Ethio daily vacancy(የስራ ማስታወቂያዎች)
Ir al canal en Telegram
ማንኛውንም የማስታወቂያ ስራ ለማሰራት የምትፈልጉ(only promotion) inbox @Eyyiba ሌሎች ጥያቄዎችን ለማድረስ @Ethiodailyvacbot
Mostrar más2025 año en números

181 605
Suscriptores
-7324 horas
-7337 días
-3 55130 días
Archivo de publicaciones
Photo unavailableShow in Telegram
ክፍት የስራ ማስታወቂያ |
ሃሌሉያ አጠቃላይ ሆስፒታል በተጠቀሰው ክፍት የስራ ቦታ ብቁ የሰው ሃይል አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል :: መስፈርቱን የምታሟሉ ተወዳዳሪዎች እንድታመለክቱ ያስታውቃል።
የትምህርት ማስረጃ እና አባሪ ዶክመንቶችን በ hallelujahhospital.hr@gmail.com ላይ በመላክ ወይንም ጎተራ ኮንዶሚኒየም በሚገኘው ሆስፒታላችን የሰው ሃብት አስተዳደር ቢሮ በአካል በመቅረብ ማመልከት ይችላሉ።
🏏 Remote Job Opportunity for Professional Researchers
Position: Researcher/ Student support
✅ Company: Research Support Team
Job Type: Remote
Description: We want professional researchers capable of supporting graduates on researches on PhD and MA level, and who could be able to submit the projects on time.
✅Requirements: The candidates:
🏏PhD and 5 or more work or Msc Degree and 10+ work in Any field from Ethiopian or foreign universities with Excellent result in Research
🏏 Grade 3.6 or more in Course work !
🏏 Punctual, summit tasks on the required time !
🏏 Who could submit the projects on time !
🏏 Who can handle multiple tasks at a time !
🏏 Who is kind enough to support graduates!
🏏 Who is obedient and dedicated on delivering the given tasks !
🏏 Who has enough time to support students
✅ Deadline: December 20, 2025
✅Data softwares: Capable of 2 or more of the following data softwares: Python (TensorFlow, PyTorch, Keras, Scikit-learn) SPSS, STATA, R, E Views, Arc GIS, Phyton, LIMS, LHR and Other Programimg and data analysis softwares.
Expected: Must have supported 10+ graduated on 10+ researches
Salary: With our Payment range after the trial job
To Apply: Contact @Tresearcher
የፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ለእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ ክፍት የሥራ መደብ ማስታወቂያ
የፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ለእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ ከዚህ በታች በተገለጹት ክፍት የሥራ መደቦች ላይ ሥራ ፈላጊዎችን አወዳድሮ በቋሚነት ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡
ማሳሰቢያ፡-
1. ከዝቅተኛ ተፈላጊ ችሎታ በላይ የትምህርትና የስራልምድ ማስረጃ ያላቸው አመልካቾች ማመልከት ይችላሉ፡፡
2. የምዝገባ ጊዜ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 7 ተከታታይ የስራ ቀናቶችይሆናል፡፡
3. ከ2015 ዓ.ም ጀምሮ የዲግሪ የትምህርት ማስረጃ የሚያቀርቡ ተወዳዳሪዎች የመውጫ ፈተና ያለፉበትን መረጃ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
4. ከግል ተቋማት የሚቀርቡ የስራ ልምድ ማስረጃዎች የስራ ግብርየተከፈለባቸውመሆንይኖርባቸዋል።
5. አመልካቾች ለሚያቀርቡት የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃ ህጋዊነት ኃላፊነት ይወስዳሉ።
6. ለፈተና ለሚመለመሉ አመልካቾች ፈተና የሚሰጥበት ቀንና ቦታ በማስታወቂያ የሚገለፅ ይሆናል።
7. የምዝገባ አድራሻ፡-https://forms.gle/taEBAGGpbo1G9bGW9
የፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን
📆Deadline : December 28, 2025
Join Channel/ቻናሉን ይቀላቀሉ !
Website: https://abayjobs.com
Telegram: https://t.me/vacancy3
የፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ለእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ ክፍት የሥራ መደብ ማስታወቂያ
የፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ለእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ ከዚህ በታች በተገለጹት ክፍት የሥራ መደቦች ላይ ሥራ ፈላጊዎችን አወዳድሮ በቋሚነት ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡
ማሳሰቢያ፡-
1. ከዝቅተኛ ተፈላጊ ችሎታ በላይ የትምህርትና የስራልምድ ማስረጃ ያላቸው አመልካቾች ማመልከት ይችላሉ፡፡
2. የምዝገባ ጊዜ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 7 ተከታታይ የስራ ቀናቶችይሆናል፡፡
3. ከ2015 ዓ.ም ጀምሮ የዲግሪ የትምህርት ማስረጃ የሚያቀርቡ ተወዳዳሪዎች የመውጫ ፈተና ያለፉበትን መረጃ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
4. ከግል ተቋማት የሚቀርቡ የስራ ልምድ ማስረጃዎች የስራ ግብርየተከፈለባቸውመሆንይኖርባቸዋል።
5. አመልካቾች ለሚያቀርቡት የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃ ህጋዊነት ኃላፊነት ይወስዳሉ።
6. ለፈተና ለሚመለመሉ አመልካቾች ፈተና የሚሰጥበት ቀንና ቦታ በማስታወቂያ የሚገለፅ ይሆናል።
7. የምዝገባ አድራሻ፡-https://forms.gle/taEBAGGpbo1G9bGW9
የፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን
📆Deadline : December 28, 2025
Join Channel/ቻናሉን ይቀላቀሉ !
Website: https://abayjobs.com
Telegram: https://t.me/vacancy3
