ETHIO-MEREJA®
رفتن به کانال در Telegram
News & Media Company® USA : Washington Addisababa, Ethiopia🇪🇹 . Buy ads: https://telega.io/c/ethio_mereja . ለጥቆማ እና ማስታወቂያ ለማሰራት ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ!! 👉 @ethio_merejabot ✔
نمایش بیشتر2025 سال در اعداد

110 254
مشترکین
-5724 ساعت
-3197 روز
-1 31530 روز
آرشیو پست ها
Photo unavailableShow in Telegram
#ቴምርፕሮፐርቲስ
⩩ 100% ለሚከፍሉ ከ30% እስከ 35% የሚደርስ ታላቅ እውነተኛ ቅናሽ አዘጋጅተናል።
⩩ እንዲሁም 40% ለሚከፍሉ፣ ከከፈሉት ላይ የ20% ቅናሽ አዘጋጅተናል።
📍 ሊሴ ገ/ማርያም
👉 66 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 7,590,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (759,000)
👉 71 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 8,165,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (816,500)
👉 132 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 14,520,000
ቅድመ ክፍያ 10% (1,452,000)
👉 146 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 16,060,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (1,606,000)
📍ሐይሌ ጋርመንት
ባለ 3 መኝታ
👉 139ካሬ ሙሉ ክፍያ = 14,590,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (1,459,000)
📍 አያት (ፈረስ ቤት)
👉 88 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 8,360,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (836,000)
👉 108 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 10,260,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (1,026,000)
👉 137 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 15,070,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (1,50,000)
⩩ ቀሪውን 90%፤ በግንባታ ሂደት፤ ያለምንም ወለድና የግንባታ እቃዎች ጭማሪ፤ በኢትዮጵያ ብር ከፍለው የሚጨርሱት።
ለበለጠ መረጃ ይደውሉልን!
+251964439488
+251907232222
Telegram: https://t.me/OusmanTemer
WhatsApp: https://wa.me/251964439488
❤ 15
Photo unavailableShow in Telegram
የግሸን ደብረ ከርቤ ዓመታዊ በዓል በድምቀት ይከበራል
የግሸን ደብረ ከርቤ ዓመታዊ በዓል በነገው ዕለት በድምቀት ይከበራል።
ዓመታዊ ክብረ በዓሉ መስከረም 21 በዞኑ አምባሰል ወረዳ ግሸን ተራራ ላይ በደመቀ መልኩ የሚከበር ሲሆን፤ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን እምነት ተከታዮች እና ጎብኚዎች ወደ ቦታው እየገቡ ነው።
በዓሉ እንደወትሮው ሁሉ ዘንድሮም በደመቀ ሁኔታ እንዲከበር አስፈላጊው ዝግጅት መደረጉን የደቡብ ወሎ ዞን አስተዳደር አስታውቋል።
የአካባቢው ማህበረሰብ የኖረ የእንግዳ ተቀባይነቱን ለማሳየት የዞኑ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ የሚመራቸው የተለያዩ ኮሚቴዎች ተዋቅረው ወደ ስራ ገብተዋል። በዋናነት በዓሉ በሰላም እንዲከበር የጸጥታ ኮሚቴ ተዋቅሮ ሲሰራ የቆየ ሲሆን የመከላከያ ሰራዊትና የክልሉ የጸጥታ ተቋማት በጋራ በመሆን ስራዎችን እየሰሩ ይገኛሉ።
❤ 61👍 14🙏 10😢 2🥰 1
የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት አባል ነኝ በማለት ሰዎችን በማስፈራራት እያገተ ገንዘብ ሲቀበል የነበረን ግለሰብ በቁጥጥር ስር ማዋሉን የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አስታወቀ።
ዳዊት ጥላሁን ወይም ምንተስኖት ጥላሁን የተባለው ግለሰብ ሀሰተኛ የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት መታወቂያ በመጠቀም የተቋሙ ሰራተኛ ነኝ በማለት ሰዎችን በማገትና በማስፈራራት ገንዘብ እንደሚቀበል ከህብረተሰቡ የመጣን ጥቆማ መነሻ በማድረግ የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት እና የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ በጥምረት ባደረጉት ክትትል ግለሰቡን መስከረም 16 ቀን 2018 ዓ/ም በቁጥጥር እንዲውል አድርገዋል።
ተጠርጣሪው ከሜክሲኮ ወደ ጋርመንት በታክሲ ተሳፍራ የምትሄድን የግል ተበዳይን ሳሮን ተስፋዬን ደህንነት ነኝ በማለት በማስፈራራት እና በመደብደብ ጉዳት ያደረሰባት መሆኑን የግል ተበዳይ በማህበራዊ ሚዲያ ማሰራጨቷ ይታወቃል። ግለሰቡ በግል ተበዳይ ላይ ባደረሰው ጉዳት በህግ የሚጠየቅ መሆኑን ፖሊስ አስታውቋል።
ግለሰቡ በቁጥጥር ስር በዋለበት ወቅት ሀሰተኛ የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት መታወቂያ እንደተገኘበት ፖሊስ አስታውቋል።
በግለሰቡ በተመሳሳይ የወንጀል ድርጊት የተፈጸመበት ግለሰብ እና ስለ ግለሰቡ ማንኛውም መረጃ ያለው ሰው ለአዲስ ለአበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ መረጃ በመስጠት ትብብር እንዲያደረግ እና የጸጥታ አካላትና አባል ነን በማለት የሚያስፈራሩና ተጽዕኖ የሚያሳደሩ ግለሰቦች ሲያጋጥሙት በወቅቱ ለፖሊስ እንዲያሳውቅ መልዕክት ተላልፏል።
❤ 54👍 12😁 6👏 2🤯 1
Photo unavailableShow in Telegram
በነዳጅ ምርቶች ላይ አጠቃላይ የ30 በመቶ ግብር በተያዘው በጀት ዓመት ተግባራዊ መደረግ ይጀምራሉ ተባለ
የገንዘብ ሚኒስቴር ከ2018 የበጀት ዓመት ጀምሮ በነዳጅ ምርቶች ላይ አጠቃላይ 30 በመቶ ግብር ሙሉ በሙሉ ተግባራዊ እንደሚያደርግ ማረጋገጡ ተሰማ። ይህ አዲስ ግብር 15 በመቶ የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) እና 15 በመቶ የኤክሳይዝ ቀረጥን የሚያካትት መሆኑን ሚኒስቴሩ ገልጿል።
ይህ እርምጃ በአገሪቱ የፋይናንስ ፖሊሲ ላይ ከፍተኛ ለውጥ የሚያመጣ መሆኑና የሀገር በቀል ኢኮኖሚ ማሻሻያ አጀንዳ አንዱ አካል እንደሆነ ተመላክቷል።
ሚኒስትሩ ባለፈው ሳምንት መጨረሻ ላይ ባቀረቡት አጠቃላይ የዜጎች በጀት ዉስጥ፣ በተያዘው በጀት ዓመት ተግባራዊ የሚደረጉ የግብር አይነቶችን በዝርዝር አስቀምጠዋል።
በዚህ መሰረት፣ ከነዳጅ ላይ ከሚጣለው አጠቃላይ 30% የኤክሳይዝ ታክስ እና የተጨማሪ እሴት ታክስ በተጨማሪ፣ የንብረት ታክስ ይገኙበታል። እንዲሁም አማራጭ አነስተኛ ታክስ እና የቅድመ ግብር ክፍያ በተመሳሳይ መልኩ በ2018 በጀት ዓመት ተግባራዊ ለማድረግ መታቀዱን ካፒታል ጋዜጣ ለመረዳት ችሏል።
ነዳጅ በማዕከላዊነት የሚጫወተው ሚና ከፍተኛ በመሆኑ፣ የግብር ጭማሪው የዋጋ ግሽበቱ እንዲባባስ ያደርጋል የሚል ስጋት ሲከሰት እንደነበር ይታወሳል።(ካፒታል ጋዜጣ)
❤ 31😱 21👎 8👏 3🥰 2🤯 2👍 1
Photo unavailableShow in Telegram
በነዳጅ ምርቶች ላይ አጠቃላይ የ30 በመቶ ግብር በተያዘው በጀት ዓመት ተግባራዊ መደረግ ይጀምራሉ ተባለ
የገንዘብ ሚኒስቴር ከ2018 የበጀት ዓመት ጀምሮ በነዳጅ ምርቶች ላይ አጠቃላይ 30 በመቶ ግብር ሙሉ በሙሉ ተግባራዊ እንደሚያደርግ ማረጋገጡ ተሰማ። ይህ አዲስ ግብር 15 በመቶ የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) እና 15 በመቶ የኤክሳይዝ ቀረጥን የሚያካትት መሆኑን ሚኒስቴሩ ገልጿል።
ይህ እርምጃ በአገሪቱ የፋይናንስ ፖሊሲ ላይ ከፍተኛ ለውጥ የሚያመጣ መሆኑና የሀገር በቀል ኢኮኖሚ ማሻሻያ አጀንዳ አንዱ አካል እንደሆነ ተመላክቷል።
ሚኒስትሩ ባለፈው ሳምንት መጨረሻ ላይ ባቀረቡት አጠቃላይ የዜጎች በጀት ዉስጥ፣ በተያዘው በጀት ዓመት ተግባራዊ የሚደረጉ የግብር አይነቶችን በዝርዝር አስቀምጠዋል።
በዚህ መሰረት፣ ከነዳጅ ላይ ከሚጣለው አጠቃላይ 30% የኤክሳይዝ ታክስ እና የተጨማሪ እሴት ታክስ በተጨማሪ፣ የንብረት ታክስ ይገኙበታል። እንዲሁም አማራጭ አነስተኛ ታክስ እና የቅድመ ግብር ክፍያ በተመሳሳይ መልኩ በ2018 በጀት ዓመት ተግባራዊ ለማድረግ መታቀዱን ካፒታል ጋዜጣ ለመረዳት ችሏል።
ነዳጅ በማዕከላዊነት የሚጫወተው ሚና ከፍተኛ በመሆኑ፣ የግብር ጭማሪው የዋጋ ግሽበቱ እንዲባባስ ያደርጋል የሚል ስጋት ሲከሰት እንደነበር ይታወሳል።(ካፒታል ጋዜጣ)
Photo unavailableShow in Telegram
#ቴምርፕሮፐርቲስ
⩩ 100% ለሚከፍሉ ከ30% እስከ 35% የሚደርስ ታላቅ እውነተኛ ቅናሽ አዘጋጅተናል።
⩩ እንዲሁም 40% ለሚከፍሉ፣ ከከፈሉት ላይ የ20% ቅናሽ አዘጋጅተናል።
📍 ሊሴ ገ/ማርያም
👉 66 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 7,590,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (759,000)
👉 71 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 8,165,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (816,500)
👉 132 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 14,520,000
ቅድመ ክፍያ 10% (1,452,000)
👉 146 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 16,060,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (1,606,000)
📍ሐይሌ ጋርመንት
ባለ 3 መኝታ
👉 139ካሬ ሙሉ ክፍያ = 14,590,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (1,459,000)
📍 አያት (ፈረስ ቤት)
👉 88 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 8,360,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (836,000)
👉 108 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 10,260,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (1,026,000)
👉 137 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 15,070,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (1,50,000)
⩩ ቀሪውን 90%፤ በግንባታ ሂደት፤ ያለምንም ወለድና የግንባታ እቃዎች ጭማሪ፤ በኢትዮጵያ ብር ከፍለው የሚጨርሱት።
ለበለጠ መረጃ ይደውሉልን!
+251964439488
+251907232222
Telegram: https://t.me/OusmanTemer
WhatsApp: https://wa.me/251964439488
❤ 11👍 1😱 1
Photo unavailableShow in Telegram
ባልሰሩት ወንጀል 38 ዓመታት የታሰሩት ግለሰብ የ25 ሚሊዮን ዶላር የካሳ ክፍያ አገኙ!!!
በካሊፎርኒያ የሚኖሩት የ72 ዓመቱ አዛውንት ሞሪስ ሄይስቲንግዝ ባልሰሩት ወንጀል የዕድሜ ልክ እስራት ተፈርዶባቸው 38 ዓመታትን በእስር አሳልፈዋል።
ድፍን ሶስት 10 ዓመታትን ከተሻገረው የእስር ቆይታቸው በኋላ ነፃ ወጥተዋል የተባሉት ግለሰቡ የ25 ሚሊዮን ዶላር ካሳ ክፍያ አግኝተዋል።
እ.አ.አ በ1983 ሮቤርታ ዋይደርሚየር በተሰኘች ግለሰብ ላይ በተፈፀመ ጥቃት እና የግድያ ወንጀል ለእስር የተዳረጉት ሄይስቲንግዝ ፤ ለዓመታት የዲኤንኤ ምርመራ እንዲደረግላቸው ቢጠይቁም ጥያቄው ውድቅ ተደርጎባቸው ቆይቷል። በመጨረሻ በተደረጉ የዲኤንኤ ምርመራዎች ወንጀሉን እርሳቸው ሳይሆኑ ሌላ ግለሰብ እንደፈፀመው ታውቋል።
ሄይስቲንግዝ በሰጡት መግለጫ "ከእኔ የተሰረቁትን 38 የሕይወቴን ዓመታት ምንም አይነት ገንዘብ ሊመልስልኝ ባይችልም ፤ ይህ ውሳኔ በመጨረሻ የረዥም ጊዜ ትግል ማብቂያ ሆኗልና ወደፊት ለመራመድ ዝግጁ ነኝ" ብለዋል።
❤ 110👍 24👏 13🥰 1🤯 1
Photo unavailableShow in Telegram
ኢትዮጵያን ለማይመጥነው ውጤት ሕዝቡን ይቅርታ እንጠይቃለን፦ ኮማንደር አትሌት ስለሺ ስህን
የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን በቶኪዮ ዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና የተመዘገበው ውጤት ኢትዮጵያን የማይመጥን መሆኑን ገልጾ ሕዝቡን ይቅርታ ጠየቀ።
የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ኮማንደር አትሌት ስለሺ ስህን በ20ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና የተመዘገበው ውጤት የኢትዮጵያን ሕዝብ የሚመጥን እንዳልሆነ ተናግሯል።
በመድረኩ በ35 አትሌቶች የተወከለችው ኢትዮጵያ በሁለት ብር እና በሁለት የነሐስ ሜዳልያ ከዓለም 22ኛ ደረጃን ይዛ ማጠናቀቋ ይታወሳል።
ኮማንደር አትሌት ስለሺ ስህን ለተመዘገበው ደካማ ውጤት ምክንያት የሆኑ ጉዳዮችን ገልጿል።
ለሻምፒዮናው በተደረገው ዝግጅት አሠልጣኞች በጋራ እና ትብብር የመሥራት ፍላጎት አለማሳየታቸውን ፕሬዝዳንቱ ይፋ አድርጓል።
በተለይ በወንዶች 10 ሺህ ሜትር ውድድር አለመተባበሩ በግልጽ ይታይ ነበር ያለው ኮማንደር ስለሺ ስህን ለማስተካከል ሙከራዎች ቢደረጉም በሚፈለገው ልክ አልሆኑም ብሏል።
አሰልጣኞች አትሌቶቻቸውን በግል የማሠራት ፍላጎት ማሳየታቸው ሀገርን ዋጋ እንዳስከፈለ ነው የገለጸው።
በ20ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ላይ በጋራ ለመሥራት ፍላጎት የሌላቸው አትሌቶች እና አሰልጣኞች ላይ እርምጃ እንደሚወሰድም ተናግሯል። በተለይ በወንዶች 10 ሺህ ሜትር ዮሚፍ ቀጀልቻ እና ሰለሞን ባረጋ በልምምድ ላይ እያሉ በጋራ እንዲሰሠሩ ጥረቶች ቢደረጉም የአሰልጣኞቻቸው ቸልተኝነት ተጨምሮበት እንዳልተሳካ ይፋ አድርጓል።
ለጠፋው ውጤት አሰልጣኞችም አትሌቶችም ተባባሪ እንደነበሩ ያሳወቀው ፕሬዝዳንቱ እንዲ አይነት ችግሮችን ለማስቀረት የሪፎርም ስራዎች በቅርቡ ተግባራዊ እንደሚሆኑም ተናግሯል።
❤ 38😁 21👎 3👍 2👏 1
ኢትዮጵያን ለማይመጥነው ውጤት ሕዝቡን ይቅርታ እንጠይቃለን፦ ኮማንደር አትሌት ስለሺ ስህን
የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን በቶኪዮ ዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና የተመዘገበው ውጤት ኢትዮጵያን የማይመጥን መሆኑን ገልጾ ሕዝቡን ይቅርታ ጠየቀ።
የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ኮማንደር አትሌት ስለሺ ስህን በ20ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና የተመዘገበው ውጤት የኢትዮጵያን ሕዝብ የሚመጥን እንዳልሆነ ተናግሯል።
በመድረኩ በ35 አትሌቶች የተወከለችው ኢትዮጵያ በሁለት ብር እና በሁለት የነሐስ ሜዳልያ ከዓለም 22ኛ ደረጃን ይዛ ማጠናቀቋ ይታወሳል።
ኮማንደር አትሌት ስለሺ ስህን ለተመዘገበው ደካማ ውጤት ምክንያት የሆኑ ጉዳዮችን ገልጿል።
ለሻምፒዮናው በተደረገው ዝግጅት አሠልጣኞች በጋራ እና ትብብር የመሥራት ፍላጎት አለማሳየታቸውን ፕሬዝዳንቱ ይፋ አድርጓል።
በተለይ በወንዶች 10 ሺህ ሜትር ውድድር አለመተባበሩ በግልጽ ይታይ ነበር ያለው ኮማንደር ስለሺ ስህን ለማስተካከል ሙከራዎች ቢደረጉም በሚፈለገው ልክ አልሆኑም ብሏል።
አሰልጣኞች አትሌቶቻቸውን በግል የማሠራት ፍላጎት ማሳየታቸው ሀገርን ዋጋ እንዳስከፈለ ነው የገለጸው።
በሁሉም ባይሆን በቡድን አባላቱ መካከል ሀገራዊ ስሜቱም በሚጠበቀው ልክ እንዳልነበርም አሳውቋል።
በ20ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ላይ በጋራ ለመሥራት ፍላጎት የሌላቸው አትሌቶች እና አሰልጣኞች ላይ እርምጃ እንደሚወሰድም ተናግሯል።
በተለይ በወንዶች 10 ሺህ ሜትር ዮሚፍ ቀጀልቻ እና ሰለሞን ባረጋ በልምምድ ላይ እያሉ በጋራ እንዲሰሠሩ ጥረቶች ቢደረጉም የአሰልጣኞቻቸው ቸልተኝነት ተጨምሮበት እንዳልተሳካ ይፋ አድርጓል።
ለጠፋው ውጤት አሰልጣኞችም አትሌቶችም ተባባሪ እንደነበሩ ያሳወቀው ፕሬዝዳንቱ እንዲ አይነት ችግሮችን ለማስቀረት የሪፎርም ስራዎች በቅርቡ ተግባራዊ እንደሚሆኑም ተናግሯል።
Photo unavailableShow in Telegram
ETHIO SPARK LAPTOP STORE
ETHIO SPARK LAPTOP STORE ፈጣን እና ዘመናዊ የሆኑ የዓለምችንን ምርጥ
🖥 አዳዲስ ላፕቶፖች
🖥 ጌሚንግ ላፕቶፖች
🖥 ቢዝነስ ላፕቶፖች
🖥 ዱባይ ዩዝድ ላፕቶፖች እና
🖥 የተለየዩ የላፕቶፕ አክሰሰሪዎችን ከ አንድ አመት ዋስትና ጋር እንዲሁም ከልዩ የአዲስ ዓመት የበዓል ቅናሽ ጋር እርሶን ይንጠብቃልን
ይደውሉ 👇
☎️+251974967884
የፁሁፍ መልዕክት 👇👇
💌 @Dm4ethio
📍 Location: 📌 Addis Ababa, Megenagn
Telegram link: https://t.me/EthioSpark16
You tube link:https://www.youtube.com/@EthioSpark0
Instagram link: https://www.instagram.com/ethiopark16/
Facebook :https://www.facebook.com/share/177eogKin1/
Tiktok link: tiktok.com/@ethiospark
🌐 Website:www.ethiospark16.com
❤ 7
Photo unavailableShow in Telegram
#ቴምርፕሮፐርቲስ
⩩ 100% ለሚከፍሉ ከ30% እስከ 35% የሚደርስ ታላቅ እውነተኛ ቅናሽ አዘጋጅተናል።
⩩ እንዲሁም 40% ለሚከፍሉ፣ ከከፈሉት ላይ የ20% ቅናሽ አዘጋጅተናል።
📍 ሊሴ ገ/ማርያም
👉 66 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 7,590,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (759,000)
👉 71 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 8,165,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (816,500)
👉 132 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 14,520,000
ቅድመ ክፍያ 10% (1,452,000)
👉 146 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 16,060,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (1,606,000)
📍ሐይሌ ጋርመንት
ባለ 3 መኝታ
👉 139ካሬ ሙሉ ክፍያ = 14,590,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (1,459,000)
📍 አያት (ፈረስ ቤት)
👉 88 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 8,360,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (836,000)
👉 108 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 10,260,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (1,026,000)
👉 137 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 15,070,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (1,50,000)
⩩ ቀሪውን 90%፤ በግንባታ ሂደት፤ ያለምንም ወለድና የግንባታ እቃዎች ጭማሪ፤ በኢትዮጵያ ብር ከፍለው የሚጨርሱት።
ለበለጠ መረጃ ይደውሉልን!
+251964439488
+251907232222
Telegram: https://t.me/OusmanTemer
WhatsApp: https://wa.me/251964439488
❤ 16
በአዲስ አበባ ለደመራ በዓል ለተሽከርካሪ ዝግ የሚሆኑ መንገዶች ይፋ ሆኑ!!
በነገው ዕለት በመስቀል አደባባይ በሚከበረው የመስቀል ደመራ በዓል ምክንያት ለተሽከርካሪ ዝግ የሚሆኑ መንገዶችን የአዲስ አበባ ፖሊስ ይፋ አድርጓል፡፡
በነገው ዕለት ከረፋዱ 4:00 ሰዓት ጀምሮ እስከ መርሐ ግብሩ ፍፃሜ ለተሽከርካሪዎች ዝግ መንገዶች፡-
•ከቅዱስ ኡራኤል አደባባይ ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስደው መንገድ ቅዱስ ኡራኤል አደባባይ፣
• ከቦሌ አቅጣጫ ወደ መስቀል አደባባይ ለሚመጡ ተሽከርካሪዎች ኦሎምፒያ አደባባይ ላይና ታች እንዲሁም ግራና ቀኝ፣
• ከመስቀል ፍላወር ወደ ኦሎምፒያ የሚወስደው መንገድ ጋዜቦ አደባባይ፣
• ከአጎና ሲኒማ ወደ መስቀል አደባባይ ለከባድ ተሽከርካሪ አጎና ሲኒማ አጠገብ እንዲሁም ለቀላል ተሽከርካሪ ጥላሁን አደባባይ (አራተኛ ክፍለ ጦር)፣
• ከለገሀር መብራት ወደ መስቀል አደባባይ ለገሀር መብራት፣
• ከቴሌ ማቋረጫ ወደ ስታድዮም ለሚጓዙ ቴሌ ማቋረጫ፣
• ከራስ ሆቴል ወደ ስታድየም ለሚመጡ ተሽከርካሪዎች ራስ ሆቴል፣
• ከሐራምቤ መብራት ወይም ከአምባሳደር ሲኒማ ወደ መስቀል አደባባይ ሃራምቤ መብራት፣
• ከብሔራዊ ቤተ መንግስት ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስደው መንገድ ብሔራዊ ቤተ መንግስት አጠገብ፣
• ከዛንቺስ ሼል ወደ ባምቢስ የሚወስደው መንገድ ከዛንቺስ ሼል አጠገብ፣ እንዲሁም
• ከጁፒተር ሆቴል ወደ ECA የሚወሰደው መንገድ ባምቢስ ሳልኮት ህንፃ አጠገብ
በተገለፁት መስመሮች ላይ ተሽከርካሪዎችን ለአጭርም ይሁን ለረዥም ጊዜ ማቆም የተከለከለ መሆኑን አሽከርካሪዎች ተገንዝበው አማራጭ መንገዶችን በመጠቀምና የትራፊክ ፖሊስ አባላት በሚያመላክቷቸው መንገድ በመጓዝ አስፈላጊውን ትብብር እንዲያደርጉ ፖሊስ ጥሪ አቅርቧል።
ህብረተሰቡ ለፀጥታ ስጋት የሆኑ አጠራጣሪ ነገሮች ሲያጋጥሙት በ011-1-11-01-11 እንዲሁም በ991 ነፃ የስልክ መስመር ጥቆማ በመስጠትና አስፈላጊውን ትብብር በማድረግ የበኩሉን ድርሻ እንዲወጣም ፖሊስ ጠይቋል፡፡
❤ 41👍 11
Photo unavailableShow in Telegram
#ቴምርፕሮፐርቲስ
⩩ 100% ለሚከፍሉ ከ30% እስከ 35% የሚደርስ ታላቅ እውነተኛ ቅናሽ አዘጋጅተናል።
⩩ እንዲሁም 40% ለሚከፍሉ፣ ከከፈሉት ላይ የ20% ቅናሽ አዘጋጅተናል።
📍 ሊሴ ገ/ማርያም
👉 66 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 7,590,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (759,000)
👉 71 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 8,165,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (816,500)
👉 132 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 14,520,000
ቅድመ ክፍያ 10% (1,452,000)
👉 146 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 16,060,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (1,606,000)
📍ሐይሌ ጋርመንት
ባለ 3 መኝታ
👉 139ካሬ ሙሉ ክፍያ = 14,590,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (1,459,000)
📍 አያት (ፈረስ ቤት)
👉 88 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 8,360,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (836,000)
👉 108 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 10,260,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (1,026,000)
👉 137 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 15,070,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (1,50,000)
⩩ ቀሪውን 90%፤ በግንባታ ሂደት፤ ያለምንም ወለድና የግንባታ እቃዎች ጭማሪ፤ በኢትዮጵያ ብር ከፍለው የሚጨርሱት።
ለበለጠ መረጃ ይደውሉልን!
+251964439488
+251907232222
Telegram: https://t.me/OusmanTemer
WhatsApp: https://wa.me/251964439488
❤ 23🤯 2
Photo unavailableShow in Telegram
አንቶኒዮ ጉተሬዝ ሕዳሴ ግድብ ተጠናቅቆ በመመረቁ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፉ
ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ከተባበሩት መንግስታት ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ ጋር ተወያይተዋል።
በውይይታቸውም ሁለቱ ወገኖች በቀጣናው ብሎም በዓለም አቀፍ የጋራ ጉዳዮች ላይ መክረዋል። አንቶኒዮ ጉተሬዝ ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ተጠናቅቆ በመመረቁ ኢትዮጵያውያን እንኳን ደስ አላችሁ ብለዋል።
በተጨማሪም በቅርቡ ኢትዮጵያ የአየር ንብረት ጉባዔን በስኬት ማስተናገዷን አስታውሰው፥ ለዚህም የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።
❤ 58👍 7👏 5😁 3🤔 2
የጤና ሚኒስቴር እስከ መስከረም 30/2018 ዓም የታደሰ የሙያ ፈቃድ ያልያዙ እና ያላወጡ የጤና ባለሙያዎች አገልግሎት መስጠት እንደማይችሉ አሳውቋል።
የጤና ባለሙያዎች የሙያ ፈቃድን በሚመለከት በጤና ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ፍሬህይወት አበበ ተፈርሞ በ 30/12/2017 ዓም ለሁሉም ክልሎች የተላከው ደብዳቤ " ሁሉም ክልሎች እስከ መስከረም 30/2018 ዓም ድረስ የንቅናቄ ስራ በመስራት ሁሉም ባለሙያ የሙያ ፍቃድ ይዞ እንዲሰራ እንዲደረግ አሳስባለሁ " ይላል።
" በመመሪያው መሰረት የጤና አገልግሎት የሚሰጡ ሁሉም ባለሙያዎች የታደስ የሙያ ፈቃድ እንዲኖራቸው ይጠበቃል " ያለው የጤና ሚኒስቴር ይህንንም ተከታትሎ ማስፈጸም በጤና ሚኒስቴር የጤናና ጤና ነክ ተቋማትና ባለሙያዎች ቁጥጥር መሪ ስራ አስፈጻሚ መሆኑን ይገልጻል።
በ2017 በጀት ዓመት የጤና ሚኒስቴር ባካሄደው የዳሰሳ ጥናት መሰረት የሙያ ፈቃድ ሳይኖራቸዉ እንዲሁም የአገልግሎት ጊዜው ባለፈበት የሙያ ፈቃድ አገልግሎት እየሰጡ ያሉ ባለሙያዎችን መኖራቸዉን ማረጋገጡን ገልጿል።
በዚህ መሰረት " ሁሉም የጤና ባለሙያዎች በሙያቸው ለመስራት የታደሰ የሙያ ፈቃድ መያዝ እንደሚያስፈልጋቸው ታውቆ በክልላችሁ ስር በሚገኙ ጤና ተቋማት ላይ የሚሰሩ ጤና ባለሙያዎች እስከ መስከረም 30/2018 ዓ.ም ብቻ የሙያ ፈቃድ እንዲያወጡ " ሲል ሚኒስትር መስሪያ ቤቱ አሳስቧል።
ከመስከረም 30/2018 ዓ.ም በኋላ ግን "No license,No practice" በሚል መሪ ቃል የሙያ ፈቃድ የሌላቸው ባለሙያዎች በሙያቸው መስራት እንደማይችሉ አሳውቋል።
የሙያ ፈቃድ ለማውጣት እና ለማሳደስ የተሰጠው ጊዜ እስከሚያልቅ ክልሎች አስፈላጊው የንቅናቄ ስራ በመስራት ሁሉም ባለሙያ የሙያ ፍቃድ ይዞ እንዲሰራ እንዲያደርጉ ማሳሰቢያ መሰጠቱን ተገልጿል።
❤ 37👍 10👏 1🤯 1
Friends, if you want real international news, we recommend subscribing to our partners at @geopolitics_prime.
Unlike many other channels that just repost the same content, they publish in-depth analysis, historical insights, and unexpected throwbacks—so their channel is truly unique, highly recommended: https://t.me/+EiNJfFxFGxE0ZWFi
ጓደኞች፣ እውነተኛ አለምአቀፍ ዜናዎችን ከፈለጉ፣ @geopolitics_prime ላይ ለአጋሮቻችን እንዲመዘገቡ እንመክራለን።
ልክ እንደሌሎች ብዙ ቻናሎች ተመሳሳዩን ይዘት እንደገና ከሚለጥፉ ቻናሎች በተለየ ጥልቅ ትንታኔን፣ ታሪካዊ ግንዛቤዎችን እና ያልተጠበቁ ውርወራዎችን ያትማሉ—ስለዚህ ቻናላቸው ልዩ ነው፣ በጣም የሚመከር፡ https://t.me/+EiNJfFxFGxE0ZWFi
❤ 14🤔 1
