fa
Feedback
️ ንስር አማራ🦅

️ ንስር አማራ🦅

رفتن به کانال در Telegram

የተቀደሰን ነገር በእግሩ ለሚረግጥ ፥ተመልሶም ያጎረሰውን እጅ ለሚናከስ ርኩስ መጫወቻ የማይሆን የነቃ ማህበረሰብ እስክንፈጥር ድረስ ብዕራችን አይነጥፍም። አንድ አማራ ለሁሉም አማራ ፥ሁሉም አማራ ለአንድ አማራ። 💚💛❤️ እኛን በውስጥ ለማናገር @NISIREamhra2 @NISIREamhraa_bot 👈 ይችን አድራሻ ይጠቀሙ🦅 ንስር ዐማራ🦅 #የግፉአን_ድምፅ t.me/NISIREamhra

نمایش بیشتر
2025 سال در اعدادsnowflakes fon
card fon
63 189
مشترکین
-5024 ساعت
-2527 روز
-80230 روز
آرشیو پست ها
ለማስተማሪያነት ይጨመር ወይንስ ለትምህርት ይሄ በቂ ነው???
نمایش همه...
👍 37🙏 12 7💔 5
🔥#ሰበር_ዜና‼️ ጠዶት ሚካኤል ላይ የጠላት ኃይል አልቋል! ዛሬ ታህሳስ 14/2018 ዓ/ም በምስራቅ አማራ ቀጠና መርሣ ዙሪያ ልዩ ቦታው ጠዶት ሚካኤል ላይ በተደረገ ተጋድሎ የጠላት ብልፅግና ቡድን ወታደሮች ልክ እንደ ደረቀ ዛፍ ቅጠል እረግፈዋል። በውጊያው ከተገደሉ የአገዛዙ ወታደሮቹ መካከል የተመረጡ ጥቂት የአስከሬን ምስሎችን ተመልከቱ‼️ ©መረብ ሚዲያ #እጅ_ስጥ_ለአብይ_ወንበር_አትለቅ‼️ #ዐንድ_አማራ‼️ #ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️ #ምረር_አማራ💪 #ድል_ለአማራ_ፋኖ💪 #ድል_ለአማራ_ህዝብ💪 14/ዐ4/2018 ዓ.ም @NISIREamhra
نمایش همه...
98🙏 14👍 12💔 4👏 1🏆 1
🔥ሞት አይፈሬው 206ኛ ኮር ከጠላት ጉሮሮ 27 ክላሽ  ማርኳል"‼️ ታህሳስ 14/2018 ዓ.ም የአፋብኃ ቴዎድሮስ ዕዝ ሞት አይፈሬው 206ኛ ኮር በተለያዩ ግንባሮች በዛሬው ዕለት ባደረገው ተጋድሎ እጅግ አስደናቂ በሆነ ትንቅንቅ ከጠላት ጉሮሮ 27 ክላሽ ማርኳል። በራሱ ፍላጎት እየተክለፈለፈ ከአምበር ከተማ በመነሳት ወደ ጃማ ከተማ በማቅናት ጥቃት ለማድረስ በተንቀሳቀሰው የጠላት ኃይል ላይ የ206ኛ ኮር 34ኛ ክ/ጦር ቃኝና መሐንዲስና ደጃች ተድላ ጓሉ ሻለቃ በፈፀሙት የማጥቃት ውጊያ ጠላትን ከምድር ደባልቀው 27 ክላሽ ፣በርካታ ካዘና፣የደረት ትጥቅና ልዩ ልዩ ወታደራዊ ቁሳቁስ ማርከዋል። ከጠዋቱ 3:00 ሰዓት እስከ ቀትር 6:00 ስዓት በወሰደው ጠንካራ ውጊያ ጠላትን ያጋደሙት የ206ኛ ኮር አሃዶች 45 በላይ ጠላት የደመሰሱ ሲሆን ከ22 በላይ የጠላት ኃይል ከባድ ቁስለኛ ሁነዋል። የአረመኔው ሰራዊት፣አድማ ብተና እና ሚኒሻ በታጨደበት ውጊያ ጠላትን ቅስም በመስበር አስደናቂ ጀብድ የፈፀመው 34ኛ ክ/ጦር ተደጋጋሚ ድል ያስመዘገበ ጠንካራ ክ/ጦር ሲሆን በዚህ ስዓት 15 የጠላት ከባድ ቁስለኞች በጫካ ወድቀው እንደሚገኙ ታውቋል። በተያያዘ ውጊያ 206ኛ ኮር የ14 ኛ ክ/ጦር  ቃኝና መሐንዲስ ከሻለቆች ጋር በመቀናጀት ከደብረ ኤልያስ ተነስቶ ማርዘነብ ከተማ ላይ በደረሰው የጠላት ኃይል ላይ  በፈፀሙት ፈጣን ማጥቃት ተመሳሳይ ድል የተገኘ ሲሆን የአረመኔው ሰራዊት ከፍተኛ ኪሳራ አስተናግዶ 23 አስክሬን ተሸክሞ ተመልሷል። አዲስ ትውልድ !አዲስ አስተሳሰብ !አዲስ ተስፋ ©የአፋብኃ ቴዎድሮስ ዕዝ 206ኛ ኮር ህዝብ ግንኙነት #ዐንድ_አማራ‼️ #ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️ #ምረር_አማራ💪 #ድል_ለአማራ_ፋኖ💪 #ድል_ለአማራ_ህዝብ💪 14/ዐ4/2018 ዓ.ም @NISIREamhra
نمایش همه...
108🙏 9👍 6👏 1
🔥ቆቦ ከተማ መሬት ወረራ ላይ የተሰማሩት የብልፅግና ካድሬዎች ዘረፋቸው በተጨባጭ ማስረጃ ተጋለጠ‼️ ምኒልክ ዕዝ ባለፉት ጊዜያቶች በመመሪያ የተደገፈ ማስጠንቀቂያ ሲሰጥበት የኖረውና አገዛዙ በሰፊው ተሰማርቶበት ያለው የመሬት ወረራና ዘረፋ አሁንም ተጠናክሮ የቀጠለ ሲሆን ሰሜን ወሎ ዞን ቆቦ ከተማ የህዝብ ሃብት የሆነው ሁለገብ አዳራሽ የፋኖን መመሪያ በመጣስ አቶ ደጀኔ መንገሻ የተባለ ግለሰብ አረብ አገር ለሚኖር ወንድሙ 100000000 (አንድ መቶ ሚሊየን) ብር እንደገዛው ለማወቅና ለማረጋገጥ ችለናል:: አዳራሹ የተሸጠበት የገንዘብ መጠን ከፍ ያለ መሆኑን ውስጥ አዋቂዎች የገለፁ ቢሆንም ይፋ ከሆነው ከዚህ 100000000 (አንድ መቶ ሚሊየን) ብር ገንዘብ ውስጥ 80000000 (ሰማኒያ ሚሊየን) ብሩን ገቢዎችና ሌሎች ቢሮዎች የሚያውቁት ሲሆን 20000000 (ሃያ ሚሊየን) ብሩ በየደረጃው ላሉ የብልፅግና ካድሬዎችና ለደላላ የተሰጠ ገንዘብ ነው:: መጠኑ ያልተገለፀ ገንዘብም በየደረጃው ላሉ የመከላከያ አመራሮች እንደተሰጠ ለማወቅ ችለናል:: ቆቦ ከተማን ጨምሮ በራያ ቆቦ ህዝብ ሃብት እንደተገነባና በደርግ ዘመን ውድቀት ተጀምሮ በኢህአዴግ ዘመን መባቻ 1984 ዓ.ም እንደተጠናቀቀና አገልግሎት እንደጀመረ የሚነገረው ቆቦ ከተማ ሁለገብ አዳራሽ ዛሬ ላይ የፋሽስቱ ብልፅግና አገዛዝ "የአማራን ህዝብ በአማራ ህዝብ ሃብት" በሚል መርህ መሰረት መሬት ሽጦ በሚገዛው ጦር መሳሪያና ተተኳሽ ዘር ማጥፋት እየፈፀመ ላለው ፋሽስታዊ አገዛዝ መጠቀሚያ ሆኗል:: በዚህም ፋሽስቱ የብልፅግና አገዛዝ በፋኖ ትግል ተንኮታኩቶ የገንዘብ አቅሙም ሊጠገን በማይችል ሁኔታ የወደቀ ሲሆን ይህንን የገንዘብ ችግሩን ለመፍታት በሁሉም የአማራ ክልል አካባቢዎች ላይ የመሬት ወረራና ዘረፋ እየፈፀመ በህገወጥ ጨረታና ሌሎች መንገዶች እየሸጠ ይገኛል:: ከዚህ ጋር ተያይዞም የህዝብ ሃብት የሆነውን ቆቦ ሁለገብ አዳራሽን ሸጠው ገንዘብ የተከፋፈሉና በሰውና በሰነድ ማስረጃ የተረጋገጠባቸው የቆቦ ከተማ እና የሰሜን ወሎ ዞን አመራሮች የሚከተሉት ናቸው፦ 1.አቶ ከድር ሙስጠፋ ---- የሰሜን ወሎ ዞን ብልፅግና ሃላፊ 1000000 (አንድ ሚሊየን) ብር -ሻምበል እንዳየነው በተባለ ግለሰብ 1 ሚሊየን ብር የተላለፈበት የባንክ ደረሰኝ ከስር በማስረጃነት ተያይዟል:: 2.አቶ ሃይለአብ ወንድሙ ---- የቆቦ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ 6000000 (ስድስት ሚሊየን) ብር -ንጉስ አያሌው ጌታሁን በተባለ ግለሰብ 2.5 ሚሊየን እና እስጢፋኖስ እምሩ ዘለቀ በተባለ ግለሰብ 2.5 ሚሊየን እና 1 ሚሊየን በድምሩ 3.5 ሚሊየን ብር የተላለፈበት የባንክ ደረሰኝ ከስር በማስረጃነት ተያይዟል:: 3.አቶ ይርጋ ወዳጆ ---- የቆቦ ከተማ አስተዳደር አገልግሎት ፅ/ቤት ሃላፊ 6200000 (ስድስት ሚሊየን ሁለት መቶ ሽ) ብር -ሙሉ ታከለ ገ/ስላሴ በተባለች ግለሰብ 5.3 ሚሊየን ብር እና መቅደስ መለሰ ይመር በተባች ግለሰብ 9 መቶ ሽ ብር የተላለፈበት የባንክ ደረሰኞች ከስር በማስረጃነት ተያይዘዋል:: 4.ዶ/ር አዲሱ ወዳጆ ---- የቆቦ ከተማ አስተዳደር መሬት አስተዳደር ፅ/ቤት ሃላፊ 1000000 (አንድ ሚሊየን) ብር -መሳይነሽ ደጀን ተገኘ በተባለች ግለሰብ 1 ሚሊየን ብር የተላለፈበት የባንክ ደረሰኝ ከስር በማስረጃነት ተያይዟል:: 5.አቶ አበበ ይመር ---- የቆቦ ከተማ አስተዳደር ብልፅግና ፅ/ቤት ሃላፊ 200000 (ሁለት መቶ ሽ) ብር -ሁለት መቶ ሽ ብር በግል አካውንቱ በስሙ የተላለፈበት የባንክ ደረሰኝ ከስር በማስረጃነት ተያይዟል:: 6.አቶ ሙለታ መሃመድ ---- የቆቦ ከተማ አስተዳደር መሰረተ ልማት ጽ/ቤት የመሬት ልማት ባንክ ቡድን መሪ 150000 (አንድ መቶ ሃምሳ ሽ) ብር -አንድ መቶ ሃምሳ ሽ ብር በግል አካውንቱ በስሙ የተላለፈበት የባንክ ደረሰኝ ከስር በማስረጃነት ተያይዟል:: 7.አቶ ሃይለማርያም አትክልት ---- የቆቦ ከተማ አስተዳደር አገልግሎት ፅ/ቤት ም/ሃላፊ 100000 (አንድ መቶ ሽ) ብር -ደሳለ ፈንታው መንገሻ በተባለ ግለሰብ መቶ ሽ ብር የተላለፈበት የባንክ ደረሰኝ ከስር በማስረጃነት ተያይዟል:: 8.ቦታውን ያሻሻጠው ደላላ ወይም ግለሰብ 5350000 (አምስት ሚሊየን ሶስት መቶ ሃምሳ ሽ) ብር በአጠቃላይ ለፋሽስቱ አገዛዝ ብልፅግና ካድሬዎች 14650000 (አስራ አራት ሚሊየን ስድስት መቶ ሃምሳ ሽ) ብር የተሰጠ ሲሆን 5350000 (አምስት ሚሊየን ሶስት መቶ ሃምሳ ሽ) ብር የህዝብን ሃብት ደላላ ሆኖ ላሻሻጠው ግለሰብ የተሰጠ ገንዘብ ነው:: በመጨረሻም የአማራ ህዝብ ሆይ ጊዜ የሰጠው ቅል ድንጋይ ይሰብራል ነውና ብሂሉ ግፈኞች ተመቸን ብለው በጉልበት ሃብትህን ተቀራምተው ታንክና መድፍ ጄትና ድሮን ታጥቀውበት ብሎም ለአራዊት ሰራዊታቸው ደመወዝ እየከፈሉበት መልሰው አንተው ላይ ዘር ማጥፋት እየፈፀሙበት እንደሆነ አለም ያወቀው ሐቅ ነውና በትግልህ ነፃነትህን በነፃነትህ ፍትህና ርትዕን ትጎናፀፍ ዘንድ ዛሬም መልክታችንን እናስተላልፋለን! በመጨረሻም ግፈኞች መሬቱን ተሸክመውት የትም አይሄዱምና "የህዝብ ሃብት ጊዜውን ጠብቆ የህዝብ ነው!" የሚለው መመሪያችን እንደተጠበቀ መሆኑን እየገለፅን ህዝባችን ከግፈኞችና ይሄ ጊዜ የማያልፍና የማይነጋ ከመሰላቸው የፋሽስቱ ብልፅግና አገዛዝ ሰዎች ህገወጥ መሬት ባለመግዛት ራሳችሁን ከክስረት ብሎም ከጥፋትና ተጠያቂነት እንድትታደጉ ስንል ለማሳሰብ እንወዳለን! ማስታወሻ፦ በሌሎች የቤተ-አማራ አካባቢዎችም ላይ ያሉ የመሬት ወረራና ዘረፋዎች በጥብቅ ክትትላችን ማዕቀፍ ውስጥ ያሉ ሲሆን ማስረጃዎች እንደደረሱን ለህዝብ ይፋ የምናደርግ ይሆናል! መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል! ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን! ©የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ ታህሳስ 14/2018 ዓ.ም #ዐንድ_አማራ‼️ #ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️ #ምረር_አማራ💪 #ድል_ለአማራ_ፋኖ💪 #ድል_ለአማራ_ህዝብ💪 14/ዐ4/2018 ዓ.ም @NISIREamhra
نمایش همه...
102👍 22😢 1🙏 1
Photo unavailableShow in Telegram
🔥ታላቁ እና ታሪካዊው ድብር ጨጨሆ መድኃኔዓለም በመከላከያ ሰራዊት ተዘረፈ‼️ በደቡብ ጎንደር ሀገረ ስብከት በላይ ጋይንት ወረዳ የፈለገ ፀሐይ በቅሎ አግት ጨጨሆ መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ዝግ ሙዳየ ምፅዋት በመከላከያ ሰራዊት ዘረፋ እንደተፈፀመባቸው ተሰምቷል። ነፍሰጡር እናቶችንና ህፃናትን በአሰቃቂ ሁኔታ መግደል፣ የስምንትና የዘጠኝ ዓመት ታዳጊ ልጆችን ሳይቀር ሴቶችን በደቦ መድፈር፣ አዝመራ ማውደም ልዩ መገለጫው የሆነው መከላከያ ሰራዊቱ ከደቡብ ጎንደር ዞን ካቢኔዎች ጋር በጋራ በመሆን በታላቁ እና በታሪካዊው ድብር ጨጨሆ መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ላይ ፍተሻ በሚል ሰበብ፡ ተጓዥ መንገደኞች ለደብሩ የሚሰጡትን ምፅዋትን ጨምሮ በዝግ ሙዳይ ምፅዋት የተቀመጠን ገንዘብና ሌሎች የቤተክርስቲያኗን ሀብት መዝረፉን የአይን እማኞች ገልፀዋል። ወታደሮቹ ከሙዳየ ምፅዋቱ በተጨማሪ የቤተክርስቲያኗ ታሪካዊ ቅርሶችንም ዘርፈው መውሰዳቸው ነው የታወቀው። በ5ኛው ክፍለዘመን እንደተመሠረተች የሚነገርላት ቤተክርስቲያኗ ከሁለት ዓመታት በፊት አገዛዙ ከሕወሓት ጋር ባደረገው ጦርነት የመድፍ ጥቃት ተፈፅሞባት የነበረ ሲሆን፡ አሁን ደግሞ በመከላከያ ሰራዊቱ እና በዞኑ ካድሬዎች የተቀናጀ የዘረፋ ጥቃት ተፈፅሞባታል። የቀድሞ ነገስታቶች በስጦታና በእጅ መንሻነት ለቤተክርስቲያናት የሰጡትን የወርቅና ሌሎች ውድ ስጦታዎችን ቤተክርስቲያኗ እስከ ዛሬ ጠብቃ ያቆየች ሲሆን፡ እነዚህ ውድ ስጦታዎች በአገዛዙ ወታደራዊ አዛዦች እየተመዘበሩ በአለም አቀፍ ገበያዎች ላይ መቅረባቸው ሲዘገብ መቆየቱ ይታወቃል። ©መረብ ሚዲያ #ዐንድ_አማራ‼️ #ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️ #ምረር_አማራ💪 #ድል_ለአማራ_ፋኖ💪 #ድል_ለአማራ_ህዝብ💪 14/ዐ4/2018 ዓ.ም @NISIREamhra
نمایش همه...
48💔 36😢 15👍 11🎉 2🙏 1
Photo unavailableShow in Telegram
🔥የብአዴን ባለሃብት አጨብጫቢዎች ስልካችን busy አታድርጉት እንጅ‼️ " ቅድም ነበር እንጅ መጥኖ መደቆስ ፣ አሁን ምን ያደርጋል ወጪት ጥዶ ማልቀስ። ይላል አማራው ! የNBC Ethiopia (National Media S.C.) የቦርድ አባላትና ዋና ባለአክሲዮኖች ከምኔው አክቲቪስቶችንና ጋዜጠኛ ነን ባዮችን ቤት ማንኳኳት ጀመራችሁ? ጉዳዩ እኮ የአማራ ህዝብ ህልውና እንጅ የግለሰብ ጥቅም ጉዳይ አይደለም። በደንብ ወደ ውስጥ ሳንገባ ገና በአንድ ሻት ጋዜጠኛን ከተኛበት ቀስቅሰህ አድነኝ ብለህ የምትድንበት የማርያም መንገድ የለህም እኮ። የአማራ ህዝብ ያለ እነዚህ የብአዴን ባለሃብቶች ነበረ፤ ለወደፊትም ይኖራል። የእነሱ ቢዝነስ ግን በአማራ ህዝብ ላይ ብቻና ብቻ የተንጠለጠለ ነው። እናማ አማራውያን እነዚህ ፊት ተሰላፊ የብአዴን ባለሀብቶች ምን እየሰሩ ነው የሚለውን በዝርዝር እንሄድበታለን። አክቲቪስት አያድንህም፤ ከእንቅለፉ ቀስቀሰህ የለሁበትም ያልከው ጋዜጠኛ አያድንህ...ስግብግብ ከርሳም ሁላ። ከግብፅ የሚመጣው ኦማር ዘይት ቡሬ ከሚመረተው ዘይት በዋጋም በጥራትም እንደሚሻል እያወቅን ዝም ስንል ንግዳችሁን ለአማራ ህዝብ በጎ አድራጎት አድርጋችሁ የምትቆጥሩት ነገርስ የማይገርመን ይመስላችኋል እንዴ? አማራ ሁኖ በአማራ ህዝብና በአማራ ምርት ሀብት ከሰበሰበ በኋላ ከአማራ ጠላቶች ጋ አብሮ የሚሰራ ሁሉ ለአማራ ጠላቱ እንጅ ወገኑ ሊሆን ከቶ አይችልም። ሌላው ቀርቶ የክልሉ ህዝብ እንዳይጠቀም እንኳን ግብር የሚከፍሉት ድሮን አየገዛ አማራ ህዝብን ለሚጨርሰው የፌደራል መንግስት እንደሆን እኮ የአደባባይ ሚስጥር ነው። ዛሬ እኔና እኛ ከዚህ ሚዲያ የለንበትም እያለ ጥሩንባ የሚያስነፍው የብአዴን ባለሃብት እኮ የመጀመሪያ ጥፍቱ የአማራ ህዝብ የራሱ ሚዲያ ያስፈልገዋል በሚል እንደዛ ላይ ታች ሲወረድና ሲወጣ ጀሮ ዳባ ልበስ ብሎ ከርሞ ስልታዊ በሆነ መንገድ ሚዲያ አቋቁሞ ለጠላት ያበረከተ ስብስብ ነው ( ማበርከቱን በግልፅ ባናውቅም በተከላካዮቹ በኩል እንደሰማነው ከሆነ ማለቴ ነው )። የአማራ ባለሃብት የተባለ ሁሉ በእያንዳንዱ አማራ ትዝብት ውስጥ ከወደቀ ከርሟል። የኦሮሞ ተፈናቃዮችን መጠለያ ሰርቶ ሲሰጥ አማራ ምድር ላይ ምን አድርጓል? የአምቦን ትምህርት ቤት ማጠናከሪያ ረብጣ ገንዘብ ሲያሸክም አማራ ምድር ለይ ምን አድርጓል..... እያልን ብንዘረዝር የምናተርፈው እህህህ ማለት ብቻ ነው። ለማንኛውም ልክ እንደ አቶ በላይነህ ክንዴ ሁሉ ሌሎች ባለአክሲዮኖች የሚመሯቸው ድርጅቶች በኢኮኖሚው ውስጥ ትልቅ ድርሻ አላቸው። ​በመረጃዎቻችን መሠረት የቁልፍ ባለቤቶቹና የድርጅቶቻቸው ዝርዝር እነሆ፦ ​1. አቶ በላይነህ ክንዴ (የቦርድ ሰብሳቢ) ​ድርጅት፦ በላይነህ ክንዴ ግሩፕ (BKG) ​ዋና ዋና ሥራዎች፦ ፊቤላ የምግብ ዘይት፣ ሒልተን አዲስ አበባ፣ ሊዩ ትራክ መገጣጠሚያ፣ የቡና ኤክስፖርት እና የከባድ ጭነት ትራንስፖርት። ​2. አቶ ታደሰ ምሕረቴ (ባለአክሲዮን/ባለቤት) ​ድርጅት፦ ወረታ ኢንተርናሽናል ቢዝነስ (Wereta International Business PLC) ​ዋና ዋና ሥራዎች፦ የሰሊጥና የጥራጥሬ ኤክስፖርት፣ የቮልቮ (Volvo) መኪናዎችና የኬዝ (Case IH) ትራክተሮች ተወካይና አስመጪ፣ እንዲሁም ሰፊ የትራንስፖርት ዘርፍ። ​3. አቶ ዘመነ ሳሙኤል (የቦርድ አባል) ​ድርጅት፦ ዘመነ ሳሙኤል ኢንተርናሽናል ትሬዲንግ (Zemene Samuel International) ​ዋና ዋና ሥራዎች፦ በሰፊው የሚታወቁት በጎማ (Tires)ና በመኪና መለዋወጫዎች አስመጪነት ነው። የበርካታ ዓለም አቀፍ የጎማ ብራንዶች ወኪል ናቸው። በተጨማሪም በሪል ስቴት እና በሆቴል ዘርፍ ኢንቨስትመንት አላቸው። ​4. አቶ ታደሰ አማረ (የቦርድ አባል) ​ድርጅት፦ ታደሰ አማረ አስመጪና ላኪ (Tadesse Amare Import & Export) ​ዋና ዋና ሥራዎች፦ በዋነኝነት በቅባት እህሎች (ሰሊጥ) ኤክስፖርት እና በኢንዱስትሪ ግብዓቶች አስመጪነት ይታወቃሉ። በአማራ ክልል ሰፊ የግብርና ኢንቨስትመንት ካላቸው ባለሀብቶች አንዱ ናቸው። ​5. ዶ/ር ወንድወሰን አምሳያ (የቦርድ አባል) ​ድርጅት፦ ኢትዮ-ፓክት (Ethio-Pact)ና የተለያዩ የማማከር ድርጅቶች ​ዋና ዋና ሥራዎች፦ እሳቸው ከንግዱ ይልቅ በስትራቴጂካዊ አመራርና በማማከር (Consultancy) ዘርፍ ይሳተፋሉ። በተለያዩ የፋይናንስ ተቋማት (ባንኮችና ኢንሹራንሶች) ውስጥ የቦርድ አባልነትና የባለአክሲዮንነት ድርሻ አላቸው። ​6. ወ/ሮ ፈቲያ መሐመድ (የቦርድ አባል) ​ድርጅት፦ ኤፍ ኤም ጀነራል ትሬዲንግ (FM General Trading) ​ዋና ዋና ሥራዎች፦ በኢምፖርትና ኤክስፖርት ዘርፍ በተለይም የፍጆታ ዕቃዎችን ወደ ሀገር በማስገባት የሚታወቁ ባለሀብት ናቸው። በንግድና ዘርፍ ማኅበራት ውስጥም ንቁ ተሳትፎ አላቸው። ሌሎች የብዴን ተሰላፊ መካከለኛ ባለሃብቶች ​1. አቶ ዮሐንስ ለገሰ (Yohannes Legesse) ​ድርጅት፦ ዮሐንስ ለገሰ አስመጪና ላኪ (Yohannes Legesse Import & Export) ​ዘርፍ፦ በቅባት እህሎች ኤክስፖርት እና በግንባታ መሣሪያዎች አስመጪነት የሚታወቁ ባለሀብት ናቸው። በንግድ ማኅበረሰቡ ውስጥ ሰፊ ተሰሚነት አላቸው። ​2. አቶ ዓለሙ በቀለ (Alemu Bekele) ​ድርጅት፦ ዓለሙ በቀለ ጠቅላላ ንግድ ​ዘርፍ፦ በተለይ በከባድ መኪናዎች መለዋወጫ (Spare parts) እና በተለያዩ የኢንዱስትሪ ግብዓቶች አስመጪነት የሚታወቁ ሲሆን፣ በሚዲያ ዘርፉ ላይም ቀደም ብለው ኢንቨስት ካደረጉ ባለሀብቶች አንዱ ናቸው። ​3. አቶ ጌታቸው አሰፋ (Getachew Assefa - ከወረታ ትሬዲንግ ጋር በተያያዘ) ​ዘርፍ፦ በግብርና ምርቶች ኤክስፖርት እና በሎጂስቲክስ ዘርፍ ትልቅ ድርሻ ያላቸው ባለሀብት ናቸው። ​4. የተለያዩ የፋይናንስ ተቋማት አመራሮች ​ምንም እንኳን ድርጅቶቹ (ባንኮች) በቀጥታ አክሲዮን ባይገዙም፣ በእነዚህ ባንኮች ውስጥ ከፍተኛ ድርሻ ያላቸው ግለሰቦች በግላቸው በNBC Ethiopia ውስጥ አክሲዮን አላቸው። ለምሳሌ፦ ​የአቢሲኒያ ባንክና የአዋሽ ባንክ ከፍተኛ ባለአክሲዮኖች የሆኑ የተወሰኑ ግለሰቦች በዚህ የሚዲያ ተቋም ውስጥም እጃቸው እንዳለ ይነገራል። ​5. ሌሎች የንግድ ድርጅቶች (ተቋማዊ ባለአክሲዮኖች) ​ከግለሰቦች በተጨማሪ አንዳንድ ድርጅቶች በራሳቸው ስም አክሲዮን ገዝተዋል ተብሎ ይታመናል። ​የተለያዩ የትራንስፖርትና የጭነት ድርጅቶች፦ ከበላይነህ ክንዴና ወረታ ትሬዲንግ ጋር በኔትወርክ የተሳሰሩ ትናንሽና መካከለኛ የትራንስፖርት ኩባንያዎች፣ ​አስመጪና ላኪ ማህበር አባላት፣ በሰሊጥና በቡና ኤክስፖርት ላይ የተሰማሩ ሌሎች 15 የሚጠጉ መካከለኛ ባለሀብቶች። ተመልከቱ እነዚህ የአማራ ተወላጅ የብአዴን ባለሃብቶች ናቸው እንግዲህ OMN ስለተጠላብህ፣ ፋና ስለተናቀብህ፣ ኢቲቪ አይንህን ለአፈር ስለተባለብህ በዚህ አማራጭ ሚዲያ ተጠቀም በማለት ሚዲያውን መስርተው ለአማራ ጠላት አስረክበናል የሚሉን። እንደዚህ ከሆነማ ምንም የማያውቀው ሚሊሻ በምን ሒሳብ ይፈረድበታል እንዴ ? የሆነው ሁኖ አማራዬ ጠላትህን እየመዘገብህ ! ©ይኸነው የሸበሉ #ዐንድ_አማራ‼️ #ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️ #ምረር_አማራ💪 #ድል_ለአማራ_ፋኖ💪 #ድል_ለአማራ_ህዝብ💪 14/ዐ4/2018 ዓ.ም @NISIREamhra
نمایش همه...
157👍 14🙏 4😢 2🏆 2💔 2👏 1💯 1
🔥#የጠላት_ስብሰባ_በሞርተር_ተበተነ‼            .........#አዲስ_ቅዳም‼ ከእየቦታዉ ተለቃቅሞ በተከማቸ ከ3 ሬጅመንት በላይ  ሀይል እና በሁለት ዙ23 6 ዲሽቃ ታጅቦ ዛሬ ታህሳስ 13/2018 ዓ/ም አዲስ ቅዳም ከተማ ላይ ሊደረግ የነበረዉ የአሸባሪዎች ስብሰባ በሞርተር ጥቃት ተበተነ። ይህ በፋሽስቱ አብይ አህመድ የግል ፈረስ አረጋ ከበደ የሚመራ ደም መጣጭ ፀረ አማራ ስብስብ 165 ንፁሀን ወገኖቻችንን ደም  ባፈሰሰባት አዲስ ቅዳም ከተማ ስብሰባ በማድረግ የህዝባችንን ቁስል በእንጨት ሊጫወትበት አስቦ የነበረ ሲሆን ለአፋብኃ ቴዎድሮስ እዝ 105 ኮር 44 ክ/ጦር በሞርተር በትናዋለች። የሞርተር ጥቃቱ ፀረ ፍጥረቱን  የብልፅግና ስብስብ ብቻ ታርጌት ያደረገ ሲሆን  ስኬታማ የሆነ ድል ተመዝግቦበታል። እቅዳቸዉ እንደማይሳካ ያወቁት ቁሞ ቀሮች የካድሬ ቤተሰቦችን ፣ በአበል የመጡ ዉስን ግለሰቦችን እና በአፈሙዝ አስገድደዉ ወደ አዳራሽ ያስገቧቸዉን ለገበያ የመጡ መንገደኞችን በአንድ አዳራሽ ካስገቧቸዉ ተሰብሳቢዎች ዉስጥም ቢሆን መስማት የፈለጉትን አይነት አስተያየት ሳያገኙ የተዘጋጀዉን ባህላዊ ምግብ ሳይቀምሱ በድንጋጤ ተበትነዋል። ታህሳስ 13/2018 ዓ/ም ©የ44ኛ ክፍለ ጦር ህዝብ ግንኙነት #ዐንድ_አማራ‼️ #ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️ #ምረር_አማራ💪 #ድል_ለአማራ_ፋኖ💪 #ድል_ለአማራ_ህዝብ💪 13/ዐ4/2018 ዓ.ም @NISIREamhra
نمایش همه...
123🙏 35👍 25😢 1
🔥ፋሽስቱ የብልፅግና አገዛዝ ወታደሮች ደቡብ ወሎ ዞን ወግዲ ወረዳ ልዩ ስሙ ለሚበር የተባለ ቦታ ላይ የስምንት አመት ህፃን ደፍረው ባሰቃቂ ሁኔታ ገደሉ‼️ በተጨማሪም አገዛዙ ቤተ-አማራ በብዙ አካባቢዎች የምነት ግጭት ለመፍጠርም እየሰራ ነው:: ሰራዊት አዝምቶ መማር ማስተማርንም እያወከ ይገኛል:: በአማራ ህዝብ ላይ ዘር ማጥፋት እየፈፀመ ያለው ፋሽስቱ ብልፅግና ወታደሮች በደቡብ ወሎ ዞን በወግዲ ወረዳ ልዩ ስሙ ለሚበር ተብሎ በሚጠራ አካባቢ እንዲት የስምንት ዓመት ህፃን ደፍረው ባሰቃቂ ሁኔታ ህይወቷ ያለፈ ሲሆን ይህንን ግፍ ለህዝብ ብታሰሙ እንገላችኋለን በማለትና በማስፈራራት ጉዳዩ ለሚዲያ እንዳይደርስ ታፍኖ መሰንበቱን ለማረጋገጥ ችለናል:: ከዚህ ጋር ተያይዞም ህዳር ወር አካባቢ መካነ ሰላም ላይ እንዲት የቄስ ሚስት እና ነፍሰ ጡር እናትን ጨምሮ ሶስት ሴቶች በአገዛዙ ወታደሮች ተገደው በግፍ የደፈሩ መሆኑን በወቅቱ ይፋ ያደረግን መሆኑ ይታወቃል:: የፋሽስቱ ፀረ አማራው የአብይ አህመድ አራዊት ሰራዊት በተደጋጋሚ ከሚፈፀመው የአማራ ግፍና በደል አንዱ የአማራን ህዝብ ከትምህርት ገበታ ውጭ ማድረግ ሲሆን ሰሞኑን ታህሳስ 8/2018 ዓ.ም በመካነ ሰላም ወረዳ 017 ቀበሌ ት/ቤት ከረፋዱ 4:00 ተማሪዎች እየተማሩ ባሉበት ሰዓት በርቀት በዲሸቃ ት/ቤቱን ሲደብድብ የዋለ ሲሆን ተማሪዎቹ እና መምህራንም ህይወታቸውን ለማትረፍ ተበትነዋል ትምህርት ቤቱንም አውድሟል:: ይህ ድርጊት ሲፈፀም በአካባቢው ምንም አይነት የፋኖ ሃይል ያልነበረ ሲሆን በትምህርት ገበታ ላይ ያሉ ተማሪዎችን ያላከበረና ትኩረት ያልሰጠ የፋሽስቱ ብልፅግና አገዛዝ የተለመደ ተግባር መሆኑን ለመረዳት ችለናል:: በሌላ በኩል ጀምበር የጠለቀችበት አገዛዙ በመካነ ሰላም ዙሪያ በአገኘው አጋጣሚ ሁሉ አሁንም ፖለቲካውን ወደ ሀይማኖት ግጭትና እርስ በርስ መጠፋፋት ለመቀየር አበክሮ እየሰራ መሆኑንና ካድሬዎቹ በየ እምነት ተቋማቱ እየሄዱ ይህንን ፕሮፖጋንዳ ሲሰብኩ እንደሚውሉ አብረው የነበሩ እማኞች መረጃውን እያደረሱን ይገኛሉ:: መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል! ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን! የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ ታህሳስ 13/2018 ዓ.ም
نمایش همه...
29💔 20😢 8👍 3
🔥#የምርኮኛው_ሰራዊት_ከነኦራሉ_ጋይቷል ‼️ የአፋብኃ ምዕራብ አማራ ቀጠና ቴዎድሮስ ዕዝ 105ኛ ኮር 66ኛ ክ/ጦር 1ኛ ሻለቃ በቀን 13/04/2018 ዓ.ም በሰሩት አስደናቂ ኦፕሬሽን የአብይ አህመድ ወንበር ጠባቂ ሎሌዎችን ድባቅ በመምታት ተደጋጋሚ ጀብድ ፈፅመዋል። የበሰበሰው አገዛዝ ሰራዊቱን በየጊዜዉ እየገበረ ስልጣኑን ለማራዘም እየተፍጨረጨረ ቢገኝም ከሽንፈት ግን አልዳነም። ይሁንና በዛሬዉ አዉደ ዉጊያ ጠላት ወደ ጃሂማላ ቀጠና ለሁለተኛ ጊዜ ለመግባት ሲሞክር ሰሌን ዉሃ ከተባ ቦታ ላይ በደረሰበት ከባድ ምት ከ34 በላይ ሰራዊቱ ተደምስሶበታል። እንዲሁም ከ20 በላይ ከባድ እና ቀላል ቁስለኛ ማድረግ ተችሏል። አንድ #ኦራል መኪና እስከ ጫነዉ ሬሽንና ተተኳሽ በዲሽቃ ተመትቶ ሙሉ በሙሉ ከጥቅም ዉጭ ማድረግ ተችሏል። ሌላዉ ከጥቅም ዉጭ የሆነዉን ኦራል ለመዉሰድ ከጃዊ ወደ ጦርነት ወደ ተካሄደበት ቀጠና የመጣዉ ክሬን መኪና በነበልባሎቹ 1ኛ ሻለቃ ተቃጥሎ ከጥቅም ዉጭ ሆኗል፣ የክሬኑ ሾፌርም መማረኩን የ66ኛ ክ/ጦር የህዝብ ግንኙነት ከግንባር ዘግቦታል። አዲስ ትዉልድ፣አዲስ አስተሳሰብ፣አዲስ ተስፋ!!! ©የአፋብኃ ቴዎድሮስ ዕዝ 105ኛ ኮር ህ/ግንኙነት #ዐንድ_አማራ‼️ #ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️ #ምረር_አማራ💪 #ድል_ለአማራ_ፋኖ💪 #ድል_ለአማራ_ህዝብ💪 13/ዐ4/2018 ዓ.ም @NISIREamhra
نمایش همه...
107👍 10🙏 3
Photo unavailableShow in Telegram
🔥#ለ25_ሰዓት_የቀጠለው_አውደ_ውጊያ_ተጠናቀቀ‼️ ‎ ‎ማቻክል- አማኑኤል :- ‎ እርባብ ጠለዛሞ፣ ‎ገሞና ደገሞ፤ የአረመኔውን ሰራዊት #ሲያጭደው ውሎ አድሮ አበራይቶ #መልሶታል። ‎ ‎የአማራ ህዝብ ጦርነት ሰርጉ መሆኑን አይተንበታል። ከጌደብ ወንዝ እስከ ተምጫ ወንዝ ድረስ ተጠምጥሞ ምሽግ የያዘው የአፋብኃ ቴዎድሮስ ዕዝ 109ኛ ኮር 99ኛ ክ/ጦር የበላይ ዘለቀ ሻለቆች ከአባት ፋኖዎች እና ከአካባቢው ማህበረሰብ ጋር #በመናበብ መፈናፈኛ ያጣው ጡት፤ ብልት #ቆራጩ ሰራዊት በርካታው #ተደምስሷል። ገሚሱም ቁስሉን እያንጠለጠለ #ፈርጥጧል። ‎ ‎▶️ ከመከላከል ወደ ማጥቃት የተቀየሩት የበላይ ዘለቀ ሻለቆች ቀጠናውን ለመዝረፍ የመጣውን ሃይል መልሰው አታንበሳ/ወተበት ሚካኤል እና አንስላላ ገብርኤል ቤተክርስቲያን ውስጥ #ሲቁለጨለጭ አድሮ በጥዋቱ ወደመጣበት አማኑኤል ከተማ #ተመልሷል። ‎ ‎▶️ በዚህ ወረራ የተሳተፋችሁ ጥቁር አማራዊያን ስማችሁ በጥቁር #መዝገብ ላይ አስፍረን ለታሪክ የምናስቀምጠው ይሆናል። ‎ ‎አዲስ ትውልድ አዲስ አስተሳሰብ አዲስ ተስፋ፤ ‎ታህሳስ 13/2018 ዓ/ም ‎ #ማቻ_የለውም_አቻ💪 #ዐንድ_አማራ‼️ #ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️ #ምረር_አማራ💪 #ድል_ለአማራ_ፋኖ💪 #ድል_ለአማራ_ህዝብ💪 13/ዐ4/2018 ዓ.ም @NISIREamhra
نمایش همه...
109👍 21❤‍🔥 3
🔥ለህዝብ ደህንነት ሲባል መንገድ ዝግ መሆኑን ስለማሳወቅ‼️ ══════❁✿ ❁══════====== አፋብኃ ቴዎድሮስ እዝ 105ተኛ ኮር 55ተኛ ክ/ጦር በሚያስተዳድራቸው ቀጠናዎች የህዝብን ደህንነት ለመጠበቅ ሲባል መንገድ የተዘጋ መሆኑን ስለማሳወቅ፣ በሆዱ ተገዝቶ የአብይ አህመድ አሊን ወንበር ለመጠበቅ የሚዝረከረከው የጠላት ሀይል ፋኖን ዘራፊ ነው ለማስባል ፋኖ መሣይ ብልጽግናዎችን በማደራጀት ሹፌሮቻችንን እና ህዝባችንን እያገላታ መሆኑን ደርሰንበታል። በመሆኑም ህዝባችንን እና ሹፌሮቻችንን ከነዚህ ወንበዴዎች ዘረፋና ግድያ መከላከል ያመች ዘንድ ከነገ 13/04/2018 ዓ.ም ጀምሮ ላልተወሰነ ጊዜ ከዚህ በታች የተዘረዘሩ መንገዶች ማለትም፦                    1.ከባህር ዳር ጭንባ ቁንዝላ ደለጎ                    2.ከዱርቤቴ ዝህብስት ወገዳ                    3.ከዱርቤቴ ሀሙሲት ማማላ                 4.ከዱርቤቴ _ቀደምት ላሊበላ ልሁዲ መንገዶች  ዝግ እንደሆኑ ማሳወቅ እንወዳለን ።ህዝባችንም በእነዚህ  ዘራፊ አካላት ላይ እርምጃ ወስደን ፣በማስተካከል በፍጥነት ክፍት ስለምናደርግ፣ እንደወትሮው ሁሉ በትግስት እንድትጠብቁን ስንል በአክብሮት እንጠይቃለን። ማሳስቢያ፦ ይህንን መልክት ጥሶ እገዳ በተጣለባቸው መንገዶች ሲንቀሳቀስ ለሚደርስበት ማንኛውም ችግር ኃላፊነቱን እራሱ ባለቤቱ የሚወስድ መሆኑን በድጋሜ እናሳውቃለን። አዲስ ትውልድ፣አዲስ አስተሳሰብ፣አዲስ ተስፋ‼️ ©የአፋብኃ ምዕ/አ/ቀ/ቴዎድሮስ-ዕዝ የ105ኛ ኮር 55ኛ ክ/ጦር ህ/ግንኙነት ‎#ዐንድ_አማራ‼️ #ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️ #ምረር_አማራ💪 #ድል_ለአማራ_ፋኖ💪 #ድል_ለአማራ_ህዝብ💪 13/ዐ4/2018 ዓ.ም @NISIREamhra
نمایش همه...
96👍 22🙏 2😡 1
🔥#በላይ_ዘለቀ_ሸለቃ ‎ከንጋቱ 11:00 ሰዓት እስከ ምሽቱ 1:00 የቀጠለ ተጋድሎ እያደረገ ነው‼️ ‎ታህሳስ : 12/ 2018 ዓ/ም ‎ ‎የአፋብኃ ምዕ/አማራ ቀጠና ቴዎድሮስ ዕዝ 109ኛ ኮር 99ኛ ክፍለጦር በላይ ዘለቀ ሻለቃ ከአማኑኤል ከተማ በሁለት አቅጣጫ ወደ ደብረቀለሞ /ደጋ ቀጠና/ የተንቀሳቀሰው   #የአራሙቻው ሰራዊት በማቻክል ህዝብ እና በበላይ ዘለቀ ሻለቃ ዋጋውን አግኝቶ ወደ መጣበት አማኑኤል ከተማ ተመልሷል። ‎ ‎የማቻክሉ በላይ ዘለቀ ሻለቃ በሌላ አውደ ውጊያ አማኑኤል ከተማ በመግባት በጠላት ላይ የስነልቦና ፣አካላዊ እና ቁሳዊ ጉዳት ማድረስ የተቻለ ሲሆን በርካታ የአረመኔው ሰራዊት #ተደምስሷል። ‎ ‎የተረፈው አታንበሳ/ወተበት ሚካኤል ቤተክርስቲያን ገብቶ ለማምለጥ ቢሞክርም #የማቻክል ተርቦች ተስበው  #እየቀጠቀጡት ነው። ‎አውደ ውጊያው አሁንም እንደቀጠለ ነው። ‎ ‎ድል ለአማራ ፋኖ! ‎አዲስ ትውልድ ፤አዲስ አስተሳሰብ ፤አዲስ ተስፋ ©‎የአፋብኃ ምዕ/ አማራ ቀጠና ቴዎድሮስ ዕዝ 109ኛ ኮር 99ኛ ክ/ጦ ህዝብ ግንኙነት! ‎#ዐንድ_አማራ‼️ #ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️ #ምረር_አማራ💪 #ድል_ለአማራ_ፋኖ💪 #ድል_ለአማራ_ህዝብ💪 12/ዐ4/2018 ዓ.ም @NISIREamhra
نمایش همه...
star reaction 13 89👍 25🙏 5💔 5
🔥ሚኒሊክ ዕዝ ልጅ ዕያሱ ኮር የጎፍ ክፍለጦር የብልግናን ስብሰባ መበተን ሲችል በላጎ ተወርዋሪ ሻለቃ ደሴ ዙሪያ ወረዳ እና ኩታበር ወረዳ ባደረጉት ተጋድሎ አራት ቀበሌዎችን መቆጣጠር ችለዋል‼️      ከየጎፍ ክ/ጦር ስበርና መብረቅ ሻለቃ የተውጣጡ አናብስቶች በደቡብ ወሎ ዞን ወረኢሉ ወረዳ ካቤና ጉጉፍቱ ከተሞች ህዝብን ሰብስቦ የውሸት ማደናገሪያ ሊነዛ በነበረው የብልፅግና ሆድ አደረሮች ላይ በድንገት መብረቃዊ ጥቃት በመክፈት ስብሰባውን የበተኑና ህዝቡን የታደጉ ሲሆን ህዝባቸው በሆዳቸው የሸጡ ትርፍ አንጀቶች በቁማቸው እየሸኑ ወደ ወረኢሉ እና ወደ ደሴ አምልጠዋል ሲል አርበኛ ሱልጣን የሱፍ አፋብኀ ሚኒሊክ ዕዝ ልጅ እያሱ ኮር የየጎፍ ክ/ጦር ህዝብ ግንኙነት ለንስር አማራ ገልጿል። 👉በላጎ ተወርዋሪ ሻለቃ ዛሬ ታህሳስ 12/2018 ዓ.ም ንጋት ጀምሮ በደቡብ ወሎ ደሴ ዙርያ ወረዳና ኩታበር ወረዳ ባደረጉት ተጋድሎ ታላቅ ድል ተቀዳጅተዋል:: በተጋድሎዉም በጠላት ይዞታ የነበሩ ከተሞች ነጻ ወጥተዋል። ነጻ የወጡት ከተሞች አያታ፣ፋላ ፣ጽድ ገበያ፣ አጥንት መስበርያ የተባሉ ከተሞች ሲሆኑ በተጋድሎዉም የአብይ አህመድ ዙፋን ጠባቂ መከላከያ፣አድማ ብተና እና ሚሊሻ ከፍተኛ የሆነ ሰብዓዊ ኪሳራ አስተናግደው ሙትና ቁስለኛቸውን ይዘው ወደ ደሴ ፈርጥጠዋል ሲል የዕዙ ህ/ግንኙነት ክፍል ለጣቢያችን ገልጿል። መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል! ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን! ©የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ #ዐንድ_አማራ‼️ #ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️ #ምረር_አማራ💪 #ድል_ለአማራ_ፋኖ💪 #ድል_ለአማራ_ህዝብ💪 12/ዐ4/2018 ዓ.ም @NISIREamhra
نمایش همه...
45👍 42😢 1
🔥የሳጅን አደም አሊ (አባ ናደው) ክፍለ ጦር ፋኖዎች ታላቅ የጦር ሜዳ ጀብዱ ፈፀሙ:: አንድ ተሽከርካሪ ሙሉ ጠላት ከጥቅም ውጭ ተደርጓል‼️ የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ ንጉሥ ሚካኤል አሊ ኮር ሳጅን አደም አሊ (አባ ናደው) ክፍለ ጦር 1ኛ (ሸዋንግዛው ካሣ) ሻለቃ ፋኖዎች በምዕራብ ወሎ ግንባር ለጋምቦ ወረዳ ውስጥ ከገነቴ ከተማ ወጣ ብሎ የሚገኝ ቦታ ላይ ደፈጣ ጥለው ከደሴ ወደ አማራ ሣይንት በመጓዝ ላይ ያለ የጠላት ኃይልን ድባቅ መተዋል:: ዛሬ ታህሳስ 12 ቀን 2018 ዓ.ም አመሻሽ ላይ የሻለቃይቱ ፋኖዎች በጠላት ላይ በፈፀሙት የደፈጣ ጥቃት ተሽከርካሪው ላይ ያለው ጠላት ሙሉ በሙሉ ከጥቅም ውጭ ሆኗል:: በተሽከርካሪው ተጭኖ ሲጓጓዝ ከነበረው የጠላት ኃይል መካከል አንድ አድማ ብተና በህይወት ተርፎ ሲማረክ ሌሎች ዶግ አመድ መሆናቸው ተረጋግጧል:: በአርበኛ አለልኝ ተሰማ የሚመራው የሳጅን አደም አሊ (አባ ናደው) ክፍለ ጦር ሰራዊት በቅርቡ ሪፎርም ሰርቶ ወደ ግዳጅ ከገባ ወዲህ በየዕለቱ በሚባል ደረጃ ታሪክ እየሰራ መሆኑን ልብ ይሏል:: ሰራዊቱ ባለፈው ወር ወታደራዊ እና የፓለቲካ ስልጠና ወስዶ እና ተበውዞ ሁሉም በሚባል ደረጃ ከሰፈሩ ወጥቶ የሚታገልበት ዕድል በመፈጠሩ የተነሳ አሁን ላይ የክፍለ ጦሩ ሰራዊት ተወርዋሪ ከመሆኑ ባሻገር የማድረግ አቅሙ በብዙ እጥፍ ጨምሯል ሲል የክፍለ ጦሩ ህዝብ ግንኙነት ኃላፊ ፋኖ ይመር ሁሴን ለምኒልክ ዕዝ በላከው ሪፓርት ገልጿል:: መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል! ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን! ©አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ #ዐንድ_አማራ‼️ #ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️ #ምረር_አማራ💪 #ድል_ለአማራ_ፋኖ💪 #ድል_ለአማራ_ህዝብ💪 12/ዐ4/2018 ዓ.ም @NISIREamhra
نمایش همه...
63👍 24
🔥ማረጉ ተማረ ክፍለ ጦር ከ54 በላይ የአገዛዙን ሰራዊት በመደምሰስ ከ71 በላይ በማቁሰል ታላቅ ድል ተጎናፀፉ‼️ የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ ላስታ ጄኔራል አሳምነዉ ፅጌ ኮር ማረጉ ተማረ ክፍለ ጦር ባደረገው ከባድ ትንቅንቅና ተጋድሎ በጠላት ላይ የበላይነትን በመቀዳጀት ታላቅ ጀብዱ ፈፀመ። የብርሃኑ ጁላ ሰራዊት ታህሳስ 12/2018 ዓ.ም ከሌሊት ጀምሮ ማረጉ ተማረ ክፍለ ጦርን ለማፈን በሚል በአራት አቅጣጫ ማለትም ከእንጃፋት በዝጊት አዲስ አለም አቅጣጫ፣ከጥጉ ቀበሌ በድፍቋ ፈረስ መጋለቢያ አቅጣጫ፣ከብልባላ መዛርድ በፀዳ ወንዝ አቅጣጫ እና ከላሊበላ በጉርዱ በር ዳጉሶች አቅጣጫ የመጣውን ኃይል ቀድመው መረጃው የደረሳቸው ነበልባሎቹ ወሳኝ ቦታዎችን በመያዝ ከንጋቱ 12:30 ሰዓት እስከ ቀኑ 8:30 ሰዓት ድረስ በየመጣበት አቅጣጫ የጠላትን ኃይል ሲያራግፉት ውለዋል። በክንደ ነበልባሎቹ የአሳምነው ልጆች የተገረፈው የአገዛዙ ወንበር አስጠባቂ ሰራዊት አዲስ አለም ከምትባል ጥንስስ ከተማ ላይ ከ54 በላይ ሲደመሰስ ከ71 በላይ ቁስለኛውን በየሸጡና ሸለቆው እየለቀመ ውሏል። በተያያዘ መረጃ ጄኔራል ኃይሉ ከበዴ ክፍለ ጦር ለማረጉ ተማረ ክፍለ ጦር ደጀንነቱን በማሳየት የደረሰ ሲሆን በድፍቋ አቅጣጫ የመጣውን የብልፅግና ሰራዊት መሃል በመቁረጥ መግቢያ መውጫ እንዳያገኝ በማድረግ ከ20 በላይ በመደምሰስና ከ32 በላይ ቁስለኛ በማድረግ የጄኔራሉ ልጆች ታላቅ ጀብዱ ተጎናፅፈዋል። በመጨረሻም አንድነት ኃይል ነው የሚለውን መርህ በመከተል ማረጉ ተማረ ክፍለ ጦርና ጄኔራል ኃይሉ ከበዴ ክፍለ ጦር በጋራና በመናበብ የጠላትን ኃይል አንገት ያስደፉበት ጥምረት ለሌሎችም አርኣያ የሆነ ቅንጅት ነው ሲሉ የክፍለ ጦር አመራሮች መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል። መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል ሲል የላስታ ጄኔራል አሳምነው ፅጌ ኮር  ህዝብ ግንኙነት ኃላፊ መምህር ቢሆነኝ ቢያበይን መረጃውን አድርሷል! ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን! ©የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ #ዐንድ_አማራ‼️ #ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️ #ምረር_አማራ💪 #ድል_ለአማራ_ፋኖ💪 #ድል_ለአማራ_ህዝብ💪 12/ዐ4/2018 ዓ.ም @NISIREamhra
نمایش همه...
77🙏 15👍 1
Photo unavailableShow in Telegram
🔥አርበኛ አደም አሊ (አባ ናደው) ክፍለ ጦር ደቡብ ወሎ ዞን ለጋምቦ ወረዳ ውስጥ 18 የጠላት ኃይል በመደምሰስ ድል ተጎናፀፉ‼️ የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ ንጉሥ ሚካኤል አሊ ኮር ሳጅን አደም አሊ (አባ ናደው) ክፍለ ጦር 1ኛ ሸዋንግዛው ካሣ ሻለቃ ትናንት ታህሳስ 10 ቀን 2018 ዓ.ም ድል ቀንቶታል:: የጠላት ኃይልን ጭኖ ከአማራ ሳይንት ተነስቶ ወደ ለጋምቦ ወረዳ ለመግባት ሲጓዝ የነበረ ኤፍኤስአር ተሽከርካሪ ለጋምቦ ወረዳ ውስጥ ቡሶ ጊዮርጊስ የተባለ አካባቢ ላይ ሲደርስ የሳጅን አደም አሊ (አባ ናደው) ክፍለ ጦር 1ኛ ሸዋንግዛው ካሣ ሻለቃ ኃይል በሰነዘረው ጥቃት 14 የአድማ ብተና አባላት ሲቆስሉ 4 የሚሆኑት በውጊያ መሀል ተደምስሰዋል:: ይህ በውል የታወቀው አሀዝ ሲሆን የተጎጅዎች ቁጥር ሊጨምር እንደሚችል ይገመታል:: የጠላት ኃይል በትናንትናው እለት ቁስለኛውን ለማንሳት ቢረባረብም እነ ሞት አይፈሬ የብረት አጥር ሆነው አላስጠጋው ስላሉ ባለፉት 24 ሰዓታት ቁስለኞቹን ለማንሳት ከየአቅጣጫው ያለ የሌለ ኃይሉን ጨምሮ መጥቶ እንደነበርም ነው ሳጅን አደም አሊ (አባ ናደው) ክፍለ ጦር ህዝብ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ ፋኖ ይማም ሁሴን ለምኒልክ ዕዝ በላከው ሪፓርት ያስታወቀው:: መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል! ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን! ©አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ #ዐንድ_አማራ‼️ #ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️ #ምረር_አማራ💪 #ድል_ለአማራ_ፋኖ💪 #ድል_ለአማራ_ህዝብ💪 12/ዐ4/2018 ዓ.ም @NISIREamhra
نمایش همه...
66👍 1
Photo unavailableShow in Telegram
🔥#አስቸኳይና_አፈትላኪ_መረጃ‼️ የጠላት ኃይል ምርጫን አስመልክቶ በመላው አማራ እስከ ታች (ቀበሌ ድረስ) የሰላም ቀጠና መፍጠር ይፈልጋል። ይህም የሚሆነው ለአለም አቀፉ ማህበረሰብ ሰላም ነው ምርጫም ለማድረግ አስቻይ ሁኔታዎች አሉ ለሚል ፕሮፓጋንዳ ያመቸው ዘንድ ነው። ይህንንም ተግባራዊ ለማድረግ ያለ የለለ ኃይሉን በአየር ኃይል በመታገዝ ወረራ እየሞከረ ይገኛል። ለንስር አማራ ከአገዛዙ ሰዎች የደረሳት መረጃ እንደሚያመለክተው  #ከታህሳስ_15 ጀምሮ #ጮቄ_ለበሱን ቀጠና ይዞ እስከ ቢቸና ደብረወርቅ ያለውን ቀጠና #በእግረኛ#በሜካናይዝድና #በአየር_ሀይል የተቀናጀ ሙሉ ኦፕሬሽን ለመስራት ዝግጅቱን ጨርሶ የመጨረሻዋን #ፊሽካ እየተጠባበቀ ይገኛል። ስለሆነም በዚህ ቀጠና የምትንቀሳቀሱ አመራሮችና አባላት የስንቅ ፣ የትጥቅ ፣የስነልቦና እንዲሁም የሚያስፈልገው ሁሉ ዝግጅት እንድታደርጉ ማህበረሰቡም ከወዲሁ ዝግጁ እንዲሆን የንስር አማራ ወታደራዊ ምንጮች መልዕክት አስተላልፈዋል‼️ #ማሳሰቢያ፦ መረጃው ሾልኮ ስለወጣ ዘመቻውን ቀድመው ሊጀምሩ ስለሚችሉ በተጠንቀቅ እንጠብቅ፣ ከተጠቀሰው ቀጠና ውጭ ያላችሁ መላው የአማራ ቀጠናም ከወዲሁ ዝግጁ ይሁን‼️ #ዐንድ_አማራ‼️ #ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️ #ምረር_አማራ💪 #ድል_ለአማራ_ፋኖ💪 #ድል_ለአማራ_ህዝብ💪 12/ዐ4/2018 ዓ.ም @NISIREamhra
نمایش همه...
👍 71 53😢 6
Photo unavailableShow in Telegram
🔥#የተቋም_እህልን_ለመዝረፍ_የመጠው የአገዛዙ ወራሪ ዘራፊ ኃይል በ64ኛ ክፍለ ጦር ጥምር ኃይል እና 1 ሬጅመንት ተደምስሶል‼️      ታህሳስ 12/2018 ዓ.ም አፋብኃ ምዕራብ አማራ ቀጠና ቴዎድሮስ ዕዝ 201ኛ ኮር 64ኛ ክፍለ ጦር ጥምር ኃይል እና 1ኛ ሬጅመንት ታህሳስ 11/2018 ዓ.ም ከጥዋቱ 12:00 ሰዓት በሸበል በረንታ ሱሃ ተፋሰስ ቀበሌ ልዩ ቦታ ስኩት እየሱስ የተቋም እህልን ለመውሰድ የመጠው የአገዛዙ ወራሪ ዘራፊ ኃይል ላይ F1 ቦንብ የታገዘ የጨበጣ ውጊያ አድረገዋል። በሸበል በረንታ ሱሃ ተፋሰስ ቀበሌ የተቋም እህልን ለመዝረፍ ከቢቸና፣ የዕዱኃ እና መርገጭ ከተማ የተሰባሰበው የአገዛዙ ዘራፊ ኃይል በጀግኖቹ የበላይ ዘለቀ እና የሽፈራው ገርባው ልጆች በአደረጉት ከባድ ተጋድሎ አገዛዙ በየጣሸው ሙት እና ቁሰለኛውን አንጠባጥቦ ያቀደውን እቅድ ሳያሳካ ተቅበዝብዞ ቀረቷል። በዚህ እልህ አስጨራሽ አውደ ውጊያ የአገዛዙ ዘራፊ ሀይል በቁጥር ማወቅ ያልቻልነው በረካታ ሙት እና ቁስለኛ ሆኗል። 64ኛ ክፍለ ጦር ወታደራዊ መሪዎች እና የፋኖ አባላት ባደረጉት ተጋድሎ የአገዛዙ ኃይል ከቢቸና፣ የዕዱኃ መረገጭ ከተማ ተጨማሪ ሀይል በመያዝ በሱሃ ተፋሰስ ቀበሌ የኮሬ የኩበት እና ስኩት እየሱስ ቦታዎች ላይ በየጣሸው እና በየገደሉ የወደቁ ሙት እና ቁስለኞችን በመጫን ወደ መጣበት ቦታ ተመልሶ ሄዶል። ክብር ለጀግኖች ሰማዕታት አዲስ ትውልድ፣ አዲስ አስተሳሰብ፣ አዲስ ተስፋ!            ታህሳስ 12/2018 ዓ.ም ©አፋብኃ ቴዎድሮስ ዕዝ 201ኛ ኮር ሕዝብ ግንኙነት #ዐንድ_አማራ‼️ #ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️ #ምረር_አማራ💪 #ድል_ለአማራ_ፋኖ💪 #ድል_ለአማራ_ህዝብ💪 12/ዐ4/2018 ዓ.ም @NISIREamhra
نمایش همه...
63👍 15
🔥የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል ደቡብ አማራ ቀጠና አሳምነው እዝ ከሰም ፪ኛ ኮር ነበልባል ክፍለ ጦር የሥራ ግምገማና ጥልቅ ተሃድሶ በማድረግ የአመራር ሪፎርም አደረገ‼️ በቀን 08/04/18 እና 09/04/2018 ዓ.ም ሁለት የቀን የፈጀ የሥራ ግምገማ በማድረግ የአፋብኃ ሴንትራል ኮማንድ አባልና የአሳምነው እዝ ከፍተኛ አመራር አርበኛ ፖሮፌሰር ማርከው መንግሥቴና የአፋብሃ ደቡብ አማራ ቀጠና አሳምነው እዝ ከሰም ፪ኛ ኮር ዋና ሰብሳቢ መቶ አለቃ ይላቅ ብርሃኔ,  የድርጅት ጉዳይ ኃላፊ አረበኛ ደጉ ተሥፋዬና የሲቪል አሥተዳደር ጉዳዮች ኃላፊ አርበኛ እንዳልካቸው ግርማና ሃምሳ አለቃ ጎሽመው ኃይሌ የከሰም ኮር ወታደራዊ ዋና አዛዥ በተገኙበት የአመራር ሪፎርምና ምደባ ይፋ አድርገዋል። የነበልባል ክ/ጦር አመራሮችም 1ኛ.አርበኛ ሃምሳ አለቃ ፍቃዱ ጥላሁን ___የነበልባል ክፍለ ጦር ዋና ሰብሳቢ 2ኛ.አርበኛ መለሰ ውቤ ___ የነበልባል ከ/ጦር የድርጅት  ጉዳይ ኃላፊ 3ኛ.አስር አለቃ ሸዋቀና ኡርጌሳ የነበልባል ከ/ጦር የሲቪል አሥተዳደር ጉዳዮች ኃላፊ 4ኛ.አርበኛ በላይሁን  አድማሱ___  የነበልባል ከ/ጦር ወታደራዊ  ዋና አዛዥ 5ኛ.አርበኛ እምሽ  በጋሻው____የነበልባል ክ/ጦር ም/አዛዥ ለኦፕሬሽናል 6ኛ.አስር አለቃ ስመኝ አለማየሁ___የነበልባል ክ/ጦር ም/አዛዥ ለአሥተዳደር 7ኛ.አርበኛ ደሴ ሞገሴ___የነበልባል ክ/ጦር ም/አዛዥ ለሎጀስቲክ 8ኛ.አርበኛ ይላቅ ደረጀ___የነበልባል ክ/ጦር ፖለቲካ ዘርፍ ኃላፊ 9ኛ.አርበኛ ሀብታሙ በለጠ___የነበልባል ክ/ጦር ፋይናስ ኃላፊ 10ኛ.አርበኛ ሞገስ ገበየሁ____የነበልባል ክ/ጦር ህ/ግንኙነት ኃላፊ 11ኛ.አርበኛ ሸጋው ንጉሴየነበልባል ክ/ጦር ዘመቻ መምሪያ ኃላፊ 12ኛ.ሃምሳ አለቃ መክት ደበበ___ የነበልባል ክ/ጦር ም/ዘመቻ 13ኛ.አርበኛ በላይ ወልዴ___ የነበልባል ክ/ጦር ት/ት እና ስልጠና ኃላፊ 14ኛ.አርበኛ ሰለሞን ታየ___የነበልባል ክ/ጦር አደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊ 15.ሀይልዬ ደመቀወታደራዊ ስልጠናና ክህሎት ኃላፊ 16ኛ.አርበኛ ፀጋዬ የሻው_ፐርሶኔል 17ኛ.አርበኛ መርሻ ታዬ_ የነበልባል ክፍለ ጦር ፀኃፊ 18ኛ.መረጃና ደህንነት-----____? 19ኛ.አርበኝት ቃልዬ ነገሰ___ሴቶችና ማህበራዊ ዘርፍ ኃላፊ 20ኛ.አርበኛ ክፍሉ ኬሌቻ___ህክምና ቡድን ኃላፊ 21ኛ.አርበኛ ዋሴ አሰፋፈጠራና ቴክኖሎጂ ኃላፊ 22ኛ.አርበኛ እንግዳ ሰብስቤሚዲያና ሪፖርተር 23ኛ.ኦፕሬተር--------? 24ኛ.አርበኛ ውቤ የሺጥላ_መረጃና መሀንዲስ በኦዲትና ቁጥጥር 1ኛ.አርበኛ ዮሴፍ ግዛው___የነበልባል ክ/ጦር ኦዲትና ቁጥጥር ኃላፊ 2ኛ.አርበኛ ማሙሽ መካሻ___ምክትል ኦዲትና ቁጥጥር 3ኛ.አርበኛ ላቀ በለጠ___ኦዲትና ቁጥጥር    በወታደራዊ ህግ  ክፍል 1ኛ.አርበኛ ወርቅሸት ለማ ወታደራዊ ህግ ክፍል ሀላፊ 2ኛ.መቶ አለቃ አዛለ መኩሪያ_ህግ ክፍል 3ኛ.አርበኛ ስለሺ ሀ/ገብረኤል_ህግ ክፍል ሃብት አሰባሳቢዎች 1ኛ.አርበኛ ፀደቀ አለማየሁ_ሀብት አሰባሳቢ ሀላፊ 2ኛ.አርበኛ መለሰ ሀይሉም/ሀብት አሰባሳቢ በኦርዲናንሥና ንብረት 1ኛ.አርበኛ ኤፍሬም በዛብህ___ኦርዲናንስ ሀላፊ 2ኛ.አርበኛ ሽመልስ ገ/አምላክ___ም/ኦርዲናንስ 3ኛ.አርበኛ ውብሸት ብርሀነ___ንብረት ክፍል ለኦርዲናንስ 4ኛ.አርበኛ ዘውዱ ደምረው___ንብረት ክፍል ለኦርዲናንስ   ግዥዎች 1ኛ.አርበኛ እረታ ዘውዱግዥ ኃላፊ 2ኛ.አርበኛ ማሙሽ ጉዴታግዥ 3ኛ.አርበኛ ዳምጠው ጣሰው___ግዥ 4ኛ.አርበኛ ደሴው___ግዥ   በሰላምና ደህንነት 1ኛ.ዋና ሳጅን ሰይፈ ተስፋ__የህዝብ ደህንነትና ፀጥታ ኃላፊ 2ኛ.አርበኛ ሲሳይ ተሰፋ___ም/የህዝብ ደህንነትና ፀጥታ ኃላፊ    በፋይናንሥ 1ኛ.አርበኛ አማረብህ ሙሉጌታ_ም/ፋይናንስ ሀላፊ 2ኛ.አርበኛ ብረሀኑ በላቸው_ሒሳብ ሰራተኛ ለፋይናንስ 3ኛ.አርበኛ ምስክር የተሻ(ፈረንጁ)_ፀሐፊ ለፋይናንስ      በቀለብና አልባሳት 1ኛ.አርበኛ ብሩክ ገ/ስላሴ(አቢቲ)_ቀለብና እደላ ኃላፊ 2ኛ.አርበኛ አክሊል የተሻ_ቀለብና አልባሳት 3ኛ.አርበኛ ፍቃዱ መኮነን_ቀለብና አልባሳት   በጦር መሳሪያ ጥገና 1ኛ.አርበኛ ደርሰህ ተስፋ_ ጦር መሳሪያ ጥገና ክፍል ኃላፊ 2ኛ.አርበኛ ጥላየ የሺጌታ_ ጥገና   ትራንሥፖርት ሥምሪት 1ኛ.አርበኛ አበባየሁ ነገሰ_ትራንስፖርትና ስምሪት ሀላፊ 2ኛ.አርበኛ ተካበ መስፍን_ም/ትራንስፖርትና ስምሪት   ህግ አገልግሎት 1ኛ.አርበኛ ሽመክት ሙሉጌታ_ህግ አገልግሎት ኃላፊ 2ኛ.አርበኛ ጀማነህ ጎበና_ህግ አገልግሎት 3ኛ.አርበኛ ገዳ ሲሳይ_ህግ አገልግሎት 4ኛ.አርበኛ መንግስቱ ደመቀ_ህግ አገልግሎት 5ኛ.አርበኛ ላቀው ቦሰት_ህግ አገልግሎት 6ኛ.አርበኛ ሲሳይ ማሞ_ህግ አገልግሎት መሆናቸውን ይፋ አድርጓል። 💪ድል ለአማራ ፋኖ!!! 💪ሕልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!! 🙏ክብርና ሞገሥ ለትግሉ ሰማዕታት!! የነበልባል ክፍለ ጦር ህዝብ ግንኙነትና ሚዲያ ክፍል።      ታህሳሥ 12/04/2018 ዓ.ም #ዐንድ_አማራ‼️ #ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️ #ምረር_አማራ💪 #ድል_ለአማራ_ፋኖ💪 #ድል_ለአማራ_ህዝብ💪 12/ዐ4/2018 ዓ.ም @NISIREamhra
نمایش همه...
79👍 23🎉 2
🔥#በድሮን_የታገዘ_ዉጊያ_በሰከላ_ወረዳ_ተካሄደ‼ የአፋብኃ ምዕራብ አማራ ቀጠና ቴዎድሮስ ዕዝ 105ኛ ኮር 44ኛ ክፍለ ጦር እና 109ኛ ኮር 77ኛ ክፍለ ጦር ጥምር ሀይል በድሮን የታገዘዉን ተጋድሎ በመቋቋም ከተለያዬ አካባቢ ተሰባስቦ የመጣውን በርካታ አረመኔ ቡድን አጉት ላይ ደምስሶታል‼ በትላንትናው ዕለት ታህሳስ 11/2018 ዓ.ም ከቀኑ 9:30 እስከ ምሽት 1:00 ድረስ በተደረገዉ እልህ አስጨራሽ ትንቅንቅ ሰከላ ወረዳ አጉት ቀበሌ ዙሪያ ከሚገኙ ሁለት አብያተ ክርስቲያናት ውስጥ መሽጎ የሚገኘውን ዙፍን ጠባቂ ሰራዊት የያዘዉ የድንጋይ ካብ ሳያተርፈው ተደምስሷል። ለተከታታይ 3 ሰሃት በተደረገዉ የእጅ በእጅ የቦምብ ትንቅንቅ ለማትቀረዋ የነገ ነፃነት፤ ጀግኖቹ 44ኛ እና 77ኛ ክፍለ ጦር ነበልባሎች ዉድ ዋጋ በመክፈል ጡት ቆራጩን ቡድን፣ ጡትና ምላስ ብልት በቆረጠበት፤አሰቃቂ ድርጊት በፈፀመበት ሰከላ ቀጠና አጉት ላይ ቀብረዉ አስቀርተዉታል። አረመኔው ቡድን ለሳምንት ሲቆፍር ሲዘጋጅበትና አንገት ድረስ ሲሰራዉ የሰነበተዉ ምሽግ በነበልባሎቹ ሲደረማመስ መድረሻ ያጣዉ ወንበዴ ቡድን በእግር አልችል ብሎ በድሮን የታገዘ ዉጊያ በማድረግ ተከታታይ ሁለት የድሮን ቅንቡላ ቢጠቀምም ከመደምሰስ አላተረፈዉም። ቤተክርስቲያንን፣ንፁሃንንና፣ተራራ ላይ ጉድጓድ እንደ ቀበሮ በመቆፈር ለማምለጥ የሚሞክረዉ ዙፋን ጠባቂዉ ሰው በላው ቡድን በጀግኖች ከባድ ምት ተደቁሶ በቆፈረዉ ጉድጓድ አፈር ለብሶ ቀርቷል። በ105ኛ ኮር 44ኛ ክ/ጦር እና በ109ኛ ኮር 77ኛ ክ/ጦር ጥምር ሀይል የደረሰበትን ሽንፈት መቋቋም ያቃተው ጡት እና ምላስ ቆራጩ የጠላት ሀይል ከሽንዲና ከተለያዬ ቦታ በማሰባሰብ መቀበሪያው ወደ ሆነው ወደ ሰከላ ወረዳ አጉት ከተማ ተጨማሪ ሀይል አስገብቷል። #ላንጨርስ_የጀመርነዉ_ትግል_የለም_ድላችን_ቅርብ_ነዉ_እንበርታ💪 #በደማችን_ታሪካችንን_እናድሳለን💪 ©የ44ኛ ክፍለ ጦር ህዝብ ግንኙነት ‼ #ዐንድ_አማራ‼️ #ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️ #ምረር_አማራ💪 #ድል_ለአማራ_ፋኖ💪 #ድል_ለአማራ_ህዝብ💪 12/ዐ4/2018 ዓ.ም @NISIREamhra
نمایش همه...
104👍 26👏 2🙏 2