HaTrick sport 🇪🇹
Ir al canal en Telegram
ሀትሪክ ስፖርት የሀገር ውስጥ የስፖርት መረጃ ድህረገጽ ¤ የሃገር ቤት ትኩስ መረጃዎች ¤ ቃለ መጠይቆች ¤የጨዋታዎች ቀጥታ ውጤት ማሳወቂያ ለሃሳብ አስተያየትዎ +251993808668 https://www.Hatricksport.net https://www.Hatricksport.com
Mostrar más2025 año en números

12 272
Suscriptores
-724 horas
-317 días
-17230 días
Archivo de publicaciones
የመጀመሪያ አጋማሽ ውጤት
ነገሌ አርሲ 1-0 ወልዋሎ አዲግራት ዩ.
6' አሸብር ዉሮ (ፍ)
#የ2018_ሲቢኢ_የኢትዮጵያ_ፕሪሚየር_ሊግ
❤ 1
23' | ነገሌ አርሲ 1-0 ወልዋሎ አዲግራት ዩ.
6' አሸብር ዉሮ (ፍ)
#የ2018_ሲቢኢ_የኢትዮጵያ_ፕሪሚየር_ሊግ
❤ 1
Photo unavailableShow in Telegram
ጎልልል ነገሌ አርሲ !
6' አሸብር ዉሮ(ፍ)
ነገሌ አርሲ 1-0 ወልዋሎ አዲግራት ዩ.
❤ 1
Photo unavailableShow in Telegram
ጨዋታው ተጀምሯል !
ነገሌ አርሲ 0-0 ወልዋሎ አዲግራት ዩ.
#የ2018_ሲቢኢ_የኢትዮጵያ_ፕሪሚየር_ሊግ
Photo unavailableShow in Telegram
አሰላለፍ
ነገሌ አርሲ ከ ወልዋሎ አዲግራት ዩ.
#የ2018_ሲቢኢ_የኢትዮጵያ_ፕሪሚየር_ሊግ
👏 2❤ 1🔥 1
Photo unavailableShow in Telegram
ከሶዶ ከተማ ፈጥነህ አዲስ አበባ ድረስ የተባለው ዋና ዳኛ !
የ2017 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የአመቱ ምርጥ ዳኛ ተብሎ 105 ሺህ ብር የተሸለመው ኢንተርናሽናል ዳኛ ማኑሄ ወልደፃዲቅ ዛሬ ከሚኖርበት ወላይታ ሶዶ ከተማ በአፋጣኝ ጥሪ ተደርጎለታል። በዚህም ወደ 400 የሚጠጋ ኪሎ ሜትሮችን ተጉዞ ዛሬ10 ሰዓት የሚደረገውን የፋሲል ከነማ እና ባህርዳር ከተማን የአማራ ደርቢ ጨዋታ እንዲመራ ከሀዋሳ ከተማው ኢንተርናሽናል ረዳት ዳኛ ትግል ግዛው እና ከይርጋለም ከተማ ከመጣው ሌላኛው ረዳት ዳኛ ማዕደር ማረኝ ጋር በጋራ ይመራሉ።
ከሰሞኑ መነጋገሪያ የነበረው ዋና ዳኛው ሔኖክ አበበ ግን በዚህ ሳምንት ከሚደረጉ ጨዋታዎች ውጪ ሆኗል።
ቴዎድሮስ ታከለ
❤ 9👍 3🔥 2👏 1
የወቅቱ የሊጉ ሻምፒዮን የተከላካይ አማካዩ ወደ ስብስቡ ቀላቅሏል።
https://www.hatricksport.net/transfer-news-45/
❤ 7🔥 1
የወቅቱ የሊጉ ሻምፒዮን የተከላካይ አማካዩ ወደ ስብስቡ ቀላቅሏል።
https://www.hatricksport.net/transfer-news-45/
Photo unavailableShow in Telegram
የ2018 ሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የአሰራ አንደኛ ሳምንት የመጀመርያ ቀን የጨዋታ መርሀ ግብር !
ጨዋታዎቹ ስንት ለስንት ይጠናቀቃሉ ግምቶን ያስቀምጡ ?
❤ 1
