Fana Media Corporation S.C (FMC)
Kanalga Telegram’da o‘tish
This is FMC's official Telegram channel. For more updates please visit https://fanamc.com
Ko'proq ko'rsatish2025 yil raqamlarda

208 026
Obunachilar
-7124 soatlar
-2437 kunlar
-82430 kunlar
Postlar arxiv
Photo unavailableShow in Telegram
ፍሬው ሙሉጌታ በፋንታሁን ሸዋንቆጨው “መውደዴን ” https://youtu.be/-i97uAOSzCA
Photo unavailableShow in Telegram
ግዛቸው አማረ በማስተዋል እያዩ “ጉብልዬ” 👉https://youtu.be/u1tKFX1ZFd4
Photo unavailableShow in Telegram
በሱፍቃድ ገዛኸኝ በማዲንጎ አፈወርቅ “ባቲ” 👉https://youtu.be/6VEQ7kbTDoo
❤ 1
Photo unavailableShow in Telegram
ዳዊት ኪዳነማርያም በነዋይ ደበበ “አልዋሽም” 👉https://youtu.be/Cn_0u1XiOws
❤ 1
Photo unavailableShow in Telegram
ታፈረ አሰፋ በማህሙድ አህመድ “ትዝታ ያቃጠለው” https://youtu.be/dZlEFYuC_Tk
❤ 1
Photo unavailableShow in Telegram
ግዛቸው አማረ በማስተዋል እያዩ “ጉብልዬ” https://youtu.be/u1tKFX1ZFd4
👍 1
01:09
Video unavailableShow in Telegram
#መክሊትሲትኮም #MeklitSitcom 👉https://youtu.be/QTeK0wRnjQI
meklit.mp467.64 MB
Photo unavailableShow in Telegram
ኢትዮጵያ በስትራቴጂ የሚመራ ዘላቂ አረንጓዴ ኢኮኖሚ ለመገንባት እየሰራች ነው – ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በስትራቴጂ የሚመራ ዘላቂ አረንጓዴ ኢኮኖሚ ለመገንባት እየሰራች ነው አሉ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር)፡፡ በኢትዮጵያ ብክለት ቀናሽ እንቅስቃሴ 2025 ኤግዚቢሽን እና ፎረም በዛሬው እለት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በተገኙበት ተጀምሯል፡፡ ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) በወቅቱ እንዳሉት÷ኤግዚቢሽን እና ፎረሙ ኢትዮጵያ ወደ አረንጓዴ ኢኮኖሚ…
https://www.fanamc.com/archives/306961
❤ 6👏 1
Photo unavailableShow in Telegram
የኢትዮጵያ ብልፅግና አረንጓዴ ኢኮኖሚን ታሳቢ ያደረገ እንዲሆን ለማድረግ እየተሰራ ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብልጽግና የአረንጓዴ ኢኮኖሚ ልማትን ታሳቢ ያደረገ እንዲሆን እየተሰራ ነው አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ። በኢትዮጵያ ብክለት ቀናሽ እንቅስቃሴ 2025 ኤግዚቢሽን እና ፎረም ተጀምሯል፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በወቅቱ እንዳሉት÷ የተባበሩት መንግስታት የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤን (ኮፕ2032) እንድታዘጋጅ የተመረጠችው ኢትዮጵያ ሰፋፊ የአረንጓዴ ኢኮኖሚ ግንባታ ስራዎችን…
https://www.fanamc.com/archives/306958
❤ 8
Photo unavailableShow in Telegram
ጉምሩክ ኮሚሽን ከመደኛ ስራው በተጨማሪ ማህበራዊ ኃላፊነቱን እየተወጣ ይገኛል – ኮሚሽነር ደበሌ ቃበታ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን ኮሚሽነር ተቋሙ ከመደበኛ ስራው በተጨማሪ ማህበራዊ ኃላፊነቱን እየተወጣ ይገኛል አሉ። የኮሚሽኑ ጅግጅጋ ቅርንጫፍ በሶማሌ ክልል ጅግጅጋ ከተማ ያስገነባውን የሼህ አሊ ጉሬ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በዛሬው እለት አስመርቋል። በሥነ ሥርዓቱ ላይ ኮሚሽነር ደበሌ ቃበታ እንዳሉት፤ ጉምሩክ ኮሚሽን ማህበራዊ ኃላፊነቱን ለመወጣት በርካታ ስራዎችን…
https://www.fanamc.com/archives/306954
❤ 10😱 1🎉 1
በቻይና ሁናን ግዛት ጁጆ ከተማ እየተካሄደ የሚገኘው የቻይና-ኢትዮጵያ የቡና ኢኮኖሚና ንግድ ትብብር ኮንፈረንስ በምስል
❤ 9👍 2🎉 1
Photo unavailableShow in Telegram
ማስታወቂያ
የትኛው ይሁንሎት?
መኪናው? ፍሪጁ፥ TV፥ የልብስ ማጠብያው? በዲጅታል ባንኪንግ ወይም ቅርንጫፍ በመምጣት የአቢሲንያ ባንክ አገልግሎቶችን ያግኙ። ሽልማቱ የእርስዎ ሊሆን ይችላል።
ለበለጠ መረጃ :የባንካችንን የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ፤
👉 https://t.me/+foHjdaF-A-9hNDk0
❤ 3
Photo unavailableShow in Telegram
ማስታወቂያ
በዓሉን በማስመልከት የቀረበውን ከ5 – 15% ቅናሽ ይጠቀሙ
በስልክ ቁጥራችን +251907080808/+251978595959/ ይደዉሉ
ወይም ጉርድ ሾላ ሴንቸሪ ግራውንድ ፍሎር ቢሮ ቁጥር 15፣ አትላስ ሴንቸሪ ኤክስኪዩቲቭ ታወር ግራውንድ እና 1ኛ ፎቅ፣ ብራስ ሴንቸሪ አዲስ ትሬዠር አፓርትመንት ግራውንድ ፍሎር በሚገኘዉ ቢሮአችን ብቅ ይበሉ!
#Century #RealEstate
❤ 4
Photo unavailableShow in Telegram
በምርምር በተገኘ ዝርያ የቡና ምርታማነትን በሄክታር 28 ኩንታል አድርሰናል – ንጉሴ ደቻሳ (ፕ/ር)
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በምርምር በተገኘ ዝርያ የቡና ምርታማነትን በሄክታር 28 ኩንታል አድርሰናል አሉ የኢትዮጵያ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ንጉሴ ደቻሳ (ፕ/ር)። በ2017 በጀት ዓመት በቡና ምርት ለመጀመሪያ ጊዜ ከ2 ቢሊየን ዶላር በላይ ገቢ መመዝገቡ ይታወሳል። ከ2014 ዓ.ም ጀምሮ በዘርፉ ከፍተኛ የሆነ እመርታዊ ለውጦች እየተመዘገበ በመምጣቱ ባለፈው በጀት…
https://www.fanamc.com/archives/306945
👍 6❤ 5
