ETHIO-MEREJA®
Kanalga Telegram’da o‘tish
News & Media Company® USA : Washington Addisababa, Ethiopia🇪🇹 . Buy ads: https://telega.io/c/ethio_mereja . ለጥቆማ እና ማስታወቂያ ለማሰራት ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ!! 👉 @ethio_merejabot ✔
Ko'proq ko'rsatish2025 yil raqamlarda

110 221
Obunachilar
-5724 soatlar
-3197 kunlar
-1 31530 kunlar
Postlar arxiv
Repost from TgId: 1402987001
Photo unavailableShow in Telegram
💰🤑💸 በአፍሮ ስፖርት ሁሌም ማሸነፍ እንጂ ማፈር የለም! 💰🤑💸
በአፍሮ ስፖርት ቨርችዋል ጨዋታዎቻችንም ሆነ ባዘጋጀናቸው ትልልቅ ኦዶች በፈለጉት ጨዋታ በመረጡት ጊዜና ቦታ ይጫወቱ።
አሁኑኑ https://bit.ly/406HvyU ላይ ይግቡና የአሸናፊነት ጉዞውን ይቀላቀሉ።
❤ 19🤔 1
ደቡብ ሱዳን ፖለቲከኞች እና ጦር ያነገቡ ኃይሎች ወደብሔራዊ ምክክር እንዲመመለሱ ጥሪ አቀረበች
***
ደቡብ ሱዳን ያኮረፉ ፖለቲከኞች፣ ተፎካካሪ ፓርቲዎች እና ጦር ያነገቡ አካላት የመንግስትን ግብዣ በመቀበል ወደ ብሔራዊ ምክክር እንዲመለሱ ጥሪ አቅርባለች።
ጥሪው ብሔራዊ መግባባትን ለመፍጠር እና በጎርጎሮሳዊው 2026 ለሚካሄደው ጠቅላላ ምርጫ መደላድል እንደሚሆን የሃገሪቱ ፕሬዝዳንት ሳልቫ ኪር ማያርዲት ገልጸዋል፡፡
ፕሬዝዳንቱ የሕዝባቸው እልቂት እና ሰቆቃ እንዲያበቃ እ.አ.አ. በ2018 ከተደረሰው የሰላም ስምምነት ውጪ የሆኑ ኃይሎች ጦር እንዲያወርዱ ጠይቀዋል።
በተጨማሪም ጦር ካወረዱ በኋላ የደቡብ ሱዳንን ብሔራዊ ሰራዊት መቀላቀል የሚፈልጉትም እንዲቀላቀሉ ጥሪ ማቅረባቸውን የአገሪቷ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል።
ለሰላም ጥሪው መሳካት በአገር ውስጥ እና ከአገር ውጪ ከተለያዩ ያኮረፉ ፖለቲከኞች እና ተቃዋሚ ፓርቲዎች ጋር ድርድር መጀመሩን አስታውቀዋል።
በኬንያ ናይሮቢ ራሱን የተባበሩት የሕዝብ ጥምረት (United People’s Alliance - UPA) እያለ ከሚጠራው ቡድን ጋር የሰላም ድርድር መጀመሩንም ሳልቫ ኪር አስታውሰዋል።
❤ 63👍 7
Photo unavailableShow in Telegram
🌺100 ሪሴለሮችን እንፈልጋለን።
ከቤትዎ ሆነው በነፃ በኦንላይን ከኛ ጋር ይስሩ!!!
እቃዎችን በተለያዩ የኦንላይን አማራጮች
ከኛ በኦንላይን በመሸጥ ተጨማሪ ገቢ ያግኙ፣
በቴሌግራም፣ በፌስቡክ፣ በማርኬትፕሌስ፣ በቲክቶክ፣
በኢንስታግራም፣ በራስዎ በማስተዋወቅ እቃዎችን መሸጥ ይችላሉ።
Contact 👉 @Addisekachat
JOIN አድርገው አብረውን መስራት ይጀምሩ!
❤ 20👎 2
ተቃዋሚው ፖለቲከኛ ልደቱ አያሌው፣ "የፍርድ ቤት ትዕዛዝ ያልያዙ ፖሊሶች" ቢሸፍቱ ከተማ ከሚገኘውና ከአገር ከመውጣታቸው በፊት ለ10 ዓመት ከኖሩበት ቤት በ10 ቀናት ውስጥ እቃቸውን እንዲያወጡ የሚያስጠነቅቅ ደብዳቤ ቤቱ ላይ ለጥፈው እንደሄዱ ዛሬ ለመገናኛ ብዙኀን ባሠራጩት መረጃ አስታውቀዋል።
ደብዳቤው፣ ቤቱ "ለማኅበራዊ ፖሊስ" አገልግሎት እንደሚፈለግ የሚገልጽ መሆኑን ልደቱ ገልጸዋል። ልደቱ፣ በ10 ቀናት ውስጥ ቤቱ ውስጥ ያለውን ንብረት ካልወጣ፣ ፖሊስ ርምጃ እንደሚወስድ በደብዳቤው ላይ ማስጠንቀቁንም ጠቅሰዋል።
የማስጠንቀቂያ ትዕዛዝ የያዘውን ደብዳቤ የጻፈው፣ በቢሾፍቱ ከተማ አስተዳደር የሆራ አርሰዴ ወረዳ ፖሊስ ጽሕፈት ቤት እንደኾነም ልደቱ ገልጸዋል። [ዋዜማ]
❤ 55🤯 8🤔 6👎 5
Repost from TgId: 1402987001
🎉🎉እንኳን ደስ አላችሁ🎉🎉
✨አፍሮ ስፖርት ከዚህ በፊት ቃል በገባዉ መሰረት
የተለያዩ ሽልማቶችሁን ላሸናፊዎችህ ሊሸልም ጥቂት ቀን ብቻ ቀረው!✨🤑
🥇እጣ -- የኤሌክትሪክ ሞተር ሳይክል 🛵
🥈እጣ --ፕለይ ስቴሽን 🎮
🥉እጣ -- 75 ኢንች ስማርት ቴሌቪዥን 🖥
4እጣ -- ላፕቶፕ 💻
5እጣ -- ስማርት ስልክ📱
6 - 10ኛ እጣ -- ዳጎስ ያለ የብር ሽልማት አዘጋጅቶላቹአል ። 💸💸
🎁🎁 COMING SOON 🎁🎁 በቅርብ ቀን 🎁🎁
❤ 27👍 4🥰 1😱 1
Repost from TgId: 1402987001
Photo unavailableShow in Telegram
🎉🎉እንኳን ደስ አላችሁ🎉🎉
✨አፍሮ ስፖርት ከዚህ በፊት ቃል በገባዉ መሰረት
የተለያዩ ሽልማቶችሁን ላሸናፊዎችህ ሊሸልም ጥቂት ቀን ብቻ ቀረው!✨🤑
🎁🎁 COMING SOON 🎁🎁 በቅርብ ቀን 🎁🎁
❤ 10👍 3
በአፋር ክልል ከባድ ነፋስ ቀላቅሎ በጣለው ዝናብ የአንድ ሰው ህይወት ሲያልፍ ከ50 በላይ ሰዎች ላይ ከባድ እና ቀላል ጉዳት ደረሰ
በአፋር ክልል አፍዴራ ወረዳ ትናንት ሐምሌ 8 ቀን 2017 ዓ.ም ከባድ ነፋስ ቀላቅሎ በጣለው ዝናብ የአንድ ሰው ህይወት ሲያልፍ ከ50 በላይ ሰዎች ላይ ከባድ እና ቀላል ጉዳት መድረሱን የአፋር ክልል አደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን አስታወቀ።
በኮሚሽኑ የሎጂስቲክስ ኦፕሬሽን ቁጥጥር ዳይክሬተር የሆኑት አቶ አሊ መሀመድ በአደጋው የ1 ሰው ሕይወት ማለፉን እና በ32 ሰዎች ላይ ከባድ፤ በ22 ሰዎች ላይ ደግሞ ቀላል ጉዳት መድረሱን አመልክተዋል።
በዚህም ከባድ ጉዳት የደረሰባቸው ሰዎች ወደ ዱብቲ ሪፈራል ሆስፒታል የተላኩ ሲሆን፤ ቀላል ጉዳት የደረሰባቸው ሰዎች በጊዜያዊ መጠለያ ሕክምና እየተደረገላቸው መሆኑን ተናግረዋል።
በተጨማሪም በ3 ባንኮች፣ በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል እና በኢትዮ ቴሌኮም መሠረተ ልማቶች እንዲሁም በ5 የጨው ፋብካዎች ላይ ከፍተኛ ጉዳት ማድረሱን ጠቁመዋል።
በተከሰተው አደጋ በከተማው ጉዳት ያልደረሰበት አንድም ቤት አለመኖሩን የገለጹት አቶ አሊ፤ አያይዘውም ትምህርት ቤቶች እና ጤና ጣቢያዎችን ጨምሮ የተለያዩ ተቋማት በአደጋው እንደተጎዱ መግለጻቸውን ኢቢሲ ዘግቧል።
❤ 50😱 10😭 10🙏 2😢 1
በኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባዔ የሚመራ ልዑክ ከትግራይ ክልል መሪዎች ጋር ለመወያየት ወደ #መቀለ አመሩ።
የሃይማኖት አባቶቹ በአሁኑ ሰዓት ከትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት ሌተናል ጄኔራል ታደሰ ወረደ ከፌደራል እና ከትግራይ ክልል ከተውጣጡ የሀይማኖት አባቶች ተወካዮች ጋር እየመከሩ ይገኛሉ።
ልዑኩ ወደ ትግራይ ያመራው ጠቅላይ ሚኒስቴር አብይ አህመድ “ትግራይ ወደ ግጭት፤ ወደ ጦርነት እንዳይገባ በሀገሪቱ የሚገኙ የሐይማኖት አባቶች በአቸኳይ ስራችሁን አሁን ጀምሩ፤ ከተጀመረ በኋላ ብትናገሩ ዋጋ የለውም” ሱሊ ካስጠነቀቁ ከሁለት ሳምንት በኋላ ነው።
ፎቶ- ትግራይ ቴሌቭዥን
❤ 50👍 10😁 7🤯 2
Photo unavailableShow in Telegram
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከታክስ በፊት 32.7 ቢሊዮን ብር ማትረፉ ተገለጸ
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በተጠናቀቀው የሒሳብ ዓመት ከታክስ በፊት ከ32.7 ቢሊዮን ብር በላይ ትርፍ ማስመዝገቡንና በአንድ ዓመት ከግማሽ ትሪሊዮን ብር በላይ ተቀማጭ ገንዘብ መሰብሰቡ ተገለጸ፡፡
ባንኩ የ2017 የሒሳብ ዓመት የሥራ አፈጻጸሙን የተመለከተ ሪፖርት እንደሚያሳየው በሒሳብ ዓመቱ ከታክስ በፊት ያስመዘገበው የትርፍ መጠን ከቀዳሚው ዓመት ከ14.2 በመቶ ብልጫ አለው፡፡
የተመዘገበው የትርፍ መጠን በኢንዱስትሪው በከፍተኛነቱ የሚገለጽ ነው፡፡ የባንኩ የቀዳሚ ዓመታት ሪፖርት እንደሚያሳየው በ2016 የሒሳብ ዓመት ከታክስ በፊት አስመዝግቦት የነበረው ትርፍ 26.7 ቢሊዮን ብር ነበር፡፡
ባንኩ ለመጀመርያ ጊዜ ዓመታዊ ትርፉን ከ20 ቢሊዮን ብር በላይ ማድረስ ችሎ የነበረው በ2014 የሒሳብ ዓመት ሲሆን፣ በወቅቱ ከታክስ በፊት አትርፎ የነበረው 21.8 ቢሊዮን ብር ነበር፡፡ በ2015 ደግሞ ይህንን ትርፍ ወደ 22.1 ቢሊዮን ብር አሳድጎ እንደነበር ይታወሳል፡፡
❤ 59👎 26👍 1👏 1
Photo unavailableShow in Telegram
#ቴምርሪልስቴት ተክለሃይማኖት እና አያት ለሽያጭ ያወጣቸው ሳይቶች
‼️7ሳይቶችን ስርተን አስረክበናል አሁን ላይ ደግሞ ለሽያጭ ያወጣቸው
🎯ተክለሀይማኖት ሆስፒታል ፊት ለፊት
👉3 መኝታ 110ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,067,000ብር
ሙሉ ክፍያ 10,670,000 ብር
👉3መኝታ 111ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,076,700ብር
ሙሉ ክፍያ 10,767,000 ብር
👉3መኝታ 123ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,164,000ብር
ሙሉ ክፍያ 11,640,000ብር
👉ቀሪውን 90% በ11 ዙር ከፍለው የሚጨርሱት
🎯አያት
👉3 መኝታ 111ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,054,500ብር
ሙሉ ክፍያ 10,545,000ብር
👉3መኝታ 120ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ ብር
ሙሉ ክፍያ 11,400,000ብር
👉3 መኝታ 133ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,263,500ብር
ሙሉ ክፍያ 12,635,000ብር
👉ቀሪውን 90% በ8ዙር ከፍለው የሚጨርሱት
🎯30% እና ከዛ በላይ ለሚከፍል ከከፈሉት ላይ 25% ቅናሽ አለን
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
👇👇👇👇👇👇
+251939770177
+251996856273
https://t.me/TemerRealEstateSalesConsultant
WhatsApp. https://wa.me/251939770177
❤ 22👎 1😱 1
ቼልሲ የዓለም ክለቦች ዋንጫ ሻምፒዮን ሆነ
ቼልሲ ፒኤስጂን በማሸነፍ የ2025 የዓለም ክለቦች ዋንጫ ሻምፒዮን ሆኗል።
ለአንድ ወር ያህል 32 ክለቦችን በማሳተፍ በአሜሪካ ሲካሄድ የቆየው የፊፋ የዓለም ክለቦች ዋንጫ ዛሬ ፍጻሜውን አግኝቷል።
የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በስታዲየም ተገኝተው በተከታተሉት የፍጻሜ ጨዋታ ቼልሲ ፒኤስጂን 3 ለ 0 በማሸነፍ የዋንጫ ባለቤት ሆኗል። የእንግሊዙን ክለብ ግቦች ኮል ፓልመር (2) እና ዦአዎ ፔድሮ አስቆጥረዋል።
❤ 90😱 16👍 13
Photo unavailableShow in Telegram
የናይጄሪያ የቀድሞ ፕሬዚዳንት ሙሃማዱ ቡሃሪ በ82 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ
ሙሃማዱ ቡሃሪ ባደረባቸው ሕመም ሕክምና ሲከታተሉ በነበሩበት ለንደን ሆስፒታል በዛሬው ዕለት ሕይወታቸው ማለፉን ቢቢሲ ዘግቧል፡፡
ሙሃማዱ ቡሃሪ በፈረንጆቹ ከ1983 እስከ 1985 በሀገሪቱ በወታደራዊ አመራርነት ያገለገሉ ሲሆን ÷ ከ2015 እስከ 2023 ደግሞ በፕሬዚዳንትነት ተመርጠው አገልግለዋል።
የቀብር ሥነ ሥርዓታቸውም ሃይማኖታዊ ሥርዓቱን በጠበቀ መልኩ እንደሚከናወን ዘገባው አመልክቷል፡፡
❤ 27😢 8🤔 3👏 2
Photo unavailableShow in Telegram
🔥አፍሮ ቤት ትልቅ እድል ይዞላችሁ መቷል!🎉
💰500% first deposit bonus ያገኛሉ ለመጀመሪያ ጊዜ በአፍሮ ቤት ሲያስገቡ!
ታዲያ ምን ይጠብቃሉ ባሻዎት አማራጭ በአፍሮቤት Deposit ያድርጉ!💸
Deposit ለማድረግ ይህን ሊንክ 👉👉 https://bit.ly/406HvyU ሊንክ ይጫኑ።
@afrosportsbet
❤ 15👍 1
Photo unavailableShow in Telegram
🔥የአፍሮስፖርት ጥያቄዎችን እየመለሱ ይሸለሙ🔥🎁
በዓለም የክለቦች ተጠባቂ የዋንጫ ጨዋታ CHELSEA ከ PSG ይፋለማሉ🔥 ይህን ተጠባቂ ጨዋታ ኮሜንት ሴክሽን ላይ በትክክል ለገመቱ 10 በተሰቦቻችን የ1000 ብር ሽልማት እንሰጣለን 💵🎁
🎁ተሸላሚ የሚሆኑትም የአፍሮ ስፖርት የቴሌግራም እና የፌስቡክ ፔጆቻችን የሚመለሱ ቤተሰቦቻችን ናቸው!
ታድያ ምን ይጠብቃሉ አሁኑኑ ለመሸለም ሶሻል ሚዲያዎቻችንን ይቀላቀሉ!
Afrosport - https://bit.ly/406HvyU
Telegram - https://t.me/afrosportsbet
Instagram - https://www.instagram.com/afrosportbet/
መልካም እድል!
❤ 23😱 1
Photo unavailableShow in Telegram
“በአሁኑ ወቅት በለይቶ ማከሚያ ማእከላት ወስጥ ህክምና ላይ የሚገኝ የኤምፖክስ ታማሚ የለም” ሲል #የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ
የጤና ሚኒስቴር በኢትዮጵያ #በኤምፖክስ ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጦ በለይቶ ማከሚያ ማዕከላት ወስጥ ህክምና ሲከታተሉ የነበሩ 25 ሰዎች ህክምናቸውን በአግባቡ ተከታትለው ሙሉ በሙሉ ከበሽታው አገግመው ወጥተዋል ሲል አስታወቀ።
በሀገራችን የመጀመሪያው የኤምፖክስ ታማሚ ከተገኘበት ከግንቦት 16 ቀን 2017 ዓ.ም እስከ ሐምሌ 02 ቀን 2017 ዓ.ም ድረስ በአጠቃላይ ለ520 በበሽታው ለተጠረጠሩ ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ መደረጉን ጠቁሟል።
ከተመረመሩት መሃል 26ቱ በበሽታው እንደተያዙ መረጋገጡን እና ከእነዚህ ታማሚዎች መሃል የአንድ ታማሚ ህይወት ማለፉን የጠቆመው ሚኒስቴሩ “የተቀሩት 25ቱ ታማሚዎች ህክምናቸውን በአግባቡ ተከታትለው ሙሉ በሙሉ ከበሽታው አገግመው ወጥተዋል” ብሏል።
በአሁኑ ወቅት በለይቶ ማከሚያ ማእከላት ወስጥ ህክምና ላይ የሚገኝ ታማሚ የለም ሲል ገልጿል።
አሁንም ወረርሽኙን በአጭር ጊዜ ለመቆጣጠር እና የህብረተሰባችንን ጤና ለመጠበቅ የጤና ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት፣ ከክልል ጤና ቢሮዎች እና ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር በመሆን በትኩረት መስራቱን እንደሚቀጥል አስታውቋል። በየቀኑ ለህብረተሰቡ ይሰጠው የነበረውን የበሽታው ወቅታዊ መረጃ እንደአስፈላጊነቱ በየሳምንቱ መስጠት የምንቀጥል ይሆናል ብሏል።
❤ 52👎 3😁 1
"እግራቸውን በጥይት በሏቸው" አሉ ፕሬዚዳንት ሩቶ
ወጣቶች ሥልጣን እንዲለቁ በሕዝባዊ ተቃውሞ የተነሱባቸው የኬንያው ፕሬዚዳንት ዊልያም ሩቶ በንግድ ተቋማት ላይ ያነጣጠሩ ተቃዋሚዎችን ፖሊሶች "እግራቸውን በጥይት እንዲመቱ" ትዕዛዝ አስተላልፈዋል።
ፕሬዚዳንቱ እነዚህ ተቃዋሚዎች እንዳይገደሉ ነገር ግን መሰናከላቸውን አረጋግጡ ብለዋል።
የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት እና የሰብዓዊ መብት ተሟጋቾች በኬንያ ሰኞ፣ ሰኔ 30/2017 ዓ.ም. በተካሄደው ፀረ-መንግሥት ተቃውሞ 31 ሰዎች መገደላቸውን አስታውቀዋል።
ተቋማቱ ፖሊስ ከመጠን ያለፈ ኃይል ተጠቅሟል ሲሉ ከሰዋል። "የሌላ ሰው የንግድ ተቋምን ወይም ንብረት ሲያቃጥል የተያዘ ማንኛውም ሰው ፖሊስ እግሩን በጥይት መትቶ ሆስፒታል እንዲያስገባው እና ከዚያም ፍርድ ቤት መቅረብ አለበት።
አትግደሏቸው፤ ነገር ግን መሰናከላቸውን አረጋግጡ" ሲሉ ፕሬዚዳንቱ ለፀጥታ ኃይሎቻቸው አቅጣጫ አስቀምጠዋል ሲል ቢቢሲ ዘግቧል።(Ethio-fm)
❤ 87👎 16👍 8🤔 5👏 2
Photo unavailableShow in Telegram
የ ቋንቋ ስልጠና በመራህያን
የምንሰጣቸው የቋንቋ ስልጠናዎች ፦
• ቻይንኛ 🇨🇳
•እንግሊዘኛ 🏴
•ጀርመንኛ🇩🇪
•አረብኛ 🇸🇦
•ፈረንሳይኛ🇫🇷
•Online or Inperson
ለመመዝገብ:
☎️
0989747878
0799331774
አድራሻ፦ 22 ከ ጎላጉል አጠገብ
ለበለጠ መረጃ ቴሌግራም ቻነላችንን ይቀላቀሉ : @merahyan
❤ 13🥰 2
Photo unavailableShow in Telegram
በቀላል ዘዴ፣ በቀላሉ ገንዘብዎን ወደ Afrobetting.net ያስገቡ!📲
ቴሌብር፣ ሲቢኢ ብር፣ ኤም-ፔሳ፣ ሳንቲም ፔይ፣ ካቻ እና ሌሎችም በርካታ አስተማማኝ የDEPOSIT አማራጮች በመምረጥ አሁንኑ ዲፖዚት አርገው መጫወት ይጀምሩ።🤑🤑
👇ወደ አፍሮ ቤት ለመሄድ ይሄን link ይጠቀሙ👇
https://bit.ly/406HvyU
❤ 14
Photo unavailableShow in Telegram
#ቴምርሪልስቴት ተክለሃይማኖት እና አያት ለሽያጭ ያወጣቸው ሳይቶች
‼️7ሳይቶችን ስርተን አስረክበናል አሁን ላይ ደግሞ ለሽያጭ ያወጣቸው
🎯ተክለሀይማኖት ሆስፒታል ፊት ለፊት
👉3 መኝታ 110ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,067,000ብር
ሙሉ ክፍያ 10,670,000 ብር
👉3መኝታ 111ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,076,700ብር
ሙሉ ክፍያ 10,767,000 ብር
👉3መኝታ 123ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,164,000ብር
ሙሉ ክፍያ 11,640,000ብር
👉ቀሪውን 90% በ11 ዙር ከፍለው የሚጨርሱት
🎯አያት
👉3 መኝታ 111ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,054,500ብር
ሙሉ ክፍያ 10,545,000ብር
👉3መኝታ 120ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ ብር
ሙሉ ክፍያ 11,400,000ብር
👉3 መኝታ 133ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,263,500ብር
ሙሉ ክፍያ 12,635,000ብር
👉ቀሪውን 90% በ8ዙር ከፍለው የሚጨርሱት
🎯30% እና ከዛ በላይ ለሚከፍል ከከፈሉት ላይ 25% ቅናሽ አለን
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
👇👇👇👇👇👇
+251939770177
+251996856273
https://t.me/TemerRealEstateSalesConsultant
WhatsApp. https://wa.me/251939770177
❤ 14
Photo unavailableShow in Telegram
የ ቋንቋ ስልጠና በመራህያን
የምንሰጣቸው የቋንቋ ስልጠናዎች ፦
• ቻይንኛ 🇨🇳
•እንግሊዘኛ 🏴
•ጀርመንኛ🇩🇪
•አረብኛ 🇸🇦
•ፈረንሳይኛ🇫🇷
•Online or Inperson
ለመመዝገብ:
☎️
0989747878
0799331774
አድራሻ፦ 22 ከ ጎላጉል አጠገብ
ለበለጠ መረጃ ቴሌግራም ቻነላችንን ይቀላቀሉ : @merahyan
❤ 10👍 1
