Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ
رفتن به کانال در Telegram
እንኳን ደህና መጡ‼ 📌ማስታወቂያ ለማሰራት👉 @WasuMohammed 📌 ቻናሉን ለመቀላቀል 👉 @Wasulife ከልብ አመሰግናለሁ♥🙏
نمایش بیشتر2025 سال در اعداد

242 309
مشترکین
-57224 ساعت
+10 4727 روز
+19 74730 روز
آرشیو پست ها
ኢሳያስ አሰብን አሳልፈው ሰጡት እየተባለ ነው‼
ግብፅ በአሰብና ጅቡቲ ወደቦችን ለመገንባት ስምምነት ላይ መድረሷ ተገለፀ፡፡
ዘናሽናል ጋዜጣ ዛሬ እንደዘገበው ግብፅ የአፍሪካ ቀንድ አካል ከሆኑት ኤርትራና ጅቡቲ ጋር ወደቦችን ለመገንባት ስምምነት ፈፅማለች፡፡
እንደዘገባው ይህ ስምምነት ግብፅ በአባይ ወንዝ ጉዳይ በገባችበት ውዝግብ በኢትዮጵያ ላይ እያካሄደች ያለው ጫና አንዱ አካል ነው፡፡ ቅርበት ያላቸው ምንጮቹን በዋቢነት የጠቀሰው ዘገባው ግብፅ እንብዛም የሚዲያ ሽፋን ባልተሰጠውና ባልተወራለት መንገድ ከሁለቱ አገራት ጋር የፈፀመችው የስምምነት ፊርማ የኤርትራውን አሰብ ወደብንና የጅቡቲውን ዶራሌ ወደብ ‹‹አቅም ማሳደግ›› የሚል መሆኑን አስረድቷል፡
፡ ሁለቱም ወደቦች በቀይ ባህር ደቡባዊ ክፍል ባብ አልመንደብ ሰርጥ አቅራቢያ የሚገኙ መሆናቸውን የጠቀሰው ዘገባው ጅቡቲና ኤርትራ የኢትዮጵያ ጎረቤቶች ከመሆናቸውም በላይ ኢትዮጵያ ሸቀጦችን የምታስገባው በዶራሌ ወደብ መሆኑን አውስቷል፡፡
ዘገባው ሲቀጥልም ‹‹ግብፅ በቀይ ባህር ላይ ከ2 ሺህ ኪሎ ሜትር በላይ ጠረፍ ያላትና ቀይባህርንና ሜዲትራኒያንን የሚያገናኘውን ስዊዝ ካናል የተቆጣጠረች አገር ናት›› ካለ በኋላ በተደጋጋሚ እንደኢትዮጵያ ያሉ የባህር በር የሌላቸው አገራት ወደቀይ ባህር ለመዳረስ የሚያደርጉትን ጥረት ስትቃወም መቆየቷን አስረድቷል፡፡
ዘናሽናል በዘገባው ይህ ብዙ ያልተወራለት ስምምነት ከኤርትራ ጋር የተፈፀመው ከአንድ ወር በፊት ፕሬዝደንት ኢሳያስ አፈወርቂ በካይሮ ጉብኝት ባደረጉበት ወቅት መሆኑን አስታውቆ፣ ግብፅና ጅቡቲ ግን በከፍተኛ ባለስልጣናት መካከል መፈራረማቸውን አስረድቷል፡፡
እነዚህ ስምምነቶች ከሁለቱም አገራት ጋር ጠንካራ ወታደራዊና ፖለቲካዊ ግንኙነት የመሰረተችው ግብፅ በወደቦቹ ወታደራዊ እንቅስቃሴ እንድታደርግ የሚያስችላት እንደሚሆንም ገልጿል፡፡ የዘገባው ምንጭ ሲናገሩ ‹‹ይህ ስምምነት በሁለቱ ወደቦች ላይ እያደረግነው ያለውን ወታደራዊ እንቅስቃሴ ህጋዊ መሰረት እንዲኖረው ያስችለናል›› ማለታውንም ከጋዜጣው ላይ ተመልክተናል፡፡
❤ 145😱 34😁 15😢 11🙉 11🕊 6👏 4🏆 2👍 1🎉 1😈 1
Photo unavailableShow in Telegram
ዶ/ር አብዱ ዶ/ር ሙሀመድ እና ጓደኞቻቸው ሪልስቴት ደሴ
ስልክ 0937411111
0938411111
ሊንክ:
https://t.me/+ACPCPoXDK4JlMjA0
❤ 7
አግማስ ኢትዮጵያ ደብረ ብርሃን ለሚገኙ ተፈናቃዮች በማህበራዊ ሚዲያ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃግብር እያካሄደ ይገኛል።ሂደቱ ማገዝ ተገቢነት ያለው ተግባር ነው።
📌መርዳት የምትችሉ ወገኖች በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የአካውንት ቁጥር፦ 1000537491578
አግማስ ኢትዮጵያ (Agmas Ethiopia Charity organization ) በማለት ድጋፍ ማድረግ ትችላላችሁ።ለሌሎችም ሼር አድርጉት።
31.22 MB
❤ 129👏 28🥰 5😱 5🙈 5👍 2🏆 2
Photo unavailableShow in Telegram
"... አስፀያፊ ቃላትን በመጠቀም በትውልዱ ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ ሲያሳድር ነበር " - ፖሊስ
የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ከህብረተሰቡ ባህል፣ ሞራልና እሴት ተቃራኒ የሆኑ መልዕክቶችን በማህበራዊ ሚዲያ ሲያሰራጭ የነበረን ግለሰብ በቁጥጥር ስር ማዋሉን አስታወቀ።
ከህብረተሰቡ ባህል፣ ሞራልና እሴት ተቃራኒ የሆኑ መልዕክቶችን በማህበራዊ ሚዲያ ሲያሰራጩ ከነበሩ ግለሰቦች አንዱ የሆነው ነዋሪነቱ በን/ስ/ላፍቶ ክ/ከተማ ወረዳ 6 የሚገኝ ናትናኤል ባደግ ገብሬ የተባለን ተጠርጣሪ በቁጥጥር ስር ማዋሉን ገልጿል።
ግለሰቡ የማህበራዊ ሚዲያን (YouTube እና TikTok) ን በመጠቀም በንግግር ልቅ ፆታዊ ግንኙነትን የሚያበረታታና የሚያስፋፋ አፀያፊ መልዕክቶችን ሲያሰራጭ በመቆየቱ በቁጥጥር ስር እንዳዋለው አስረድቷል።
ተጠርጣሪው በተለምዶአዊው ንግግር ሊገለፁ የማይችሉ አስፀያፊ ቃላትን በመጠቀም በትውልዱ ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ ሲያሳድር እንደነበር እና መሰል ይዘቶችን በተደጋጋሚ ጊዜ በመስራት በማህበራዊ ሚዲያ (YouTube እና TikTok) በመጠቀም ሲያሰራጭ እንደነበር ፖሊስ አብራርቷል፡፡
ፖሊስ በቁጥጥር ስር በዋለው ናትናኤል ባደግ ወይም " የማህበራዊ ሚዲያ አንቂ ወይም ይዘት ፈጣሪ ነኝ " በሚለው ግለሰብ ላይ ምርመራ ጀምሯል።
በአንዳንድ ኃላፊነት በማይሰማቸው ግለሰቦች በተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያዎች ላይ ከህብረተሰቡ ሞራል ባህልና እሴት ባፈነገጠ ሁኔታ አሉታዊ መረጃዎች እየተሰራጩ መሆኑን ያስታወቀው ፖሊስ በማህበረሰቡ በተለይም ታዳጊ በሆኑ ህፃናት ሥነ-ልቦናና ሞራል ላይ ከፍተኛ ጉዳት እያደረሱ መሆኑን ገልጿል። በቀጣይም ተመሳሳይ ድርጊት ውስጥ በሚገቡ ግለሰቦች ላይ ተገቢውን ህጋዊ ርምጃ እንደሚወስድ የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አሳስቧል።
ከዚህ ቀደም ፖሊስ በቲክቶክና ሌሎች የማህበራዊ ሚዲያዎች ከህብረተሰቡ ባህል፣ ሞራልና እሴት ተቃራኒ የሆኑ መልዕክቶችን አሰራጭተዋል ፣ በአለባበስም አሳይተዋል ያላቸውን ወጣቶች በቁጥጥር ስር ውሎ ለቋቸዋል።
👏 186❤ 109👍 31😁 12🤣 9😍 5🔥 4🏆 3💩 2😱 1🕊 1
Photo unavailableShow in Telegram
የሰዓት እላፊ ገደብ ተጣለ‼
የጋምቤላ ከተማን ጨምሮ የፀጥታ ችግር በሚስተዋልባቸዉ የክልሉ አካባቢዎች ከዛሬ ጀምሮ የሚተገበር የሰዓት እላፊ ገደብ ተጣለ።
በክልሉ ተከስቶ በነበረው የፀጥታ መደፍረስ ምክንያት የክልሉ መንግስት ከዛሬ ጀምሮ ከምሽት 2 :00 ሰዓት እስከ ንጋቱ 12 :00 ሰዓት ከተፈቀደላቸው አካላት ውጪ የሰዓት እላፊ ገደብ ጥሏል።
ከጋምቤላ ክልል የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት (ታህሳስ 15/2018 ዓ.ም)
በክልሉ ሰሞኑን በተከሰተው የፀጥታ ችግር ምክንያት ከምሽቱ 2:00 ሰዓት ጀምሮ እስከ ንጋቱ 12:00 ሰዓት ላልተወሰነ ጊዜ የሚተገበር የሰዓት እላፊ ገደብ ተጥሏል።
📌ከዛሬ ጀምሮ ከተመደቡ የጸጥታ ኃይል በስተቀር ከምሽቱ 2:00 ሰዓት ጀምሮ እስከ ንጋቱ 12:00 ሰዓት ድረስ ማንኛውም ተሽከርካሪም ሆነ ሰው መንቀሳቀስ የተከለከለ መሆኑን የክልሉ መንግስት አስታውቋል።
ከተፈቀደላቸው የፀጥታ አካላት ውጪ የትኛውም ቦታ ጦር መሳሪያ ይዞ መንቀሳቀስ እንደማይቻልም ተገልጿል።
በክልሉ ሰላምና መረጋጋት እንዲሰፍን የተጣሉ ክልከላዎችን በማክበርና በማስከበር ሁሉም የህብረተሰብ ክፍል በኃላፊነት መንቀሳቀስ እንዳለበት በመግለጫው አመላክቷል።
❤ 65🙏 19👏 10🏆 8👍 7😱 6🕊 6🥰 2🎉 2
Photo unavailableShow in Telegram
የሳህል አገራት ጥምረት ከተመሰረተ ከ2 አመት በኋላ ማሊ፣ ቡርኪናፋሶና ኒጀር የፈፀሟቸው ተግባራትን ይፋ አድርገዋል።በዚህም መሠረት:-
📌 5000 ወታደሮች ያሉት ቋሚ ሰራዊት ፈጥረዋል::
📌 የራሳቸውን ባንክ ከፍተዋል
📌የራሳቸውን የቴሌቪዥን ጣቢያና ጋዜጣ ጀምረዋል
📌አሁን ደግሞ 3 ዋና ከተማዎቻቸውን (ዋጋዱጉ ፣ ባማኮ እና ኒያሚ) የሚያገናኝ አዲስ አየር መንገድና የባቡር መስመር ለመገንባት አቅደዋል።
👏 158❤ 81👍 24🏆 11🔥 4🙈 4🥰 3😱 3👨💻 3
Photo unavailableShow in Telegram
⚠️Attention ሊሴ ገ/ማርያም ጀርባ ቤት ሽያጭ ጨርስን ጥቂት ቤቶች ቀርተዋል ይፍጠኑ
#ቴምርሪልስቴት ከቃል በላይ ያስረከብናቸው ከ 8 በላይ ሳይቶች ማሳያ ናቸው
‼️ሊሴ ገ/ማርያም ትምህርት ጀርባ
👉2 መኝታ 93ካሬ
10% ቅድመ ክፍያ 1,069,500ብር
ሙሉ ክፍያ 10,695,000ብር
👉 2 መኝታ 100ካሬ
10% ቅድመ ክፍያ 1,150,000ብር
ሙሉ ክፍያ 11,500,000ብር
👉3 መኝታ 132ካሬ
10% ቅድመ ክፍያ 1,518,000ብር
ሙሉ ክፍያ 15,180,000ብር
👉3መኝታ 141ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,621,500ብር
ሙሉ ክፍያ 16,215,000ብር
#ልብይበሉ
🎯100% ለሚከፍል 30% ቅናሽ አለው
#ቀሪውን 90% ያለምንም ወለድና የግንባታ እቃዎች ጭማሪ፤ በኢትዮጵያ ብር ከፍለው የሚጨርሱት
* 40% እና ከዚያ በላይ ለሚከፍሉ፣ ከከፈሉት ላይ 20%_35% ቅናሽ አዘጋጅተናል
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
👇👇👇👇👇👇
+251939770177
+251996856273
https://t.me/TemerRealEstateSalesConsultant
WhatsApp. https://wa.me/251939770177
❤ 23👍 2😱 1🎉 1
Photo unavailableShow in Telegram
በፓስተር ሄኖክ ግርማ ሰላሌ ላይ የሕግ ምርመራ ተጀመረ
የሰሜን ሸዋ ዞን ዓቃቤ ሕግ መምሪያ፣ የሰላሌን ሕዝብ ክብር የሚነኩ ንግግሮችን አድርገዋል የተባሉትን ፓስተር ሄኖክ ግርማን ለሕግ ለማቅረብ እንቅስቃሴ መጀመሩን አስታወቀ።
የፊቼ ከተማ ዓቃቤ ሕግ እና የከተማዋ ፖሊስ በቅንጅት በጀመሩት ምርመራ፣ ከጉዳዩ ጋር በተያያዘ ወይዘሮ ባዩሽ ዓለማየሁ ከበደ የተባሉ ግለሰብ በቁጥጥር ስር ውለው ምርመራ እየተደረገባቸው መሆኑ ተገልጿል።
የሰሜን ሸዋ ዞን ዓቃቤ ሕግ መምሪያ ኃላፊ አቶ ደምጦ ጣና በሰጡት መግለጫ የሚከተሉትን ዋና ዋና ነጥቦች አንስተዋል፦
1 "ብሔርን መስደብ፣ ስም ማጠልሸትና በሕዝብ መካከል ሁከት የሚፈጥሩ ንግግሮችን ማድረግ በሕግ የሚያስጠይቅ ከባድ ወንጀል ነው።"
2 ፓስተሩ በአሁኑ ወቅት በሌላ ክልል እንደሚገኙ የጠቆሙት ኃላፊው፣ ግለሰቡን በቁጥጥር ስር ለማዋል ከፌዴራል የሕግ አካላት ጋር የቅርብ ክትትልና ንግግር እየተደረገ መሆኑን አረጋግጠዋል።
3 የጀግኖች መፍለቂያ፣ የኩሩው ኦሮሞ ሕዝብና የተለያዩ ሃይማኖቶች በክብር የሚኖሩባት ሰላሌ ስም መነካቱ የሕዝብ ቁጣ የቀሰቀሰ በመሆኑ፣ ሕጉ ተገቢውን ምላሽ ይሰጣል ብለዋል።
ዓቃቤ ሕግ መምሪያው የሕግ የበላይነትን ለማረጋገጥ አስፈላጊውን እርምጃ ሁሉ እንደሚወስድና የምርመራውን ውጤት በየጊዜው ለሕዝብ ይፋ እንደሚያደርግ አስታውቋል።
Via Komunikeshinii Shawaa Kaabaa
❤ 105👍 43🕊 6🙊 6😁 5😍 4🤓 4🥱 3🏆 3😱 2
00:52
Video unavailableShow in Telegram
ኧረ በህግ አምላክ‼
አሁን ደግሞ ከሰላሌ ወደ ቡረዩ🤭
"ቡራዩ በጣም ጅብ ይበዛል በጣም የሰላቢ ሀገር ነው" እያለችን ነው። እና ኧረ በህግ አምላክ ማለት ያንሰናል😥 "የህፃናት..."በማለት የምታነሳው ይከብዳል።
12.66 MB
😁 10❤ 5💔 2🎉 1😭 1
Photo unavailableShow in Telegram
ዶ/ር አብዱ ዶ/ር ሙሀመድ እና ጓደኞቻቸው ሪልስቴት ደሴ
ስልክ 0937411111
0938411111
ሊንክ:
https://t.me/+ACPCPoXDK4JlMjA0
❤ 10
እሷ ተይዛለች፤ እሱ ይቀራል ‼
ማሕበረሰብን በማነወር ሀገር የማፍረስ አጀንዳ ነው ብለን እናምናለን፤ በአሁኑ ሰዓት እሷ በቁጥጥር ስር ውላለች።
ሰላሌን በመረረ ንቀትና ጥላቻ ተመርዞ ነውረኛ መልዕክት ያስተላለፈው "ፓስተር" ይቀራል።(ጋዜጠኛ ውብሸት ታዬ)
❤ 66👏 49😁 13🙏 11👍 6🎉 2😍 1😭 1
00:13
Video unavailableShow in Telegram
እሷ ተይዛለች፤ እሱ ይቀራል ‼
ማሕበረሰብን በማነወር ሀገር የማፍረስ አጀንዳ ነው ብለን እናምናለን፤ በአሁኑ ሰዓት እሷ በቁጥጥር ስር ውላለች።
ሰላሌን በመረረ ንቀትና ጥላቻ ተመርዞ ነውረኛ መልዕክት ያስተላለፈው "ፓስተር" ይቀራል።(ጋዜጠኛ ውብሸት ታዬ)
3.90 KB
በትግራይ የሚንቀሳቀሱ ፓርቲዎች ስለ ሕፃፅ ምን አሉ ?
ህወሓት ጨምሮ ትግራይ ውስጥ የሚንቀሳቀሱ 6 የፓለቲካ ፓርታዎች በሕፃፅ የተከሰተው የረሀብ አደጋ የተመለከተ መግለጫ አውጥተዋል።
ፓርቲዎቹ ፦
- ህወሓት
- ስምረት
- ሳልሳይ ወያነ ትግራይ
- ብሄራዊ ባይቶ ዓባይ ትግራይ
- ዉድብ ናፅነት ትግራይ
- ሹም ተምቤን ናቸው።
ምን አሉ ?
ህወሓት ፦
" ከ5 ዓመታት በላይ በተቀዳደደ ፕላስቲክ እየኖረ ያለው ህዝብ የአራዊት ሲሳይ ሆኗል ፤ የተቀረው ደግሞ እየቀነሰ በመሄዱ ባለው የእርዳታ አቅርቦት ምክንያት ለከፍተኛ ቀውስ ተዳርገዋል።
በየቀኑ በረሀብና በሽታ ሰው እየሞተ ነው፤ ጊዜ እየሄደ ነው ፤ ትዕግስትም ልክ አለው። የትግራይ ህዝብ ከዚህ በላይ መከራ የሚሸከም ጫንቃ የለውም ስለሆነም ትግራይ ለማዳከም የተሸረበው ሴራ ተቋቁመን ህዝባችን እስኪያልቅ አንታገስም። "
••••••••••
ስምረት ፓርቲ ፦
" ' የድርጅት ደህንነት ከህዝብ ድህንነት ይቅደም ' የሚል አቋም ባለው ኋላቀር ቡድንና ጀሌዎቹ ከማንኛውም ጊዜ በላይ በመሬትና ወርቅ ስርቆት ኪሳቸው በሚያደልቡበት ወቅት በምግብና መድሀኒት እጦት ተፈናቃዮች መሞታቸው አንገታችን እንድንደፋ አድርጎናል።
የተፈናቃዮች ስቃይ ከሚድያ ተሰውሮ ለዓለም እንዳይታይና እንዳይሰማ ያደረገው ኋላቀሩ ቡድንና አሽከሮቹ ናቸው። ስለሆነም ሁሉም ትግራዋይ ለዚሁ የሁሉም ዓይነት ጥፋቶች መነሻ የሆነው ኋላቀር ቡድንና አሽከሮቹ ለአንዴና ለመጨረሻ ተመንግሎ እንዲወገድ በጋራ መታገል ይገባል። "
ሳልሳይ ወያነ ትግራይ ፓርቲ ፦
" የረሀቡ ዋና ምንጭ ፓለቲካዊ ስንፍና ነው ። ስለሆነም ህዝቡ የረሀብ አደጋውን የሚገታ አስቸኳይ ድጋፍ ከመለገስ ለጎን ለጎን የችግሩ መነሾ የሆነውን ስርዓት እንዲለወጥ አብሮን እንዲታገል ጥሪ እናቀርባለን። "
••••••••••
ብሄራዊ ባይቶ ዓባይ ትግራይ፦
" የተደቀነው የረሀብ አደጋ በዘላቂነት እንዲገታ ' ከህዝብ ህልውና ይልቅ ድርጅታዊ ህልውና ይቅደም ' በሚለው መፈክር የሚመራው ጊዚያዊ አስተዳደር ፈርሶ በአቃፊና አሳታፊ ጊዚያዊ አስተዳደር ሊተካ ይገባል። "
••••••••••
ዉድብ ናፅነት ትግራይ ፦
" አሰቃቂ ረሀቡ ሆን ተብሎ ከዓለም አቀፍ ማህበረብ እንዲደበቅ በማድረግ በተፈናቃዮች ላይ ከፍተኛ ክህደት ተፈፅመዋል። ስለሆነም ይህንን አስነዋሪ ክህደት የፈፀሙ አመራሮች በህግና በሞራል ተጠያቂ ናቸው።
••••••••••
ሹም ተምቤን ፓርቲ ፦
" አምባገነንና ፀረ-ህዝብ የሆነው የህወሓት ቡድን ዜጎቻችን ወደ ቄያቸው እንዳይመለሱ ለፓለቲካ ትርፍ ሲባል ለ5 ዓመታት ያህል ቁማር እየተጫወተና እንቅፋት ሆኖ ቀጥሏል። ተፈናቃዮች ለከባድ አደጋ ያጋለጠው ቡድን በህግ እንዲጠየቅና እንዲወገድ ሁሉም የትግራይ ወዳጅና ፍትህ ፈላጊ ተደራጅቶ ይታገል። " ከቲክቫህ ኢትዮጵያ የተገኘ
Wasu Mohammed - Mereja
41.14 MB
❤ 6
Photo unavailableShow in Telegram
˚🎄✩ የገና ኤክስፖ ታህሳስ 15 ይጀምራል!˚🎄✩
💥85,000 ካሬ ላይ ያረፈ የከተማው እምብርት በሆነው ለገሀር ሳይት በሽያጭ ላይ ነን!
💥ሊኖሩበት ቢፈልጉ ሰላሚዊ መንደር፣ ሊያከራዩት ቢያስቡ በጥሩ ወጋ እና መልሰው እንኳን ቢሸጡት በደንብ የሚያተርፉበት!!
💥ባለ አንድ መኝታ (65.17ካሬ)
💥ባለ ሁለት መኝታ (108.44ካሬ)
💥ባለ ሁለት መኝታ (141ካሬ)
💥 ባለ ሦስት መኝታ (163.91ካሬ)
💥 እንዲሁም እስከ 172 - 495 ካሬ ስፋት ያላቸው ቪላ ቤቶችን በምቹ አከፋፈል በተመጣጣኝ ዋጋ ከኛ ያገኛሉ
በተጨማሪም ከ18 - 384 ካሬ ስፋት ያላቸው ለተለያዩ አገልግሎቶች የሚውሉ የንግድ ቦታዎችን እንደምርጫዎ አቀርብንሎት!
✍️ ከ5 - 10% ቅድመ ክፍያ ብቻ
✍️ ከ 45% የባንክ ብድርጋር እስከ 25 ዓመት
✍️ በተጨማሪም እስከ 20% እንደ አከፋፈሎ ልዩ ቅናሽ ይደረግሎታል
⭐️መንደራችን በውስጥ የያዛቸው ልዩ ልዩ የጋራ መገልገያዎች:
💥 ሶስት ትላልቅ ሊፍቶች
💥 ሱፐርማርኬት ባለ 5ኮከብ ሆቴሎች የልጆች ደይ ኬር ሆሰፒታሎች የዋና ገንዳዋች
💥 አስተማማኝ ና ደህንነቱ የተጠበቀ ሰፊ የመኪና ማቆሚያ
💥 የኤሌክትሪክ መኪና ኃይል መሙያ መሳሪያ
💥 ለተለያዩ ዝግጅቶች የሚሆን የጋራ ቦታ
💥 የቆሻሻ መጣያ (Garbage shooter)
💥 ዘመናዊ የገበያ ማዕከሎች
✅ ሌሎች ሳይቶቻችን
📍በተክለ ሀይማኖት
📍በ22 ማዞሪያ
📍ሲኤምሲ
📍አያት
📍ቦሌ አትላስ
መኖር በጊፍት መንደር!
ለበለጠ መረጃ:-
☎️ 0961009336
0936755615
WhatsApp:- https://wa.me/251961009336
❤ 13👏 5👍 2😱 1💘 1
Photo unavailableShow in Telegram
ሩዋንዳ ከ10ሺ በላይ የወንጌላውያን ቤተክርስቲያናትን ዘጋች‼
ሩዋንዳ ከ10 ሺ በላይ ቤተክርስቲያኖችን ስትዘጋ ለዚህም የአምልኮ ስፍራን ለመቆጣጠር ከወጣው የ2018 ህግ ጋር አልተስማሙም የሚል ምክንያት አቅርባለች።
ህጉ የጤና፣ የደህንነትንና የፋይናንስ ሁኔታን ለኃይማኖት ተቋማት ሲያስተዋውቅ ሁሉም ሰባኪዎች የቲዎሎጂ ( የስነ-መለኮት) ስልጠና እንዲኖራቸው ያስገድዳል።
በተጨማሪ ህጉ ቤተክርስቲያናቱ አመታዊ የተግባር እቅድ እንዲያቀርቡ ሲያስገድድ፣ የገንዘብ እንቅስቃሴያቸውም በተመዘገቡ አካውንቶች ብቻ እንዲሆን ያስገድዳል።
ከሳምንታት በፊት ፕሬዚዳንት ፖል ካጋሜ የኃይማኖት ተቋማቱን መተቸታቸው ይታወሳል።
❤ 83👏 38🙏 16👍 14🔥 3😱 2
የጨረታ ማስታወቂያ!
በአለምገና ከተማ ፣ ኬንቴሪ ሰፈር የሚገኝውን, በፉሪ ክፍለ ከተማ ጨፌ ካራቡ ወረዳ የሚገኝ 10 (አስር)
ክፍል ያለው በብሎኬት የተሰራ የመኖሪያ ቤት በ200 (ሁለት መቶ) ካሬ ሜትር ቦታ ላይ ያረፈ፤ አዋሰኞች
በምዕራብ መንገድ፣ በምስራቅ፣ በሰሜን እና በደቡብ መሪት የሆነ የጨረታ መነሻ ዋጋው
2,533,707.87 (ሁለት ሚሊዮን አምስት መቶ ሰላሳ ሶስት ሺህ ሰባት መቶ ሰባት ብር
ከሰማንያ ሰባት ሳንቲም) በሆነ ዋጋ በጨረታ እንዲሸጥ ስለተፈለገ፤ ይህ ማስታወቂያ ለአንድ
(1) ወር በአየር ላይ የሚቆይ ሆኖ መወዳደር የምትፈልጉ ሰዎች የመነሻ ዋጋውን ¼ኛ (25%)
በባንክ በማስያዝ በቀን 22/04/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 3:30 ጀምሮ እስከ 7:30 ድረስ ስሇሚካሄድ
ተወዳዳሪዎች ቀርባችሁ እንድትሳተፉ የፉሪ ክፍለ ከተማ ወረዳ ፍርድ ቤት አሳውቋል፡
በጫረታው መሳተፍ የምትፈልጉ ተጫራጮች በሚከተለው ስልክ በመደወል ስለቦታው መጠየቅ ይችላሉ።
📱 +251911877529
❤ 65👏 3👍 2🥰 2😁 1🎉 1
የፌደራል እና የአዲስ አበባ ፖሊስ ቲክቶከሮችን እንዲታረሙ እንደፈፀማችሁት መልካም ስራ በእምነት ተቋማት ስር ተቀምጠው በማህበረሰብ ላይ ጥላቻን የሚዘሩ የትልቅ ትንንሾች ላይ የእርምት እርምጃ በመውሰድ ኃላፊነታችሁን እንድትወጡ በማክበር እንጠይቃለን‼
👍 297❤ 90🙏 26👏 11🔥 9💯 8🥱 5👌 4🫡 4😱 3😢 3
Photo unavailableShow in Telegram
በጅብ ጥቃት 11 ሰዎች መገደላቸውን ፖሊስ አስታወቀ::
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ባሉት አራት ወራት ውስጥ 11 ሰዎች በጅብ ጥቃት ህይወታቸውን ማጣታቸውን የክልሉ ፖሊስ ገለጸ።
በሀላባ ዞን ዌራ ዲጆ ወረዳ በላይኛው ጡቃ ቀበሌ፣ ታህሳስ 13 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 6:30 ላይ ወደ አንድ አርሶ አደር መኖሪያ ቤት የዘለቀ ጅብ የ3 ዓመት ታዳጊ ላይ በደረሰው ንክሻ ህይወቷ አልፏል ያለው ፖሊስ በተመሳሳይ ዜና በጉራጌ ዞን ቸሃ ወረዳ ገበያ ውለው ወደ ቤታቸው በመመለስ ላይ የነበሩ አንዲት አዛውንት እናት በጅብ ተበልተው ህይወታቸው ማለፉ ታውቋል።
በስልጤ፣ በሀላባ እና በጉራጌ ዞኖች በደረሱ የጅብ ጥቃቶች ህይወታቸውን ካጡ 11 ሰዎች መካከል 9ኙ ህፃናት ሲሆኑ፣ አንዷ አዛውንት እና አንዱ ደግሞ ወጣት ናቸው።
ፖሊስ ህብረተሰቡ ጅብ በሰው ልጅ ላይ የሚያደርሰውን ጥቃት ለመከላከል፣ በተለይም ራሳቸውን መከላከል ለማይችሉ ህፃናትና አቅመ ደካማ አረጋውያን ተገቢውን ጥንቃቄና ጥበቃ እንዲያደርግ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን አሳስቧል።
❤ 110😭 69💔 17😢 11👏 10🏆 7👌 6😱 4🙉 4💯 3👍 2
