ በየዓመቱ ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሚመረቁ ወጣቶች ቁጥር ቢጨምርም፣ በትምህርት ጥራት መጓደልና በስራ ገበያ ፍላጎት አለመጣጣም ምክንያት ስራ አጥነት አሳሳቢ ደረጃ ላይ መድረሱን አዳዲስ ጥናቶች አመለከቱ።
አሁናዊ መረጃዎች እንደሚያሳዩት በከተሞች የወጣቶች ስራ አጥነት መጠን ከ25 በመቶ በላይ የደረሰ ሲሆን፣ ችግሩ በተለይ በወጣት ሴቶች ላይ የበረታ ሆኖ ተገኝቷል። ከዩኒቨርሲቲ ምሩቃን መካከል 42 በመቶ የሚሆኑት መደበኛ ስራ ለማግኘት ረጅም ጊዜ እንደሚፈጅባቸው ተጠቁሟል።
ለዚህም ዋነኛው ምክንያት የትምህርት ስርአቱ የሚሰጠው እውቀት ከኢንዱስትሪው ተጨባጭ ፍላጎት ጋር መራራቁ እንደሆነ ባለሙያዎች ይገልጻሉ።
ይህንን ክፍተት ለመሙላት ዓለም አቀፉ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ያንጎ ግሩፕ (Yango Group)፣ በSTEM (ሳይንስ፣ ቴክኖሎጂ፣ ኢንጂነሪንግ እና ማትማቲክስ) ዘርፍ የተሰማሩ ወጣቶችን ለማብቃት የሚያስችለውን "ያንጎ ፌሎውሽፕ" ፕሮግራም በኢትዮጵያ ጨምሮ በስድስት የአፍሪካ ሀገራት በይፋ ጀምሯል።
ታኅሣሥ 09 ቀን 2018 ዓ.ም. በአዲስ አበባ ይፋ የሆነው ይህ መርሐ ግብር፤ እድሜያቸው ከ18 እስከ 25 ለሆኑ ወጣቶች የገንዘብ ድጋፍን፣ የአማካሪነት አገልግሎትን እና የተግባር ልምምድ እድሎችን ያመቻቻል። ፕሮግራሙ ተማሪዎች ለማህበረሰባቸው ተግዳሮቶች የፈጠራ መፍትሄ እንዲያዘጋጁ በማብቃት፣ ለወደፊት ዝግጁ የሆነ የሰው ኃይል ለመገንባት ያለመ መሆኑም ተጠቁሟል።
ፍላጎቱ ያላቸው ኢትዮጵያውያን ወጣቶች እስከ ጥር 18 ቀን 2018 ዓ.ም. ድረስ ማመልከት እንደሚችሉ የተገለፀ ሲሆን በዚህም ፕሮግራሙ የተለያየ ብቃት ያለውና ለወደፊት ዝግጁ የሆነ የሰው ኃይል በመገንባት ረገድ ከፍተኛ ሚና ይኖረዋል ተብሎ ይታመናል።
Via Capital
@Addis_News
@Addis_News
❤ 22😢 2
照片不可用在 Telegram 中显示
ሰበር ዜና፦
የአየር ሁኔታ መዛባት በበረራዎች ላይ እክል ፈጠረ
ወቅታዊ መረጃ የኢትዮጵያ አየር መንገድ በተለያዩ የሀገራችን ክፍሎች ባጋጠመ ከባድ ጭጋግና ለበረራ አመቺ ያልሆነ የአየር ፀባይ ምክንያት፣ ወደ ተወሰኑ መዳረሻዎች የሚደረጉ በረራዎችን ለጊዜው ማቋረጡን በዛሬው ዕለት አስታውቋል።
ከሜቲዎሮሎጂ ኤጀንሲ በተገኘው መረጃ መሠረት፣ ይህ አስቸጋሪ የአየር ፀባይ ለተወሰኑ ቀናት ሊቀጥል እንደሚችል ታውቋል።
አየር መንገዱ ሁኔታው እስኪስተካከል ድረስ መንገደኞች በትዕግስት እንዲጠባበቁ እየጠየቀ፣ አስቸኳይ ጉዞ ያለባቸው ደንበኞች ግን ሌላ የጉዞ አማራጭ እንዲጠቀሙ በአክብሮት ይመክራል።
የአየር ሁኔታው አስተማማኝ ሆኖ ሲገኝ በረራዎች ወዲያውኑ ወደ መደበኛ አገልግሎታቸው እንደሚመለሱና ይህም ለህዝብ ይፋ እንደሚደረግ ተገልጿል።
አየር መንገዱ በዚህ ተፈጥሯዊ ክስተት ምክንያት ለመንገደኞች ለደረሰው መጉላላትና መስተጓጎል ጥልቅ ይቅርታ ጠይቋል።
@Addisinsider_ETH
@Addisinsider_ETH
照片不可用在 Telegram 中显示
ይህ መረጃ በኢትዮጵያ የስነ-ከዋክብት ተመራማሪ በሆኑት በዶ/ር ሮዳስ ታደሰ የተሰጠ ሳይንሳዊ ትንበያ ሲሆን፣ ከሥነ-ፈለክ (Astronomy) አንጻር ሲታይ ፍጹም ትክክልና የሚከሰት ክስተት ነው።
የዕለቱ ዋና ዜና፡ የታህሳስ 11/12 ልዩ የሥነ-ፈለክ ክስተት
በኢትዮጵያ የዘመን አቆጣጠር ታህሳስ 12 (በፈረንጆቹ December 21 ወይም 22) "Winter Solstice" ወይም የክረምት መለወጫ ተብሎ የሚጠራው ዕለት ነው። ዶ/ር ሮዳስ ያስተላለፉት መልዕክት የሚከተሉትን ነጥቦች ያጠቃልላል፦
* የቀኑ ርዝመት፡ ይህ ዕለት በሰሜናዊው የዓለም ክፍል (ኢትዮጵያን ጨምሮ) የዓመቱ አጭሩ ቀን ነው።
* የሌሊቱ ርዝመት፡ በአንጻሩ የዓመቱ ረጅሙ ሌሊት የሚመዘገብበት ወቅት ነው።
* ምክንያቱ፡ መሬት በዝንባሌዋ (Axial tilt) ምክንያት ከፀሐይ ርቃ የምትገኝበት የመጨረሻው ነጥብ ላይ በመድረሷ ነው።
ለምን እውነት ይሆናል? (ሳይንሳዊ ማብራሪያ)
ይሁን እንጂ ዶ/ር ሮዳስ ማህበረሰቡ ስለ ተፈጥሮ ክስተቶች ግንዛቤ እንዲኖረው ለማድረግ የሚጠቀሙበት ሳይንሳዊ ሃቅ ነው።
* የፀሐይ ጉዞ፦ ፀሐይ በደቡባዊ ንፍቀ ክበብ (Tropic of Capricorn) ላይ ቀጥታ ስለምታርፍ፣ ለእኛ ለሰሜናዊያኑ ብርሃኗ አጭር ሰዓት ብቻ ይቆያል።
* ቀጥታ ተፅዕኖ፦ ነገ እሁድ ፀሐይ ዘግይታ ትወጣለች፤ ቀድማም ትጠልቃለች። ይህም "ቶሎ ይመሻል" የተባለበትን ምክንያት ያረጋግጣል።
ማሳሰቢያ፦ ነገ እሁድ ታህሳስ 12 ቀን፣ ቀኑ አጭር በመሆኑ ለስራና ለጉዞ የምታቅዱ ሰዎች ጊዜያችሁን በአግባቡ እንድትጠቀሙ ይመከራል። ፀሐይ ቀድማ ስለምትጠልቅ የምሽቱ ጨለማ ረጅም ይሆናል።
በዶ/ር ሮዳስ ታደሰ
@Addis_News
@Addis_News
❤ 75👍 13🤣 13👏 9🙏 3
04:30
视频不可用在 Telegram 中显示
ጋይስ ይሄን እድል ተጠቀሙበት አዲሰ onlin ስራነዉ 100%ይከፍላል ስሙ buzzer app ይባላል በ 3 መንገድ ይከፍላል
1ኛ እንደ ቲክቶክ ስፖርታዊ አጫጭር ቪዲዩ በመልቀቅ ከቲክቶክ እያወረዳቹ በ 1k view ጀምሮ ይከፍላችሆል
2ኛ በኢንቫይት ሰው በመጋበዝ 0.15 ዶላር በናንተ ሊንክ ብቻ ስለከፈቱ ይከፍላችሆል
3ኛ ታስኮች አለ ቪዲዩ በማየት ላይክ በማድረግ ኮሜንት በመፃፍ ይከፍላል
🤑ልክ $10 ሲሞላ ማውጣት ትችላላችሁ
🧲አካውንት ለመክፈት ይህን step ተከተሉ
✔️ይህን ሊንክ ተጭናችሁ አፑን ከplaystore or appstore አውረዱ 👇
https://app.buzzerfan.com/referral-invite/rsdf3de6aff03447bab57010ece7626afe
በመቀጠል email ካላችሁ n emailላችሁ መግባት ትችላላችሁ ካልሆነ ግን create account ሚለውን ተጭናችሁ email እና የማረሱትን password አስገቡ ከዛ በemail የላከላችሁን ኮድ አስገቡ
✔️በመቀጠል username,first & last name አስገቡ ከዛ gender,age አስገቡ
✔️በመቀጠል referral code የሚል ሲመጣላችሁ bonus point ለማግኘት ይህን ኮድ አስገቡ 👉 6AF10E
✔️አሁን አካውንት ከፍታችኋል ከዚህ በኋላ ቪዲዮ እየጫናችሁ በ1k view ትከፈላላችሁ
በተጨማሪም 1ሰው ስጋብዙ $0.15 ታገኛላችሁ
✔️ከዚህ በኋላ መስራት ነው እድሉን ተጠቀሙ ሞክሩት ቪዲዮም ሙሉ ማብራሪያ ከፈለጋቹ አከፋፈቱን ከላይ የሰራነውን video ይመልከቱ
referral code 👉 6AF10E ይቺን ማስገባት
እንዳይረሳ አብረን ብዙ ስራዎችን ስለምንሰራ አዳዲስ መረጃም ካለ አሳዉቃለሁኝ
31.85 MB
❤ 10💯 2
