fa
Feedback
Fana Media Corporation S.C (FMC)

Fana Media Corporation S.C (FMC)

رفتن به کانال در Telegram

This is FMC's official Telegram channel. For more updates please visit https://fanamc.com

نمایش بیشتر
2025 سال در اعدادsnowflakes fon
card fon
207 973
مشترکین
-7124 ساعت
-2437 روز
-82430 روز
آرشیو پست ها
Photo unavailableShow in Telegram
ልዩ የኮማንዶ ኃይላችን አስቸጋሪ ኦፕሬሽኖችን በጀግንነት የሚፈጽም ነው – ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገብረሚካኤል አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ልዩ የኮማንዶ ኃይላችን ልዩ እና አስቸጋሪ ኦፕሬሽኖችን በእውቀትና በጀግንነት የሚፈጽም ነው አሉ የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገብረሚካኤል፡፡ የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ በአካዳሚው ለመጀመሪያ ጊዜ ያሰለጠናቸውን ልዩ የኮማንዶ አባላትን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በተገኙበት ዛሬ አስመርቋል። ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገብረሚካኤል በወቅቱ እንዳሉት፤ ተመራቂዎቹ ከሁሉም… https://www.fanamc.com/archives/306598
نمایش همه...
27💩 6😁 3👍 1👏 1
Photo unavailableShow in Telegram
የፌዴራል ፖሊስ ልዩና ስትራቴጂያዊ ኃይል መገንባቱ የፀጥታ ዘርፍ ሪፎርማችን ማሳያ ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ በተልዕኮው ልዩና ስትራቴጂያዊ የሆነ ኤሊት የፖሊስ ኃይል መገንባቱ የፀጥታ ሪፎርማችን ትልቅ ማሳያ ነው አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው÷ የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ አካዳሚ በራሱ አቅም ለመጀመሪያ ጊዜ ያሰለጠናቸውን የኮማንዶ ፖሊስ አባላት የምረቃ ሥነ ሥርዓት ላይ በመገኘቴና… https://www.fanamc.com/archives/306600
نمایش همه...
17👍 7💩 2😁 1
Photo unavailableShow in Telegram
የባይቲንግ ጥቃት ተጋላጭነት እና ጥንቃቄዎቹ አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ የመጣውን የ’ባይቲንግ’ የሳይበር ጥቃት ለመከላከል ሊተገበሩ የሚገባቸው ሚገቡ 5 ዋና ዋና የጥንቃቄ ርምጃዎች። 1. “ነፃ” የሚሉ ማባበያዎችን መጠራጠር – ጥቃት አድራሾች የሰዎችን ስሜት ለመቀስቀስ ሀሰተኛ ስጦታዎችን እንደ ማማለያ ይጠቀማሉ። በቴሌግራም ወይም በፌስቡክ የሚመጡ “የነፃ ካርድ” ወይም “የነፃ ኢንተርኔት” ሊንኮችን በፍጹም ከመክፈት… https://www.fanamc.com/archives/306595
نمایش همه...
Photo unavailableShow in Telegram
የኢትዮጵያን እድገት ለማረጋገጥ ለግብርና ትምህርት ትኩረት መስጠት ያስፈልጋል – አረጋ ይርዳው (ዶ/ር) አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያን እድገት ለማረጋገጥ ለግብርና ትምህርት ትኩረት መስጠት ይገባል አሉ የዩኒቲ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት አረጋ ይርዳው (ዶ/ር)፡፡ ፕሬዚዳንቱ ከፋና ፖድካስት ጋር በነበራቸው ቆይታ÷ ኢትዮጵያ በርካታ የተፈጥሮ ሃብቶች፣ አምራች ዜጋ እና የቆየ ስራ ባህል እንዳላት አንስተዋል፡፡ ኢትዮጵያ የተፈጥሮ ሃብቷ ለግብርና ስራ ምቹ መሆኑን ጠቅሰው÷ ለአውሮፓ እና ለእስያ አህጉር… https://www.fanamc.com/archives/306591
نمایش همه...
25👍 7👏 2😁 1
Photo unavailableShow in Telegram
ማስታወቂያ እንኳን ለገና በዓል በሰላም አደረሳችሁ!! የገናን በዓል ምክንያት በማድረግ በ 30% ታላቅ ቅናሽ እና ዝቅተኛ የፍሎር አማራጭ እንዲሁም ከተለያዩ የካሬ አማራጮች ጋር ለሽያጭ አቅርበናል።           ባለ 1 መኝታ - 72,98  ካሬ           ባለ 2 መኝታ - 125,134 ካሬ           ባለ 3 መኝታ - 145,154 ካሬ           ባለ 4 መኝታ - 161-295 ካሬ ✅ 10% ቅድመ ክፍያ ✅ 40/60% የባንክ ብድር በ DMC የተመቻቸላቸው። ☎️ +2519-08-54-34-54 ☎️ +2519-44-40-08-08 Telegram : @Bekemos 📍location : ለቡ መብራት ኃይል. የእድሉ ተጠቃሚ ለመሆን ፈጥነዉ ይመዝገቡ። DMC Real Estate - Joy Starts Here! ዲኤምሲ ሪል ስቴት - ደስታዎ እዚህ ይጀምራል! #dmcrealestatedeals #Realestate
نمایش همه...
11👍 1
Photo unavailableShow in Telegram
ማስታወቂያ የ5 ሚሊየን ብር ቅናሽ ሳር ቤት እና አዋሬ ሳይቶቻችን ላይ ባለ 2 መኝታ የ3 ሚሊየን ብር ቅናሽ አግኝተው በ5 ሚሊየን 700 ሺህ ባለ 3 መኝታ የ 5 ሚሊየን ብር ቅናሽ አግኝተው በ 9 ሚሊየን 900 ሺህ አፓርትመንቶችን በፍጥነት እና በጥራት በመገንባት የሚታወቀው ታማኙ  ቴምር ፕሮፐርቲስ በዲፕሎማቶች ሰፈር ሳር ቤት እና በነፋሻማዋ አዋሬ ዘመናዊ አፓርታማ ከአስደናቂ ቅናሽ ጋር ይዞላችሁ መጥቷል። ከባለ 1 እስከ ባለ 3 መኝታ ከ20% ቅድመ ክፍያ ጀምሮ ቀሪውን አመቺ በሆነ አከፋፈል በ3 ዓመት ከፍለው ይጨርሳሉ። ሙሉውን ለሚከፍሉ አስደናቂ የ35% ቅናሽ የሚገርመው ደግሞ በዶላርም ሆነ በዋጋ ግሸበት ምንም ዓይነት የዋጋ ጭማሪ አናደርግም ቅናሹ የተወሰነ ቀን ስለቀረው ፈጥነው በ 0967770077 ይደውሉ https://wa.me/251967770077?text
نمایش همه...
13👍 8😁 1🤔 1
Photo unavailableShow in Telegram
በኦሮሚያ ክልል የቱሪስት መዳረሻዎችን በዓይነትና በጥራት መጨመር ተችሏል አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኦሮሚያ ክልል ቱሪዝም ኮሚሽን ባለፉት ዓመታት በተሰራ ስራ የክልሉን የቱሪስት መዳረሻዎች በዓይነትና ጥራት መጨመር ተችሏል አለ። በኦሮሚያ ክልል ቱሪዝም ኮሚሽን ቢሮ አዘጋጅነት በዛሬው ዕለት በጅማ ከተማ የኦሮሚያን እንጎብኝ አካል የሆነ ‘ኮፊ ቱር’ የሳይክል ግልቢያ ተካሂዷል። የክልሉ ቱሪዝም ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር ነጋ ወዳጆ በወቅቱ እንዳሉት፤ ባለፉት… https://www.fanamc.com/archives/306586
نمایش همه...
16👍 2
نمایش همه...
👍 3
Photo unavailableShow in Telegram
በደብረብርሃን ከተማ 14 አዳዲስ ፋብሪካዎች ወደ ስራ ገብተዋል አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ደብረብርሃን ከተማ በ2018 በጀት ዓመት ብቻ 14 አዳዲስ ፋብሪካዎች ወደ ስራ ገብተዋል። በአምራች ኢንዱስትሪ ብሔራዊ ካውንስል ሰብሳቢ አምባሳደር ግርማ ብሩ የተመራ ቡድን በከተማዋ የአምራች ኢንዱስትሪዎችን የስራ እንቅስቃሴ እየጎበኘ ነው። በጉብኝቱ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል፣ የግብርና ሚኒስትር አዲሱ አረጋ፣ የገቢዎች ሚኒስትር… https://www.fanamc.com/archives/306583
نمایش همه...
15👍 3
Photo unavailableShow in Telegram
የአምራች ኢዱስትሪዎችን ተግዳሮቶች ለመፍታት … አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአምራች ኢንዱስትሪ ብሔራዊ ካውንስል በደብረሃን ከተማ አምራች ኢዱስትሪዎች የሚገጥሟቸውን ተግዳሮቶችን ለመፍታት ያለመ ጉብኝት እያካሄደ ነው። ጉብኝቱ በአምራች ኢንዱስትሪ ብሔራዊ ካውንስል ሰብሳቢ አምባሳደር ግርማ ብሩ የተመራ ሲሆን፤ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል፣ የግብርና ሚኒስትር አዲሱ አረጋ እና የገቢዎች ሚኒስትር አይናለም ንጉሴ ተሳትፈዋል። እንዲሁም የጉምሩክ ኮሚሽን ኮሚሽነር ደበሌ… https://www.fanamc.com/archives/306580
نمایش همه...
17👍 4👏 3
Photo unavailableShow in Telegram
የአስቶን ቪላ እና ማንቼስተር ዩናይትድ ጨዋታ ይጠበቃል አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 17ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ጨዋታ ዛሬ ቀጥሎ ሲካሄድ በአሰልጣኝ ኡናይ ኤምሬ የሚመራው አስቶን ቪላ ማንቼስተር ዩናይትድን ያስተናግዳል። አስቶን ቪላ በውድድር ዓመቱ ድንቅ ብቃት በማስመልከት በሊጉ የደረጃ ሰንጠረዥ በ33 ነጥብ ሶስተኛ ላይ ሲሆን ወጥ ብቃት ማሳየት የቸገረው ማንቼስተር ዩናይትድ በ26 ነጥብ ሰባተኛ ደረጃ… https://www.fanamc.com/archives/306577
نمایش همه...
👍 11 9😁 2
04:27
Video unavailableShow in Telegram
በዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 የተቀመጡ ግቦች እንዲሳኩ ሁለት መሠረታዊ አስቻይ ጉዳዮች አሉ - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አንደኛው የኤሌክትሪክ ተደራሽነት ነው። የኤሌክትሪክ ተደራሽነት የዲጂታል ቴክኖሎጂ ምግብ ነው ብሎ መውሰድ ይቻላል። የምንጠቀምባቸው የቴክኖሎጂ ጋጄቶች ኤሌክትሪክ ይፈልጋሉ። በመሆኑም በሁሉም አማራጮች የኤሌክትሪክ ተደራሽነትን ማስፋት አለብን። ሁለተኛው የኢንተርኔት ትስስር ነው። በርካታ ከተሞች የኢንተርኔት ትስስር ተጠቃሚ ሆነዋል። ነገር ግን በሚቀጥሉት አምስት ዓመታት ይህን ትስስር በሁሉም አካባቢዎች ሙሉ ለሙሉ ተደራሽ ማድረግ ይገባል። ይህ እንደሚቻል አምነን በመስራት ለዜጎቻችን እኩል እድል መፍጠር አለብን።
نمایش همه...
AQMTfKe_uIc61UJyoVaPNpWfGz8N4sQ0_OCX7IEQiozHJOFAr59_SslX5lvxlFy.mp412.28 MB
34😱 2👍 1🤔 1
Photo unavailableShow in Telegram
ሊቨርፑል ቶተንሃምን አሸነፈ አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ17ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ሊቨርፑል ቶተንሃም ሆትስፐርን 2 ለ 1አሸንፏል፡፡ የሊቨርፑልን ግቦች ኢሳክ እና ኤኪቲኬ ሲያስቆጥሩ፥ ሪቻርልሰን ቶተንሃምን ከሽንፈት ያልታደገችውን ብቸኛ ግብ ከመረብ አሳርፏል፡፡ በቶተንሃም በኩል ዣቪ ሲሞንስ በመጀመሪያው አጋማሽ እንዲሁም ክሪስታን ሮሜሮ በጨዋታው መገባደጃ በቀይ ካርድ ከሜዳ ተሰናብተዋል፡፡
نمایش همه...
31👍 19😁 5
Photo unavailableShow in Telegram
“ስታርት አፕና የዲጂታል ክህሎት ልማት ለዲጂታል 2030 ስትራቴጂ መሳካት ትልቅ ሚና ከሚጫወቱ ጉዳዮች መካከል ተጠቃሾች ናቸው። በተለይ የዲጂታል ክህሎትን ለማሳደግ ወሳኝ አቀጣጫዎች ተቀምጠዋል። በዚህም በ2030 ከሀገሪቷ አጠቃላይ ህዝብ 70 በመቶ የሚሆነው የዲጂታል እውቀት እንዲኖረው፣ 80 በመቶ የሚሆነው የመንግስት ሰራተኛ የዲጂታል ክህሎት የተላበሰ እንዲሆን፣ 10 ሚሊዮን ዜጎች የዲጂታል ስልጠና እንዲወስዱ በልዩ ትኩረት የሚሰራ ይሆናል። ከዚህ በተጨማሪ 5 ሺህ ስታርት አፖች ወደ ስራ እንዲገቡና በዲጂታል ዘርፍ ለ1 ሚሊዮን ዜጎች የስራ እድል እንዲፈጠርም የሚሰራ ይሆናል። በሌላ በኩል በ2030 ከሀገር ወስጥ አጠቃላይ ምርት ዲጂታል ዘርፍ ገቢ 12 በመቶ ይደርሳል ተብሎ ይጠበቃል።” ሙሉቀን ቀሬ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ደኤታ
نمایش همه...
18👍 4
Photo unavailableShow in Telegram
“ዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 ታክስ የመሰብሰብ አቅም ላይ ትርጉም ያለው ለውጥ አምጥቷል። አሁን ላይ 58 ሺህ የሚሆኑ ግብር ከፋዮች ግብራቸውን በዲጂታል ስርዓት አማካኝነት እያሳወቁ ይገኛሉ። በቀጣይም በዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 አማከኝነት ከተቋማት ጋር ተናባቢና ተመጋጋቢ የዲጂታል ስርዓትን በማጠናከር ታክስ የመሰብሰብ አቅምን ይበልጥ እንዲጠናከር ይሰራል።” ዳዊት ውብሸት የገቢዎች ሚኒስትር ዴኤታ
نمایش همه...
9👍 4
Photo unavailableShow in Telegram
ዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 በሲቪል ምዝገባና የዜግነት አገልግሎት ተደራሽነት ላይ ትልቅ ለውጥ አምጥቷል። አግልግሎቱን ከተለያዩ ተቋማት ጋር በማስተሳሰር ረገድም ትልቅ ተሞክሮ የሚሆን ስራ ተከናወኗል።ለአብነትም በአዲስ አበባ ከማዕከል እስከ ወረዳ ትስስር መፍጠር የተቻለ ሲሆን፣ ለስራው የሚያገለግሉ መተግበሪያዎችም በሀገር ውስጥ አቅም የለሙ ናቸው። በዚህም የቤተሰብ ምዝገባ፣ ወሳኝ ኩነት፣የነዋሪዎች አገልግሎትና የማረጋገጥ ስራዎች በዲጂታል ስርዓት ተግባራዊ እየተደረጉ ነው። ይህም በ2030 ተቋማት በዲጂታል አሰራርና በመረጃ የተሳሰሩ እንዲሆኑ ለሚከናወነው ስራ ተሞክሮ መሆን የሚችል ነው። ታዬ ግርማ የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ምክትል ዋና ዳይሬክተር
نمایش همه...
9👍 2
Photo unavailableShow in Telegram
በዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ስትራቴጂ የንግድ ስርዓቱን ማዘመን የሚያስችሉ ስራዎች የሚከናወኑ ሲሆን ፣ በተለይ የሀገር ውስጥ የኢ-ኮሜርስ ስርዓትንና የንግድ ስራ የሚውሉ ሎጂስቲክስን በማሟላት የንግድ ሰርዓቱ ይበልጥ እንዲሳለጥ ይሰራል። የወጪና ገቢ ንግድ ላይ ያሉ አሰራሮችንም ዲጂታል እንዲሆኑ በማድረግ ዘርፉ ለኢኮኖሚ ያለውን ፋይዳ ይበልጥ እንዲጎለብት ይደረጋል። ይድነቃቸው ወርቁ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ድኤታ
نمایش همه...
14👏 3👍 2
Photo unavailableShow in Telegram
ፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ በዲጂታል 2025 ስትራቴጂ ላይ ቁልፍ ጉዳይ ሆኖ ተተግብሯል። አሁን ላይ 30 ሚሊዮን ዜጎች ፋይዳ መታወቂያ ተመዝግበዋል። በዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ላይም ፋይዳ ስትራቴጂካዊ ትኩረት የተሰጠው ሲሆን ሙሉ ለሙሉ ተደራሽ የማድረግ ስራም ይሰራል። በተለይ እስከታችኛው መዋቅር ድረስ ያሉ አገልግሎቶችን ከፋይዳ ጋር በማስተሳሰር በስትራቴጂው የተቀመጡ ግቦችን ለማሳካት በትኩረት ይሰራል። ለዚህ ደግሞ ሁሉም በትብብር ሊሰራ ይገባል። ዮዳሄ አርአያስለሴ የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም ዋና አስተባባሪ
نمایش همه...
21👍 7😁 2😱 2
Photo unavailableShow in Telegram
በዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 የአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ስነ ምህዳር ማስፋት የሚያስችሉ በርካታ ስራዎች ይከናወናሉ።የራሳችንን ክላውድ ከመጠቀም ባሻገር ውጤታማ የመረጃ አስተዳደር ስርዓት እንዲኖር ይደረጋል። በዚህም በተደራጀ አግባብ መረጃዎች ለወሳኔ አሰጣጥ እንዲውሉ የሚሰራ ሲሆን፣ ከዚህ ጋር በተያያዘ ገለልተኛ ብሔራዊ የመረጃ ባለስልጣን ወደ ስራ እንዲገባ ይደረጋል። ዲጂታል አገልግሎቶት አሰጣጦችን የማናበብንና ወጥ የማድረግ ስራ ላይም ትኩረት ተሰጥቷል። ወርቁ ጋቸና የኢትዮጵያ አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር
نمایش همه...
11👍 8👏 2
Photo unavailableShow in Telegram
በዲጂታል 2025 ስትራቴጂ በሳይበር ደህንነት ላይ በርካታ አስቻይ መሰረቶች ተጥለዋል። በዚህም የራሳችንን ክላውድ መሰረተ ልማት በመገንባት በኢትዮጵያ የዲጂታል አገልግሎት መተማመን መፍጠር ተችሏል። ለጸጥታ ተቋማትም የዲጂታል ፎረንሲክ ላብ በመገንባት ወደ ስራ እንዲገባ ተደርጓል። በዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 የሳይበር ደህንነት ስትራቴጂካዊ ትኩረት ተሰጥቶታል። በዚህም የማይበገር ቁልፍ የዲጂታል መሰረተ ልማት መገንባት፣ የህዝብ መሰረተ ልማትን ማዘመን፣ የአደጋ ምላሽ መስጫ ማዕከል የማቋቋምና የግል ተቋማትን ያካተተ የሳይበር ደህንነት ስራ እንዲጎለብት ይሰራል። ትዕግስት ሀሚድ የኢንፎርሜሽንና መረብ ደህንነት አስተዳደር ዋና ዳይሬክተር
نمایش همه...
👍 10 3👏 2