Jafer Books 📚
الذهاب إلى القناة على Telegram
የንባብ ባህል እንዲዳብር እንተጋለን !! አድራሻችን ለገሃር ተወልደ ህንጻ አራት ኪሎ ብርሃና ሰላም ፊት ለፊት አብርሆት ቤተመጻሕፍት ግቢ ውስጥ ጥቁር አንበሳ ትምህርት ቤት ፊት ለፊት ሳሪስ አዲሱ ሰፈር ጀሞ ለቴሌግራም https://t.me/Jafbok ለፌስቡክ https://www.facebook.com/jaferbookshop?mibextid=ZbWKwL ለዌብሳይት www.jaferbooks.com
إظهار المزيد2025 عام في الأرقام

30 545
المشتركون
-124 ساعات
+607 أيام
+21530 أيام
أرشيف المشاركات
Photo unavailableShow in Telegram
በዲያቆን አቤል ካሳሁን የተዘጋጀው " ቅዱስ ጳውሎስ " የተሰኘው መጽሐፍ ለንባብ በቅቷል :: መጽሐፉንም በመደብሮቻችን ይገኛል ::
❤ 58🥰 1
Repost from TgId: 1877363286
ባይራ ዲጂታል መጽሔት
ቅጽ 2 ቁጥር 3
በእነዚህ የማኅበራዊ ሚዲያ አማራጮቻችን ቤተሰብ ይሁኑ!
ቴሌግራም- https://t.me/Bayradigital
ድረገጽ (Website)- https://bayradigital.com/
ፌስቡክ (Facebook) - ባይራ ዲጂታል መጽሔት
ለማንኛውም አስተያየት ብሎም ጽሑፍ ለመላክ
ኢ-ሜይል- bayradigital2016@gmail.com
ኑኒ ባይራክ!
ታላላቆች ነን!
ባይራ ዲጂታል መጽሔት ቅጽ 2 ቁጥር 3.pdf5.62 MB
❤ 14
Photo unavailableShow in Telegram
ቆይታ
ከ ትዕግስት ዋልተንጉሥ ጋራ
በዝግጅቱ ለመታደም ይመዝገቡ
የምዝገባ ሊንክ ፡ https://forms.gle/Lt2R1gDjSYLQHJdEA
🗓 ቀን ፡ ሐሙስ ፣ ሐምሌ 10፣ 2017 ዓ.ም
🕕 ምሽት ፡ 12፡00 ሰዓት
🚪 በር 11፡30 ይከፈታል
📍ከቤት እስከ ከተማ ፡ የከተማ ማዕከል
መግቢያ ዋጋ ፡ 300 ብር ብቻ
ከቤት እስከ ከተማ ፡ የከተማ ማዕከል
❤ 11👎 2🕊 1
Photo unavailableShow in Telegram
" ንባብ ለሕይወት " የመጻሕፍት ዐውደ-ርዕይና ባዛር ከሐምሌ 24 - 27 ይጀመራል :: ዝግጁ ሁኑ :: መደብራችንም እንደተለመደው ብዙ ዓይነት ያላቸው መጻሕፍትን ከልዩ ቅናሽ ጋር አሰናድተናል ::
#ንባብለሕይወት_2017
🔥 21👍 14❤ 2
Photo unavailableShow in Telegram
" ፈለገ ግስ " የተሰኘ ግዕዝ - ትግርኛ - አማርኛ የሰዋሰው መጽሐፍ ለንባብ በቃ ::
❤ 10
Photo unavailableShow in Telegram
የዐቢይ ጉባዬ መልኩ " የድንጋይ መዓዛ " መጽሐፍ ለንባብ በቃ :: መጽሐፉን በየመደብሮቻችን ያገኙታል ::
❤ 10
Photo unavailableShow in Telegram
በጋዜጠኛ ቤተልሄም ታፈሰ የተዘጋጀው " የፓርቲ ፖለቲካ በኢትዮጵያ " የተሰኘው መጽሐፍ ለንባብ በቃ :: መጽሐፉን በሁሉም መደብሮቻችን ያገኙታል ::
ጃዕፈር መጻሕፍት !
👎 26👍 14❤ 1
Photo unavailableShow in Telegram
በአበራ ያሲን የተደረሱት " ፀጉረ ልውጥ " እና " የምትሰማ ደንቆሮ " የተሰኙት መጻሕፍት ለንባብ በቁ :: መጻሕፍቱን በሁሉም መደብሮቻችን ያገኟቸዋል ::
ጃዕፈር መጻሕፍት ።
❤ 13
00:12
Video unavailableShow in Telegram
" የበርበሬ ዐውሎ ነፋስ " እና ሌሎችም አጫጭር ታሪኮች በ አበረ ሺፈራው ።
3.90 MB
❤ 17🔥 3👍 1
#3
ለሀገር ውስጥ ንባብ የበቁ አዳዲስ የራስ አገዥ ( Self Help ) መጻሕፍት :: በሁሉም መደብሮቻችን ይገኛሉ ::
👍 7❤ 5👎 1🔥 1
#2
ለሀገር ውስጥ ንባብ የበቁ አዳዲስ የራስ አገዥ ( Self Help ) መጻሕፍት :: በሁሉም መደብሮቻችን ይገኛሉ ::
❤ 3👎 1
#1
ለሀገር ውስጥ ንባብ የበቁ አዳዲስ የራስ አገዥ ( Self Help ) መጻሕፍት :: በሁሉም መደብሮቻችን ይገኛሉ ::
👍 4❤ 1👎 1
ዉድ ደንበኞቻችን አሁን በመደብራችን በተመጣጣኝ ዋጋ በአገር ዉስጥ ህትመት ለንብብ አቅርበንሎታል።
ጃዕፈር መጸሐፍት
☎️
0911932088
0911125324
❤ 9
Photo unavailableShow in Telegram
በአበረ ሽፈራው የተደረሰው " የበርበሬ ዐውሎ ነፋስ " መጽሐፍ ለንባብ በቃ :: መጽሐፉን በሁሉም መደብሮቻችን ታገኙታላችሁ :: ከመጽሐፉ ውስጥ " የሰለሞን ፍትሃት " የተሰኘውን ቀንጭበን እናስነብባችሁ ::
‹‹የሰለሞን ፍትሃት››
"....እሑድ
ከመሸ ሞትኩ፡፡
ቅዳሜ
እሞታለሁ ብዬ ልጠረጥር አይደለም፣ ስለ ሞት ለአፍታ እንኳን አላሰብኩም ነበር፡፡
ሰሞኑን፣ የሚስቴ መምጫውና መሄጃው የማይታወቅ ጭቅጭቅ ተነስቶ ስለነበር፣ ሽሽት ላይ ነበርኩ፡፡ ........
......እሑድ ጠዋት - እንደነቃሁ ሳያት ፊቷም ሰውነቷም እንደ እንቁራሪት አብጧል፡፡
አሁን ኩርፊያ ላይ ናት፡፡ ምላሷ ሥራ አልጀመረም፡፡ ምላሷ እየረፈደ ሲመጣና አየሩ ሞቅ ሲል ነው መፍታታትና መላወስ የሚጀምረው፡፡ ከዚያ ለነገር ይዘረጋል፡፡ አንዳንዴ ሳስበው ምላሷ ለብቻው እንደ እንሸላሊት ነፍስ ያለውና ደመ ቀዝቃዛ ይመስለኛል፡፡ ...."
" የበርበሬ ዐውሎ ንፋስ " ከዛሬ ጀምሮ በሁሉም የጃዕፈር መጻሕፍት መደብሮች ይገኛል!
👍 13❤ 6🔥 3
Photo unavailableShow in Telegram
በአክሱም ስልጣኔ ዙሪያ የሚያጠነጥነውና በትግርኛ ቋንቋ የተፃፈው የአስራት አብርሃም መፅሐፍ "ምልሰት ዓደቦ" ለንባብ በቃ :: አስራት አብርሃም ከዚህ ቀደም " ከሀገር በስተጀርባ " የተሰኘ ተወዳጅ መጽሐፍ አስነብቧል ::
መጽሐፉ በሁሉም መደብሮቻችን ይገኛል ::
👍 10❤ 3🔥 3
Photo unavailableShow in Telegram
በሲስተር ሎዛ ዋለልኝ ወርቅነህ የተደረሰው " ናቡቴ " የተሰኘው የግጥም መድብል ለንባብ በቃ :: መድብሉን በመደብራችን ያገኙታል ::
❤ 13👍 1
