2025 年数字统计

127 406
订阅者
-6624 小时
-2667 天
-76830 天
帖子存档
照片不可用在 Telegram 中显示
#SalaleUniversity
በ2018 ዓ.ም ለሪሚዲያል ፕሮግራም ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ አዲስ ተማሪዎች ምዝገባ የሚካሔደው ህዳር 02 እና ዐ3/2018 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ ከ8-12ኛ ክፍል የትምህርት ማስረጃዎች ዋናውና ኮፒው፣
➫ ብርድ ልብስ፣ አንሶላ እና ትራስ ጨርቅ፣
➫ 3×4 የሆነ አራት ፎቶግራፍ፡፡
የምዝገባ ቦታ፦
ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ ጀኔራል ታደሰ ብሩ ካምፓስ
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://t.me/atc_news
የኤሌክትሪክ መኪና ቻርጀር የሠሩት ወጣቶች 👏
ሰመረ ገ/ልዑል እና ሁለት ጓደኞቹ የኢንጂነሪንግ መምህራን ናቸው፡፡ የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት በሚያዘጋጀው የክህሎት ኢትዮጵያ ተሳትፈዋል፡፡
መምህራኖቹ በኢንስቲትዩቱ በመታገዝ ኤሌክትሪክ መኪኖችን ቻርጅ የሚያደርግና በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ የተመረተ ቴክኖሎጂ ፈጥረዋል፡፡
Ultra AC Wall Box EV Charger የተሰኘው ፈጠራው፤ AC Power የሚጠቀም ሲሆን 22 ኪዋ የሚደርስ output አለው፡፡
ፈጠራው በተለይ በኢትዮጵያ እያደገ በመሔድ ላይ ያለውን የኤሌክትሪክ መኪና ቻርጀር ፍላጎት ለማሟላት እንደሚያስችል መምህራኑ ተናግረዋል፡፡
በብዛት ወደማምረት አለመግባታቸውን የገለፁት ፈጣሪዎቹ፤ እስካሁን ባለው ሒደት የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት የማቴርያል እና የገንዘብ አቅርቦት እንዳደረገላቸው ገልፀዋል፡፡
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://t.me/atc_news
照片不可用在 Telegram 中显示
#ቴምርፕሮፐርቲስ
⩩ 100% ለሚከፍሉ ከ30% እስከ 35% የሚደርስ ታላቅ እውነተኛ ቅናሽ አዘጋጅተናል።
⩩ እንዲሁም 40% ለሚከፍሉ፣ ከከፈሉት ላይ የ20% ቅናሽ አዘጋጅተናል።
📍 ሊሴ ገ/ማርያም
ባለ 1 መኝታ
👉 66 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 7,590,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (759,000)
👉 71 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 8,165,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (816,500)
ባለ 2 መኝታ
👉 78 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 8,970,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (897,000)
👉 99ካሬ ሙሉ ክፍያ = 11,385,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (1,138,500)
ባለ 3 መኝታ
👉 132 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 14,520,000
ቅድመ ክፍያ 10% (1,452,000)
👉 146 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 16,060,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (1,606,000)
📍 አያት (ፈረስ ቤት)
ባለ 2 መኝታ
👉 88 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 8,360,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (836,000)
ባለ 3 መኝታ
👉 108 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 10,260,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (1,026,000)
👉 121 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 11,495,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (1,149,500)
👉 137 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 15,070,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (1,570,000)
📍 ተክለሐይማኖት (ሱማሌ ተራ)
ባለ 3መኝታ
👉 110ካሬ ሙሉ ክፍያ = 12,100,000ብር
ቅድመ ክፍያ = 10% (1,210,000) ብር
📍ሀይሌ ጋርመንት
ባለ 3መኝታ
👉 139ካሬ ሙሉ ክፋያ =14,595,000 ብር
ቅድመ ክፋያ 10%= (1,459,500ብር)
⩩ ቀሪውን 90%፤ በግንባታ ሂደት፤ ያለምንም ወለድና የግንባታ እቃዎች ጭማሪ፤ በኢትዮጵያ ብር ከፍለው የሚጨርሱት።
ለበለጠ መረጃ ይደውሉልን!
+251936650128
+251994495655
照片不可用在 Telegram 中显示
በመዲናዋ በትምህርት ቤቶች አካባቢ ተሸከርካሪዎችን ማቆም እንደሚያስቀጣ ተገለጸ
በአዲስ አበባ ከተማ በሚገኙ ትምህርት ቤቶች አካባቢ ያለውን የትራፊክ ፍሰትን ለመቆጣጠር፤ ተሸከርካሪዎችን የሚቆሙ ግለሰቦች ላይ የገንዘብ ቅጣት እንደሚጣል የከተማ አስተዳደሩ ትራፊክ ማኔጅመንት ባለስልጣን ለአሐዱ አስታውቋል።
በባለስልጣኑ የትራፊክ ቁጥጥር እና ሁነት አስተዳደር ዳይሬክተር አቶ አያሌው አቲሳ በተሸከርካሪ ልጆቻቸውን ወደ ትምህርት ቤት የሚያደርሱ ወላጆች በትምህርት ቤቶች አካባቢዎች ላይ ተሸከርካሪ ማቆም መከልከሉን የገለጹ ሲሆን፤ ይህም የትራፊክ መጨናነቅ እንዳይከሰት እና አከባቢውን ከትራፊክ አደጋ ለመከላከል የተደረገ መሆኑን ገልጸዋል።
ከፍተኛ ቁጥር ያለው ተሸከርካሪዎች በትምህርት ቤቶች አከባቢ በመኖሩ፤ ይህንን ለመቆጣጠር የተሸከርካሪ ባለንብረቶች ተሸከርካሪያቸውን ለማቆም የመኪና ማቆሚያ ወይም ፓርኪንክን እንደ አማራጭ ሊጠቀሙ እንደሚገባም ተናግረዋል፡፡
አክለውም ተሸከርካሪን ደርቦ እና መንገድ ዘግተው በሚቆሙ ግለሰቦች ላይ እንደ ተከሰተው የጥፋት አይነት የመቅጫ የገንዘብ እርከን ስለመኖሩ የተናገሩ ሲሆን፤ ይህንን የተላላፉ አጥፊዎች እንደ ጥፋት አይነት በገንዘብ እንደሚቀጡ ይደረጋል ብለዋል፡፡
ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ በትምህርት ቤት አካባቢ የትራፊክ መጨናነቅ እና አደጋ እንዳይከሰት የትራፊክ ፍሰቱን ሊገድቡ በሚችሉ ጉዳዮች ላይ ትኩረት ተሰቶ እየተሰራበት እንደሚገኝ ጠቁመዋል፡፡
በመሆኑም በትምህርት ቤቶች አካባቢ ተሽርካሪያቸውን ባለመቆም የትራፊክ ፍሰቱ ላይ ጫና እንዳይፈጠር ወላጆች የበኩላቸውን ሃላፊነት እንዲወጡ አሳስበዋል፡፡
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://t.me/atc_news
#BoranaUniversity
ቦረና ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የሙያ መስኮች ብቃት ያላቸውን ባለሙያዎች አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል።
➤ የሥራ መደብ፦ በተለያዩ የሙያ መስኮች
➤ ተፈላጊ ባለሙያዎች ብዛት፦ 48
➤ ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ፦ ከመጀመሪያ ዲግሪ ጀምሮ
➤ የሥራ ልምድ፦ ዜሮ ዓመትና በላይ
➤ የሥራ ቦታ፦ ቦረና ዩኒቨርሲቲ
የማመልከቻ ጊዜው የሚያበቃው፦
ጥቅምት 28/2018 ዓ.ም
ቦረና ዩኒቨርሲቲ የሰው ሀብት አስተዳደርና ልማት ዳይሬክቶሬት ቢሮ በአካል በመገኘት ወይም አዲስ አበባ ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ ወኪል ቢሮ፣ አራት ኪሎ፣ የቀድሞው የጀርመን ባህል ኢንስቲትዩት ህንፃ ቢሮ ቁ. 15 የማመልከቻ ደብዳቤ፣ ሲቪ እና የትምህርት ማስረጃዎች ዋናውና ኮፒውን ማስገባት ይጠበቅባችኋል፡፡
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://t.me/atc_news
照片不可用在 Telegram 中显示
#ቴምርፕሮፐርቲስ
⩩ 100% ለሚከፍሉ ከ30% እስከ 35% የሚደርስ ታላቅ እውነተኛ ቅናሽ አዘጋጅተናል።
⩩ እንዲሁም 40% ለሚከፍሉ፣ ከከፈሉት ላይ የ20% ቅናሽ አዘጋጅተናል።
📍 ሊሴ ገ/ማርያም
ባለ 1 መኝታ
👉 66 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 7,590,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (759,000)
👉 71 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 8,165,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (816,500)
ባለ 2 መኝታ
👉 78 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 8,970,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (897,000)
👉 99ካሬ ሙሉ ክፍያ = 11,385,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (1,138,500)
ባለ 3 መኝታ
👉 132 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 14,520,000
ቅድመ ክፍያ 10% (1,452,000)
👉 146 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 16,060,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (1,606,000)
📍 አያት (ፈረስ ቤት)
ባለ 2 መኝታ
👉 88 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 8,360,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (836,000)
ባለ 3 መኝታ
👉 108 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 10,260,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (1,026,000)
👉 121 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 11,495,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (1,149,500)
👉 137 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 15,070,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (1,570,000)
📍 ተክለሐይማኖት (ሱማሌ ተራ)
ባለ 3መኝታ
👉 110ካሬ ሙሉ ክፍያ = 12,100,000ብር
ቅድመ ክፍያ = 10% (1,210,000) ብር
📍ሀይሌ ጋርመንት
ባለ 3መኝታ
👉 139ካሬ ሙሉ ክፋያ =14,595,000 ብር
ቅድመ ክፋያ 10%= (1,459,500ብር)
⩩ ቀሪውን 90%፤ በግንባታ ሂደት፤ ያለምንም ወለድና የግንባታ እቃዎች ጭማሪ፤ በኢትዮጵያ ብር ከፍለው የሚጨርሱት።
ለበለጠ መረጃ ይደውሉልን!
+251936650128
+251994495655
#AddisAbabaUniversity
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ያለፉት ሁለት ዓመታት የራስገዝነት ሪፎርም ትግበራውን ገምግሟል፡፡
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የመጀመሪያው ራስገዝ ዩኒቨርሲቲ ሆኖ በድጋሜ ከተቋቋመ በኋላ በተሠሩ የሪፎርም ሥራዎችና በመደበኛ ተግባራት አፈፃፀም እና በተመዘገቡ ውጤቶች ላይ ያተኮረ ውይይት አካሒዷል፡፡
የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ራስገዝ መሆን ዋናው ግብ ተቋሙን የአካዳሚክ፣ የምርምር እና የአገልግሎት ልህቀት ማዕከል በማድረግ ለአገራዊ ፍላጎቶች ምላሽ የሚሰጥ ፍላግሺፕ የምርምር ዩኒቨርሲቲ መገንባት እንደሆነ በውይይት መድረኩ ተገልጿል፡፡
ባለፉት ሁለት ዓመታት በዩኒቨርሲቲው የተከናወኑ አበይት ተግባራት፦
➫ የአምስት ዓመት ስትራቴጂክ እቅድ (2024-2028) ተዘጋጅቷል፣
➫ አዲስ የሴኔት ህግ ፀድቋል፣
➫ በርካታ ፖሊሲዎች እና መመሪያዎች ወጥተዋል፣
➫ የአካዳሚክ ፕሮግራሞች ግምገማና መልሶ ማደራጀት ሥራ ተሰርቷል፣
➫ ዩኒቨርሲቲው በራሱ መስፈርት ተማሪዎችን መቀበል መጀመሩ፣
➫ አዲስ የዩኒቨርሲቲው መዋቅር ተጠንቶና በሥራ አመራር ፀድቆ ወደ ሥራ መግባቱ፣
➫ አዲስ በፀደቀው መዋቅር መሰረት የመካከለኛና መሰረታዊ አመራር ምደባ መከናወኑ፣
➫ ገቢ የማመንጫት አቅም እየተሻሻለ መምጣቱንና በ2017 በጀት ዓመት ከዩኒቨርሲቲው ጠቅላላ ወጪ 30 በመቶ ባመነጨው ገቢ መሸፈኑ ተነስቷል፡፡
በቀጣይ የሚከናወን የሰራተኞች መልሶ ድልድል ለመፈፀም በተዘጋጀ ማስፈፀሚያ ማዕቀፍ ላይ ሰፊ ውይይት ተካሒዷል፡፡
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://t.me/atc_news
照片不可用在 Telegram 中显示
#ETA
ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት በቅድመ-ምረቃ እና በድኅረ-ምረቃ መርሐግብር ተመዝጋቢዎችን ሲቀበሉ የመግቢያ መስፈርቶችን ማሟላታቸውን ሊያረጋግጡ እንደሚገባ የትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን አሳስቧል፡፡
በዚህም አመልካቾች፦
➫ የትምህርት ሚኒስቴር ለትምህርት ዓመቱ ያስቀመጠውን የከፍተኛ ትምህርት የመጀመሪያ ዲግሪ መግቢያ የመቁረጫ ነጥብ አሟልተው መገኘት አለባቸው፡፡
➫ ከቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ተቋም የተመረቁ ባለሙያዎች በመጀመሪያ ዲግሪ ፕሮግራም ለመመዝገብ በሰለጠኑበት የሙያ መስክ በደረጃ 4 ወይም በቀድሞ 10+3 ወይም 12+2 ዲፕሎማ ያጠናቀቁ ሆነው በሙያው ደረጃ 4 የብቃት ማረጋገጫ ምዘና (COC level 4) ተፈትነው ያለፉበትን ማስረጃ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡
➫ ለሁለተኛ ዲግሪ ተመዝጋቢዎች በባለሥልጣኑ ህጋዊነቱ የተረጋገጠ የመጀመሪያ ዲግሪ የትምህርት ማስረጃ ማቅረብ እንዲሁም የድኅረ-ምረቃ የመግቢያ ፈተና የማለፊያ ውጤት ያላቸው ሊሆኑ ይገባል፡፡
➫ ከውጭ ሀገር የተገኘ የትምህርት ማስረጃ ለመግቢያ መስፈርት የሚያገለግለው በባለሥልጣኑ የአቻ ግምት ሲሰራለት ብቻ ይሆናል፡፡
ከላይ ከተጠቀሱት መመሪያዎች ውጪ በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ገብተው የሚማሩ በሙሉ ኃላፊነቱ የተመዝጋቢዎቹ እና የተቋማቱ ብቻ መሆኑን ባለሥልጣን መስሪያቤቱ አሳስቧል፡፡
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://t.me/atc_news
照片不可用在 Telegram 中显示
#JigjigaUniversity
ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ የ2018 ዓ.ም የድኅረ-ምረቃ ትምህርት አመልካቾች የምዝገባ ጊዜን እስከ ጥቅምት 26/2018 ዓ.ም አራዝሟል።
ለምዝገባ የሚያስፈልጉ፦
➫ የNGAT ማለፊያ ውጤት
➫ የመጀመሪያ ዲግሪ ሰርተፊኬት ዋናውና ኮፒው
➫ አራት የቅርብ ጊዜ ፓስፖርት መጠን ፎቶግራፍ
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://t.me/atc_news
照片不可用在 Telegram 中显示
#ቴምርፕሮፐርቲስ
⩩ 100% ለሚከፍሉ ከ30% እስከ 35% የሚደርስ ታላቅ እውነተኛ ቅናሽ አዘጋጅተናል።
⩩ እንዲሁም 40% ለሚከፍሉ፣ ከከፈሉት ላይ የ20% ቅናሽ አዘጋጅተናል።
📍 ሊሴ ገ/ማርያም
ባለ 1 መኝታ
👉 66 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 7,590,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (759,000)
👉 71 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 8,165,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (816,500)
ባለ 2 መኝታ
👉 78 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 8,970,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (897,000)
👉 99ካሬ ሙሉ ክፍያ = 11,385,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (1,138,500)
ባለ 3 መኝታ
👉 132 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 14,520,000
ቅድመ ክፍያ 10% (1,452,000)
👉 146 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 16,060,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (1,606,000)
📍 አያት (ፈረስ ቤት)
ባለ 2 መኝታ
👉 88 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 8,360,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (836,000)
ባለ 3 መኝታ
👉 108 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 10,260,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (1,026,000)
👉 121 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 11,495,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (1,149,500)
👉 137 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 15,070,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (1,570,000)
📍 ተክለሐይማኖት (ሱማሌ ተራ)
ባለ 3መኝታ
👉 110ካሬ ሙሉ ክፍያ = 12,100,000ብር
ቅድመ ክፍያ = 10% (1,210,000) ብር
📍ሀይሌ ጋርመንት
ባለ 3መኝታ
👉 139ካሬ ሙሉ ክፋያ =14,595,000 ብር
ቅድመ ክፋያ 10%= (1,459,500ብር)
⩩ ቀሪውን 90%፤ በግንባታ ሂደት፤ ያለምንም ወለድና የግንባታ እቃዎች ጭማሪ፤ በኢትዮጵያ ብር ከፍለው የሚጨርሱት።
ለበለጠ መረጃ ይደውሉልን!
+251936650128
+251994495655
የመቱ ዩኒቨርሲቲ ማኅበረሰብ በድንገት ህይወቱ ላለፈው ተማሪ ታረቀኝ ታፈሰ ዎሬሳ የሻማ ማብራት ስነ-ስርዓት አካሒዷል።
ወጣት ታረቀኝ ታፈሰ በመቱ ዩኒቨርሲቲ የ2ኛ ዓመት የኢኮኖሚክስ ትምህርት ክፍል ተማሪ ነበር።
በተማሪው ድንገተኛ ህልፈተ የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን የገለፀው ዩኒቨርሲቲው፤ ለቤተሰቦቹ፣ ለወዳጆቹ እንዲሁም ለዩኒቨርሲቲው ማኅበረሰብ መጽናናትን ተመኝቷል። ነፍስ ይማር! 😭
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://t.me/atc_news
照片不可用在 Telegram 中显示
#SamaraUniversity
በ2018 ዓ.ም በሠመራ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ግቢ በሁለተኛ ዲግሪ በመደበኛ እና በኤክስቴንሽን መርሐግብር እንዲሁም በመጀመሪያ ዲግሪ በኤክስቴንሽን መርሐግብር ለመማር ያመለከታችሁ ምዝገባ ከጥቅምት 25-27/2018 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
ቅዳሜ ጥቅምት 29/2018 ዓ.ም ትምህርት ይጀምራል ተብሏል።
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://t.me/atc_news
照片不可用在 Telegram 中显示
#ቴምርፕሮፐርቲስ
⩩ 100% ለሚከፍሉ ከ30% እስከ 35% የሚደርስ ታላቅ እውነተኛ ቅናሽ አዘጋጅተናል።
⩩ እንዲሁም 40% ለሚከፍሉ፣ ከከፈሉት ላይ የ20% ቅናሽ አዘጋጅተናል።
📍 ሊሴ ገ/ማርያም
ባለ 1 መኝታ
👉 66 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 7,590,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (759,000)
👉 71 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 8,165,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (816,500)
ባለ 2 መኝታ
👉 78 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 8,970,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (897,000)
👉 99ካሬ ሙሉ ክፍያ = 11,385,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (1,138,500)
ባለ 3 መኝታ
👉 132 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 14,520,000
ቅድመ ክፍያ 10% (1,452,000)
👉 146 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 16,060,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (1,606,000)
📍 አያት (ፈረስ ቤት)
ባለ 2 መኝታ
👉 88 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 8,360,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (836,000)
ባለ 3 መኝታ
👉 108 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 10,260,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (1,026,000)
👉 121 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 11,495,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (1,149,500)
👉 137 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 15,070,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (1,570,000)
📍 ተክለሐይማኖት (ሱማሌ ተራ)
ባለ 3መኝታ
👉 110ካሬ ሙሉ ክፍያ = 12,100,000ብር
ቅድመ ክፍያ = 10% (1,210,000) ብር
📍ሀይሌ ጋርመንት
ባለ 3መኝታ
👉 139ካሬ ሙሉ ክፋያ =14,595,000 ብር
ቅድመ ክፋያ 10%= (1,459,500ብር)
⩩ ቀሪውን 90%፤ በግንባታ ሂደት፤ ያለምንም ወለድና የግንባታ እቃዎች ጭማሪ፤ በኢትዮጵያ ብር ከፍለው የሚጨርሱት።
ለበለጠ መረጃ ይደውሉልን!
+251936650128
+251994495655
照片不可用在 Telegram 中显示
5 ሚሊዮን የኢትዮጵያ ኮደርስ ኢንሼቲቭ #ነጻ ስልጠናን ይከታተሉ!
የስልጠና ኮርሶች፦
► ዌብ ፕሮግራሚንግ
► አንድሮይድ ማበልፀግ
► ዳታ ሳይንስ
► አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ፋንዳሜንታልስ
ስልጠናው የሚሰጠው ዓለም አቀፍ የዲጂታል ክህሎቶችን በኦንላይን በማስተማር ከሚታወቀው ዩዳሲቲ ተቋም ጋር በመተባበር ነው፡፡
ለመመዝገብ 👇
https://www.ethiocoders.et/
ስልጠናውን በስምንት ሳምንት ያጠናቀቁ ሰልጣኞች ዓለም አቀፍ ተቀባይነት ያለው ሰርተፊኬት ይሰጣቸዋል።
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://t.me/atc_news
