fa
Feedback
"ኡማ ቲቪ " Tv

"ኡማ ቲቪ " Tv

رفتن به کانال در Telegram

ለበለጠ ወቅታዊ መረጃወችን ለማገኘት የቴሌግራም ቻናላችን ከስር በሊንኩ ይቀላቀሉ👇 https://t.me/+UAKV32q7U2HKzEMf

نمایش بیشتر
2025 سال در اعدادsnowflakes fon
card fon
46 284
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
-877 روز
-54930 روز
آرشیو پست ها
Photo unavailableShow in Telegram
ሳዑድያችን ለተለያዩ ሙስሊም ሀገራት የሰጠችው የድጋፍ መጠን በዶላር 1ኛ-- ግብጽ 33 ቢሊዬን ዶላር 2ኛ-- የመን 28 ቢሊዬን ዶላር 3ኛ-- ፓኪስታን 13 ቢሊዬን ዶላር 4ኛ-- ሶርያ 8 ቢሊዬን ዶላር 5ኛ-- ዒራቅ 7 ቢሊዬን ዲላር 6ኛ-- ፈለስጢን 6 ቢሊዬን ዶላር
نمایش همه...
37👍 9😁 4
Photo unavailableShow in Telegram
በቅርበት የማቃት አንዲት ታታሪ እህቴ በአዲስ ስራ መታለች የዚህ ቻናሌ ቤተሰቦቼ ደሞ የሚሰሩ እጆችን ስለምትተባበሩ ይችን እህታችንን ቤተሰብ ሁኖት በስራዋ በእጅጉ ተማርካቹህ ቆንጆ ነገራቶችን አጣጥሙ ። በአይነታቸው ልዩ እና ጣፋጭ ሆነው የሚዘጋጁትን ቴራሚሱ ዴዘርቶች  በተለያዩ ጣእም(ፍሌቨሮች) አስቀድመው በማዘዝ ልዩነቱን ያጣጥሙ ቀኖን ያሳምሩ!!! ከታች ባሉት ስልኮች በመደወል አስቀድመው ይዘዙ 0967006882 0967008862 0965694688 በቴሌግራም https://t.me/sistersdesserts በቲክቶክ https://www.tiktok.com/@sisters.dessert0?_r=1&_t=ZM-92QyV3hg4tM
نمایش همه...
18👍 2
Photo unavailableShow in Telegram
ይህ አስደናቂ #ዶክተር_ቀመሩል_ኢስላም ይባላል… ስሙም በእርግጥ ባህሪውን ያንፀባርቃል 🌙 በባንግላዲሽ ትንሽዬ ነፃ ሆስፒታል ከፍቷል፣ ዶ/ሩ በኩላሊት በሽታዎች ላይ የተካነ ሲሆን እስከ 95% ስኬታማ የሆነ ከ1,004 በላይ ነፃ የኩላሊት ንቅለ ተከላዎችን ለድሆች አድርጓል። ከቀዶ ጥገና በፊት ኩላሊቶችን ለመጠበቅ የሚያስችል low-cost መፍትሄ በማግኘቱ ከዩሮሎጂካል የቀዶ ጥገና ሐኪሞች ማህበር የወርቅ ሜዳሊያ አግኝቷል። እንዲሁም በስኮትላንድ ከሚገኘው የኤድንበርግ ሮያል የቀዶ ጥገና ሐኪሞች ኮሌጅ የፌሎውሺፕ ሽልማት አግኝቷል። ሆስፒታሉ በየወሩ ከ500 በላይ ታካሚዎችን ይቀበላል፣ ነፃ ምርመራም ያቀርብላቸዋል። በጣም የሚያስደንቀው ነገር… ይህ ዶ/ር ሽልማቶችን እና ክብርዎችን ቢያገኝም፣ #መኪና የለውም! ምክንያቱም መኪና የመግዛት እድል ሲያገኝ፣ ለድሆች #የዳያሊሲስ_ማሽን መግዛትን መርጧል♥ ምን አይነት የሚደንቅ ሰብአዊነት ነው አላህ ይጠብቀው ።
نمایش همه...
132🙏 18👍 9
Photo unavailableShow in Telegram
29😡 6👍 1
Photo unavailableShow in Telegram
20🥰 1
37👍 15
6
#ኢና_ሊላህ #ወኢና_ኢላይሂ ራጂዑን ============ በመዲናው የመልዕክተኛው መስጅድ ሙአዚን የነበሩት ሸህ ሸሪፍ አል_ኑእማን ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል። አላህ በረህመቱ ለኝህ ታላቅ ሙአዚን ደረጃቸውን ክፍ እንዲያደርግላቸው እንጠይቃለን።
نمایش همه...
😭 142 36😢 19
Photo unavailableShow in Telegram
ለቤት ሰራተኞች በሙሉ የሳውዲ አረቢያ የሰው ኃይል እና ማህበራዊ ልማት ሚኒስቴር በሀገሪቱ በሚገኙ የቤት ሠራተኞች የደመወዝ አከፋፈል ላይ መሠረታዊ ለውጥ ማድረጉን አስታወቀ። በአዲሱ መመሪያ መሠረት፣ ከፈረንጆቹ አዲስ ዓመት ጀምሮ ማንኛውም አሠሪ ለቤት ሠራተኞች የሚከፍለውን ደመወዝ በጥሬ ገንዘብ (Cash) መስጠት የሚከለከል ሲሆን፣ ክፍያው በይፋዊ የኤሌክትሮኒክስ የክፍያ መስመሮች ብቻ እንዲከናወን ተደንግጓል። ይህ ውሳኔ በተለይ በኢትዮጵያ እና በሳውዲ አረቢያ መንግሥት መካከል እ.ኤ.አ በ2023 የተፈረመውን የሁለትዮሽ የሥራ ስምሪት ስምምነት ተከትሎ ወደ ሀገሪቱ ለገቡ ከግማሽ ሚሊዮን በላይ ኢትዮጵያውያን ትልቅ የምስራች ሆኗል። አዲሱ አሠራር የሠራተኞችን የደመወዝ መብት ከማስከበር ባለፈ፣ ክፍያዎች በወቅቱ መፈጸማቸውን የሚያረጋግጥና በአሠሪና ሠራተኛ መካከል የሚፈጠሩ የክፍያ አለመግባባቶችን በዘላቂነት የሚፈታ መሆኑ ተገልጿል። እንደ ሚኒስቴሩ ገለጻ፣ የደመወዝ ክፍያው የሚፈጸመው በ"ሙሳነድ" (Musaned) የዲጂታል መድረክ አማካኝነት በታወቁ ባንኮች ወይም የዲጂታል የገንዘብ ማስተላለፊያ መተግበሪያዎች (Digital Wallets) በኩል ይሆናል። ሠራተኞች ደመወዛቸውን በጥሬ ገንዘብ መጠቀም በሚፈልጉበት ጊዜ በስማቸው በሚወጣ የ"ማዳ" (Mada) የባንክ ካርድ አማካኝነት በማንኛውም የገንዘብ ማውጫ ማሽን (ATM) መጠቀም ይችላሉ። ይህም ሠራተኞች ያጠራቀሙትን ገንዘብ ደህንነቱ በተጠበቀ ሁኔታ ወደ ሀገራቸው ለቤተሰቦቻቸው እንዲልኩና የሥራ ውላቸው ሲጠናቀቅ የሚገባቸውን ጥቅማጥቅም በቀላሉ እንዲያገኙ ይረዳቸዋል። ይህ የዲጂታል ክፍያ ሥርዓት እኤአ ከሐምሌ 2024 ጀምሮ ደረጃ በደረጃ ተግባራዊ ሲደረግ የቆየ ሲሆን፣ ከጥር 2026 ጀምሮ ግን ለማንኛውም አሠሪና ሠራተኛ አስገዳጅ ይሆናል። ውሳኔው የሳውዲ አረቢያን የቤት ሠራተኛ ዘርፍ ዘመናዊ ለማድረግና የሠራተኞችን ሰብአዊና ቁሳዊ መብቶች ዓለም አቀፍ ደረጃውን በጠበቀ መልኩ ለመጠበቅ የሚደረገው ጥረት አካል መሆኑ ታውቋል። የሳውዲ አረቢያ የሰው ሃይል እና ማህበራዊ ልማት ሚኒስተር
نمایش همه...
47👍 12🥰 1😭 1
ማስታወቂያ/Promotion ማሰራት የምትፈልጉ  አናግሩኝ @Faysul
نمایش همه...
3👍 1
00:27
Video unavailableShow in Telegram
🕌🕌🕌 ተወኩል ይሉሀል!❤🤲 " በአላህ ላይ ያለህ እምነትና ተወኩልህ ላቅ ሲል ካዝናም ሰንዱቅና ሳጥን ተራ ነገሮች ናቸው።" ይህ መስጂድ ታይላንድ ውስጥ የሚገኝ ነው። እንደምታዩት ጫማ ሳይሆን ሞባይላቸውን እንደዚህ ጥለውት ለእርሱ ወደሱ ሰጥተው ነው ወደ ሰላት የሚገቡት ምን ያማረ ተወኩል።🙌🤲❤
نمایش همه...
2.45 MB
98💯 9👍 8
Photo unavailableShow in Telegram
😥💔 ኢና ሊላሒ ወዒና ኢለይሂ ራጂዑን ኤርትራዊው ኢማም በአሜሪካን እስር ቤት ውስጥ ለህልፈት ተዳረጉ፣ሼህ ፉዓድ ሰዒድ አ/ቃድር ICE በተባሉት የአሜሪካን ኢማይግሬሽን ፖሊሶች ተይዘው ለ 215 ቀናት በእስርና ቀጠሮ ላይ የነበሩት ኢማምMoshannon Valley በተሰኘ ፔንሲልቫኒያ ውስጥ በሚገኝ የማቆያ ማዕከል ውስጥ ነበር የታሰሩት። የመጨረሻ ውሳኔያቸውን ከኢሚግሬሽን ዳኛው ለመስማት በቀጠሮ ላይ የነበሩት ሸህ ባለፈው እሁድ ዲሴምበር 14 , 2025 ወደ አኺራ መሔዳቸው ታውቋል። ሸህ ፉዓድ የተወለዱት ሳዑዲ ዓረቢያ ሪያድ ውስጥ በ1979 ሲሆን በዜግነት ኤርትራዊ ናቸው።አሟሟታቸው በጤንነት ዕክል በዕስር ላይ ሳሉ ሲሆን የ ICE እስር ቤትን የዕስረኞች አያያዝ አጠያያቂ አድርጎታል። አላህ ጀናቱል ፊርደውስ ይስጣቸው ይማራቸው🤲🤲🤲
نمایش همه...
😭 76 32😢 7
Photo unavailableShow in Telegram
በፈረንጆቹ አዲስ ዓመት ታዳጊዎችን ከማኅበራዊ ሚዲያ ልታቅብ እንደምትችል ስዊዘርላንድ አስታወቀች የስዊዘርላንድ የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስትር ኤልዛቤት ባውም ሽናይደር፤ ልጆችን ከማኅበራዊ ሚዲያ አደጋዎች ለመጠበቅ ሲባል ከማኅበራዊ ትስስር መድረኮች ሊታገዱ እንደሚችሉ ተናግረዋል። አውስትራሊያ በታኅሣሥ ወር መጀመርያ ከ16 ዓመት በታች ለሆኑ ታዳጊዎች ማኅበራዊ ሚዲያ ላይ እገዳ መጣሏን ተከትሎ ስዊዘርላንድ ተመሳሳይ ርምጃዎችን መውሰድ እንደሚገባት ሚኒስትሯ ገልጸዋል። እንደ ሬውተርስ ዘገባ ከሆነ፤ በአውስትራሊያ እና በአውሮፓ ኅብረት የተጀመረው እንቅስቃሴ በስዊዘርላንድ መቀጠል አለበት ያሉት ኤሊዛቤት፤ ለማኅበራዊ ሚዲያ ክልከላ ዝግጁ መሆናቸውን ገልጸዋል። ባለሥልጣናት መከልከል ያለባቸውን እንደ የሕፃናት የማኅበራዊ ሚዲያ አጠቃቀምን መከልከል፣ ጎጂ ይዘቶችን መግታት እና የወጣቶችን ተጋላጭነት የሚጎዱ አልጎሪዝሞችን ማስተካከል ያሉ አማራጮችን ዝርዝር ማካተት አለባቸው ብለዋል። በተጨማሪም በመጪው የፈረንጆቹ አዲስ ዓመት በሪፖርት የተደገፈ ዝርዝር ውይይቶች ይጀመራሉ ተብሏል። የማኅበራዊ ሚዲያ መድረኮች ራሳቸው ልጆችና ወጣቶች ለሚጠቀሙት ነገር ኃላፊነቱን መውሰድ አለባቸው ብለዋል። የስዊዘርላንድ በያዝነው ወር መጀመሪያ በፓርላማ ልጆች 15 ዓመት እስኪሞላቸው በትምህርት ቤት የሞባይል ስልኮችን እንዳይጠቀሙ ለመከልከል ድምጽ ሰጥቷል። በተመሳሳይ ማሌዥያም ከ16 ዓመት በታች ያሉ ታዳጊዎችን በመጪው አዲስ አመት ክልከላውን ተግባራዊ እንደምታደርግ ተዘግቧል።
نمایش همه...
29👍 4
ደስ የሚል ዜና! በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በጉራጌ ዞን ገደባኖ ወለኔ ወረዳ መሀል ጉታዘር ቀበሌ የሀጅ ሙሀመድ መስጅድና ኢስላማዊ ማዕከል ግንባታ የመሠረት ድንጋይ የማስቀመጥና የሰደቃ ፕሮግራም ተካሄደ።
نمایش همه...
👍 22 2