Fana Media Corporation S.C (FMC)
Ir al canal en Telegram
This is FMC's official Telegram channel. For more updates please visit https://fanamc.com
Mostrar más2025 año en números

208 024
Suscriptores
-7124 horas
-2437 días
-82430 días
Archivo de publicaciones
Photo unavailableShow in Telegram
የኢንተርፕረነርሽፕ ልማት ፖሊሲ የዲጂታል ሥራ ፈጠራን የሚደግፍ ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢንተርፕረነርሽፕ ልማት ፖሊሲ ከዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ስትራቴጂ ጋር ተጣጣሚ በሆነ መልኩ የዲጂታል ሥራ ፈጠራንና ተወዳዳሪነትን የሚደግፍ ነው አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤ የዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ስትራቴጂ በሁሉም መስክ የሥራ ፈጠራ ባህልን በማስረጽ ቀጣይነት ያለው እና ፈጣን…
https://www.fanamc.com/archives/306925
❤ 22👍 2🥰 1
Photo unavailableShow in Telegram
አንጎላ እና ዚምባቡዌ አቻ ተለያዩ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሞሮኮ እየተካሄደ በሚገኘው 35ኛው የአፍሪካ ዋንጫ የምድብ ሁለተኛ ጨዋታ ዛሬ ቀጥሎ ሲካሄድ ቀን 9 ሰዓት የተገናኙት አንጎላ እና ዚምባቡዌ 1 ለ 1 በሆነ አቻ ውጤት ተለያይተዋል። ጄልሰን ዳላ ለአንጎላ እንዲሁም ኖሌጅ ሙሶና ለዚምባቡዌ ግቦቹን አስቆጥረዋል። ጨዋታው ቀጥሎ ሲካሄድ ግብጽ እና ደቡብ አፍሪካ ምሽት 12 ሰዓት…
https://www.fanamc.com/archives/306922
❤ 8👍 8
Photo unavailableShow in Telegram
መቻል አዳማ ከተማን አሸነፈ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ11ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ መቻል አዳማ ከተማን 3 ለ 1 አሸንፏል፡፡ ቀን 9 ሰዓት ላይ በአዲስ አበባ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ የመቻልን ግቦች መሀመድ አበራ (2) እና በረከት ደስታ አስቆጥረዋል፡፡ አዳማ ከተማን ከሽንፈት ያልታደገችዋን ብቸኛ ግብ አህመድ ሁሴን ከመረብ አሳርፏል፡፡ በአሁኑ ሰዓት ኢትዮጵያ…
https://www.fanamc.com/archives/306919
👍 8❤ 5
Photo unavailableShow in Telegram
በፖሊሲ የተደገፈ መፍትሔ የሚሹት የዩኒቨርሲቲዎች የማስተማሪያ ሆስፒታሎች…
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዩኒቨርሲቲዎች የማስተማሪያ ሆስፒታሎች ያሉባቸውን ችግሮች ለመቅረፍ በፖሊሲ የተደገፈ መፍትሔ ያስፈልጋል አሉ የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ ኮራ ጡሽኔ። ለጅማ ዩኒቨርሲቲ ህክምና ማዕከል 25 ሚሊየን ብር ግምት ያላቸው የተለያዩ የህክምና መሳሪያዎች ድጋፍ ተደርጓል። ሚኒስትር ዴኤታው በድጋፍ ርክክቡ ወቅት እንዳሉት፥ የዩኒቨርሲቲ ሆስፒታሎች ከማስተማር ባሻገር የጤና አገልግሎትን ተደራሽ የማድረግ ተልዕኮ…
https://www.fanamc.com/archives/306915
❤ 17🤬 2👍 1
Photo unavailableShow in Telegram
የትምህርት ተቋማት የፖለቲካ ፍላጎት ማስጠበቂያ ተደርገው ቆይተዋል – ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ትምህርትና ፖለቲካ በመደበላለቃቸው የትምህርት ተቋማት የፖለቲካ ፍላጎት ማስጠበቂያ ተደርገው ቆይተዋል አሉ የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)፡፡ የትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች ከአምቦ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ አባላት ጋር ተወያይተዋል። ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በወቅቱ እንዳሉት፤ ባለፉት ዓመታት የትምህርት ተደራሽነትን ለማስፋፋት ቢሰራም ከትምህርት ጥራት አንፃር የትምህርት ሥርዓቱ ችግር ውስጥ ገብቶ…
https://www.fanamc.com/archives/306901
Photo unavailableShow in Telegram
18 ዓመት ያልሞላቸውን ልጆች ወደ አውሮፓ እልካችኋለሁ በማለት ገንዘብ የተቀበለው ግለሰብ በእስራት ተቀጣ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) እድሜያቸው 18 ዓመት ያልሞላ 5 ልጆችን ለስራ ስምሪት ወደ አውሮፓ ሀገራት እልካችኋለሁ በማለት ገንዘብ ሲቀበል የነበረ ግለሰብ በ12 ዓመት ፅኑ እስራት እና በገንዘብ ተቀጣ። የቅጣት ውሳኔውን ያሳለፈው በፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የልደታ ምድብ 20ኛ ወንጀል ችሎት ነው። ግለሰቡ ንጋት አጠኔ በ1996 ዓ.ም የወጣውን የወንጀል…
https://www.fanamc.com/archives/306910
❤ 17👏 5
Photo unavailableShow in Telegram
ባለስልጣኑ ለጄፒኤስ ቴሌቪዥን ጣቢያ ማስጠንቀቂያ ሰጠ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ለጂሰስ ፕሮፌቲክ ስፕሪት ቸርች (ጄፒኤስ ቴሌቪዥን ጣቢያ) ማስጠንቀቂያ ሰጥቷል፡፡ የሃይማኖት መገናኛ ብዙኃን የሚያሰራጯቸው ይዘቶችን አስመልክቶ ባለሥልጣኑ ባወጣው መግለጫ፤ በሀገራችን የሃይማኖት እና የእምነት ነጻነት በኢፌዴሪ ህገ መንግስት መረጋገጡ ይታወቃል ብሏል። በዚሁ መሰረት በመገናኛ ብዙኃን አዋጅ ቁጥር 1238/13 መሰረት የሃይማኖት መገናኛ ብዙኃን ምዕመኖቻቸው…
https://www.fanamc.com/archives/306907
❤ 8👏 4👍 2
Photo unavailableShow in Telegram
አሰባሳቢ ትርክትን በውስጡ የያዘውን ‘ዳራሮ’ ለዓለም ቅርስነት…
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አሰባሳቢ ትርክትን በውስጡ የያዘው ‘ዳራሮ’ የዓለም ቅርስ እንዲሆን ማስተዋወቅ ይገባል አሉ የጌዴኦ ባህላዊ የባሌ አስተዳደር ሥርዓት መሪ አባገዳ ቢፎም ዋቆ። የዳራሮ ባህላዊ እሴቶች አብሮነትና የልማት ተሳትፎን የሚያጠናክሩ አሰባሳቢ ትርክትን የያዙ በመሆኑ ትውልዱ አጥብቆ ሊይዛቸው እንደሚገባም አባገዳ ቢፎም ዋቆ ይመክራሉ፡፡ አባገዳ ቢፎም እንደሚሉት፥ በሰባቱ የጌዴኦ ብሔረሰብ…
https://www.fanamc.com/archives/306904
❤ 14👏 4👍 3
Photo unavailableShow in Telegram
የትምህርት ተቋማት የፖለቲካ ፍላጎት ማስጠበቂያ ተደርገው ቆይተዋል – ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ትምህርትና ፖለቲካ በመደበላለቃቸው የትምህርት ተቋማት የፖለቲካ ፍላጎት ማስጠበቂያ ተደርገው ቆይተዋል አሉ የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)፡፡ የትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች ከአምቦ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ አባላት ጋር ተወያይተዋል። ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በወቅቱ እንዳሉት፤ ባለፉት ዓመታት የትምህርት ተደራሽነትን ለማስፋፋት ቢሰራም ከትምህርት ጥራት አንፃር የትምህርት ሥርዓቱ ችግር ውስጥ ገብቶ…
https://www.fanamc.com/archives/306901
❤ 19👏 5😁 3
Photo unavailableShow in Telegram
በኦሮሚያ ክልል ከ3 ሚሊየን በላይ ሰዎችን ተጠቃሚ የሚያደርጉ የውሃ ፕሮጀክቶች ግንባታ እየተካሄደ ነው
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኦሮሚያ ክልል ውሃ እና ኢነርጂ ቢሮ በክልሉ ከ3 ነጥብ 1 ሚሊየን በላይ ሰዎችን ተጠቃሚ የሚያደርጉ የውሃ ፕሮጀክቶች ግንባታ በመካሄድ ላይ ነው አለ። የቢሮው ኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር መስፍን ተስፋዬ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት፤ ቢሮው በአራት ዋና ዋና ግቦች ላይ ትኩረት አድርጎ እየሰራ ነው፡፡ የንፁህ መጠጥ ውሃ አቅርቦትን ማሻሻል፣…
https://www.fanamc.com/archives/306898
❤ 20👏 6
Photo unavailableShow in Telegram
በሀዋሳ ዓመታዊውን የቅዱስ ገብርኤል የንግስ በዓል በድምቀት ለማክበር ዝግጅት ተደርጓል
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሀዋሳ ከተማ ፖሊስ መምሪያ ዓመታዊውን የቅዱስ ገብርኤል የንግስ በዓል በድምቀት ለማክበር ዝግጅት ተደርጓል አለ። የመምሪያው አዛዥ ኮሚሽነር ግርማ ማቴዎስ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንዳሉት፤ እንግዶችን ተቀብሎ ለማስተናገድ እና የንግስ በዓሉን በድምቀት ለማክበር ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በትብብር እየተሰራ ነው። ማህበረሰቡ ከፀጥታ አካላት ጋር በመቀናጀት እየሰራ ያለውን ተግባር…
https://www.fanamc.com/archives/306895
❤ 15👍 10
Photo unavailableShow in Telegram
ማስታወቂያ
የሐጅ ክፍያዎን በሲንቄ ባንክ ይክፈሉ!
ሲንቄ ባንክ የ1447ኛው የሐጅ ጉዞ ክፍያዎን የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዩች ባዘጋጃቸው የሐጅ ምዝገባ ጣቢያዎች ምዝገባዎን ካጠናቀቁ በኋላ የምዝገባ ማረጋገጫ ማስረጃዎን በመያዝ በአቅራቢያዎ ወደሚገኝ የሲንቄ ባንክ ቅርንጫፍ በተቀላጠፈ ሁኔታ እንዲፈፅሙ ሁኔታ በማመቻቸት በዝግጁነት እንጠብቅዎታለን።
በተጨማሪም የሽርዓ ህግ መሠረት ያደረገ የሲንቄ ባንክ የተሟላ ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት ስንቄ ኢህሳን እንዲጠቀሙ እንጋብዝዎታለን፡፡
ሲንቄ ባንክ
በአንድነት ወደ ስኬት!
#Siinqee_Bank #Baankii_Siinqee #ሲንቄ_ባንክ #Siinqee_Digital #Siinqee_Ihsan #EMPOWERED_TOGETHER
❤ 6👍 1💩 1
Photo unavailableShow in Telegram
የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በድሬዳዋ ያስገነባቸውን ቤቶች ለአቅመ ደካሞች አስተላለፈ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በኬንያ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ጋር በመተባበር በድሬዳዋ ያስገነባቸውን 20 ቤቶች ለአቅመ ደካማ ወገኖች አስተላልፏል። ሚኒስቴሩ ቤቶቹን ለአቅመ ደካማ ወገኖች ባስረከበበት ሥነ ሥርዓት ላይ የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ከድር ጁሃር፣ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዮስን (ዶ/ር) ጨምሮ ከፍተኛ የመንግሥት የስራ ኃላፊዎች፣ አምባሳደሮች እና ጥሪ የተደረገላቸው…
https://www.fanamc.com/archives/306890
❤ 8👏 4
01:06
Video unavailableShow in Telegram
የትህነግ ቡድን የሰብዓዊነት ቁማር - ከኢትዮጵያ አደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽነር ሽፈራው ተክለማሪያም(ዶ/ር) ጋር የተደረገ ቆይታ ዛሬ ምሽት ይጠብቁን
video_2025-12-26_12-21-32.mp423.25 MB
👍 11😁 9❤ 2💩 2👏 1
08:02
Video unavailableShow in Telegram
የአዲስ አበባ አዲስ ገጽታ
ባለፈው አንድ ዓመት ከመንፈቅ የከተማ ልማት የለውጥ ሥራዎች በመላው ኢትዮጵያ ሲተገበሩ ቆይተዋል።
የሀገራችን መዲና እና ቁልፏ የዲፕሎማሲ ከተማ አዲስ አበባም በአስደናቂ መንገድ ለውጥ አሳይታለች።
እነሆ በአጭር ጊዜ በለውጥ ሥራዎች የተገኘው ታላቅ ውጤት አጭር አቅርቦት።
#PMOEthiopia
AQPbGdr_7EXKMX7nkMzuKTLD97eLoD_QU451KX3NSgRCnZFoDhrXTBrCHyKjWHemEso.mp429.72 MB
❤ 9👍 1😢 1
Photo unavailableShow in Telegram
ማስታወቂያ
እናንተን ለመሸለም ምክንያት ይበቃናል!
በፊት ገፅታዎ እና በጣት አሻራዎ የደንበኝነት ምዝገባ ሲያካሄዱ በየ15 ቀኑ የተለያዩ ሽልማቶች እና የመኪና ሽልማት የሚያስገኝ ዕድል ያገኛሉ።
ከአቢሲንያ ባንክ ጋር ይጀምሩ - ያድሱ - ይደጉ!
#StartRenewGrow #BOARewards #AddisAbaba #Ethiopia #የሁሉም_ምርጫ
❤ 9👍 2
Photo unavailableShow in Telegram
በአማራ ክልል የሚገኙ ቋንቋዎችን ለማልማት እየተሠራ ነው
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአማራ ክልል ባህል፣ ቱሪዝምና ስፖርት ቢሮ በክልሉ የሚገኙ ቋንቋዎችን ለማልማት፣ ጥበቃ ለማድረግ እና የአጠቃቀም ሥርዓታቸውን ለማሳደግ እየተሠራ ነው አለ። በክልሉ የሚገኙ ቋንቋዎች ልማት፣ ጥበቃና አጠቃቀም ሥርዓትን በተመለከተ ከተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች የተውጣጡ ምሁራን በባህርዳር ከተማ እየመከሩ ነው። የባህል፣ ቱሪዝምና ስፖርት ቢሮ ኃላፊ መልካሙ ጸጋዬ በመድረኩ እንዳሉት፤ ቋንቋዎች…
https://www.fanamc.com/archives/306884
❤ 9👍 5😁 4👏 2
Photo unavailableShow in Telegram
የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅም ለማስጠበቅ መገናኛ ብዙሃን ትልቅ ኃላፊነት አለባቸው
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅም ለማስጠበቅና በአፍሪካና በዓለም መድረክ የሚኖራትን ተፅዕኖ ከፍ ለማድረግ መገናኛ ብዙሃን ትልቅ ኃላፊነት አለባቸው አሉ የኦሮሚያ ክልል ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ አቶ ኃይሉ አዱኛ፡፡ 48ኛው ጉሚ በለል የውይይት መድረክ “ብሔራዊ ጥቅምና መገናኛ ብዙሃን” በሚል መሪ ሃሳብ በኦሮሚያ ክልል ፕሬዚዳንት ጽ/ቤት እየተካሄደ ይገኛል፡፡ በመድረኩ ላይ…
https://www.fanamc.com/archives/306880
❤ 12👍 4👏 3😁 2💩 1
00:50
Video unavailableShow in Telegram
መደመር መተግበሪያን ይጠቀሙ
Medemer App Amharic_1.mp456.25 MB
👍 9
Photo unavailableShow in Telegram
ማንቼስተር ዩናይትድ ከኒውካስል ዩናይትድ…
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ18ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ዛሬ ምሽት ማንቼስተር ዩናይትድ ከኒውካስል ዩናይትድ ይጫወታሉ፡፡ ያለፉትን ተከታታይ ሁለት የፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎች ማሸነፍ ያልቻሉት ሁለቱም ክለቦች ወደ ድል ለመመለስ ዛሬ ምሽት 5 ሰዓት በኦልድትራፎርድ ጨዋታቸውን ያደርጋሉ፡፡ ሁለቱ ቡድኖች በፕሪሚየር ሊጉ እርስ በርስ ካደረጓቸው ያለፉት አምስት ጨዋታዎች ኒውካስል…
https://www.fanamc.com/archives/306877
❤ 11👍 2👏 1
