uz
Feedback
Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ

Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ

Kanalga Telegram’da o‘tish

እንኳን ደህና መጡ‼ 📌ማስታወቂያ ለማሰራት👉 @WasuMohammed 📌 ቻናሉን ለመቀላቀል 👉 @Wasulife ከልብ አመሰግናለሁ♥🙏

Ko'proq ko'rsatish
2025 yil raqamlardasnowflakes fon
card fon
248 842
Obunachilar
+58324 soatlar
+10 8647 kunlar
+20 67730 kunlar
Postlar arxiv
ኦሮሚያ ክልል ሌላ ታሪክ ውስጥ ገብቷል።በክልሉ የግብርና አብዮት ተቀጣጥሏል።ከሰሞኑ ወዳጆቼ ጋር ከሸገር ሲቲ እስከ ሶፍመር ዋሻ የመጎብኘት እድል ነበረን።ጉብኝቱን ተዘጋጅቶ የነበረው በኦሮሚያ ክልል ፕሬዝደንት ጽ/ቤት ነው።በጉብኝቱ :- 📌ሸገር ሲቲ - ኮዮ ፈጨ 📌ሞጆ 📌ቆቃ(ዓሳ ዕርባታ) 📌ዱግዳን ወረዳ አዋሽ ወንዝ(የሙዝና ፓፓዬ እርሻ) 📌አለም ጤና -መቂ-ላንጋኖ-ባቱ(ዝዋይ) 📌አዳሜ ቱሉ ግብርና ምርምር 📌ቡልቡላ ኢንዱስትሪ ፓርክ 📌ሻሸመኔ 📌ኮፈሌ ወረዳ(ምዕራብ አርሲ) 📌ቆሬ ወረዳ -ደሊ ቀበሌ 📌ዶዶላ ልዩ አዳሪ ት/ቤት 📌ዲንሾ(ባሌ ተራራ ብሔራዊ ፓርክ) 📌ሮቤ ከተማ 📌ሲናን ወረዳ 📌ሶፍመር ዋሻ 📌አሳሳ - ሳጉሬ 📌በቆጂ 📌አሰላ 📌ኢተያ 📌ሄጦሳ 📌ዴራ - ሶደሬ -አዳማ አዳርሰናቸዋል።እውነትም ኦሮሚያ ክልል በልማት አቢዮት ውስጥ መሆኑን ተመልክተናል።ጭራሽ አንዳንድ አካባቢ እንደዚህም ይቻላል እንዴ? ያስባሉ ተግባራት አይተናል።ትዝብታችንም ተካቶበት በተለያዩ ቀናት ይስተናገዳሉ። Wasu Mohammed - Mereja
Hammasini ko'rsatish...
1.63 MB
138😁 40👍 27💔 5😢 3😱 2🔥 1
Photo unavailableShow in Telegram
🚨 ﺑِﺴْـــــــــــــﻢِﷲِالرَّحْمٰنِﺍلرَّﺣِﻴﻢ 🚨 ኢስላማዊ ጉዳዮች የሚቀርቡበት አዲስና ተመራጭ ቻናል ይዘን ቀርበናል።ሙስሊም ለሆናችሁ ሊንኩን ተጨናችሁ ቤተሰብ ሁኑ።Join now‼   ↴↴↴             👇 ╰┈➤ @islamic_post17 ╰┈➤ @islamic_post17
Hammasini ko'rsatish...
50👍 14😁 1
Photo unavailableShow in Telegram
የቀድሞ የሰላም ሚኒስቴር ዴኤታ አቶ ታዬ ደንደአ አዲስ ሦስት ክሶች ቀረበባቸው! የቀድሞ የሰላም ሚኒስቴር ዴኤታ አቶ ታዬ ደንደአ ላይ ዐቃቤ ሕግ አዲስ ሦስት አይነት ክሶችን እንዳቀረበባቸው ጠበቃቸው አበራ ንጉስ ተናግረዋል። አቶ ታዬ በዛሬው ዕለት የቅጣት አስተያየት ለማቅረብ በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ችሎት የጸረ ሽብር ችሎት ቀርበው፤ ቀድሞ በተሰጣቸው ተለዋጭ ትዕዛዝ መሰረት ጥፋተኛ በተባሉት "የፀና ፍቃድ ሳይኖር የጦር መሳሪያ ይዞ መገኘት" ወንጀል የቅጣት ላይ አስተያየታቸውን ያቀረቡ መሆኑን አብራርተዋል። በዚህም ዐቃቤ ሕግ የአቶ ታዬ ደንደአ የቀጣት አስተያየት የተቀበለ ሲሆን፤ ችሎቱም የግራ ቀኙ የቅጣት አስተያየት በመመርመር ቅጣት ለመወሰን ለሕዳር 23 ቀን 2018 ዓ.ም ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል።በዛሬው የችሎት ውሎ ዐቃቤ ሕግ አዲስ የወንጀል ክስ የከፈተ ሲሆን፤ ይህን አዲስ የወንጀል ፋይል ለአቶ ታዬ ደንደአ በፅሑፍ የደረሳቸው መሆኑን እና በተጨማሪም ችሎቱ በንባብ አስምቷቸዋል ሲሉ ጠበቃው ተናግረዋል። ዛሬ የቀረበው አዲስ የወንጀል ክስ በይዘት ደረጃ አቶ ታዬ Horn conversation ከተሰኘው የዩቲዩብ ቻናል ጋር ያደረጉት እና በሦስት ተከታታይ ምዕራፍ ከቀረበው ፕሮግራም ጋር የተያያዘ ሲሆን፤ በክሱ ሦስት ተደራራቢ ወንጀሎች ቀርቦውባቸዋል ሲሉ ጠበቃቸው አቶ አበራ ንጉስ አብራርተዋል። የመጀመሪያው ክስ የወንጀል ሕግ ቁጥር 257(ሀ)፡ (ሰ) በመጥቀስ የቀረበ ሲሆን፤ የወንጀል መጠሪያውም "መንግሥትን በኃይል ለመጣል ግዙፋዊ መሰናዶ ማድረግ" ሲሆን፣ ሁለተኛው ክስ ደግሞ የወንጀል ሕግ አንቀፅ 337 በመጥቀስ የቀረበ "የሀገር መከላከያ ሠራዊት ላይ ሃሰተኛ እና አደናጋሪ ወሬዎችን መንዛት የሚል ነው ብለዋል። በስተመጨረሻ የቀረበባቸው ክስ የወንጀል ህግ አንቀፅ 244(1) በመጥቀስ፤ "በሕገ-መንግሥት መሰረት የተመረጠ የሀገሪቱ መንግሥት መድፈር" የሚል መሆኑን ከዛሬው የችሎት ውሎ መረዳት መቻላቸውን  ጠበቃው ገልጸዋል። አቶ ታዬ ደንደአ በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ጸረ ሽብር ችሎት "ከጠላት ጋር መተባበር"፣ መገፋፋትና ግዙፋዊ መሰናዳት እንዲሁም፤ የፀና ፍቃድ ሳይኖር የጦር መሳሪያ ይዞ መገኘት በሚል ሦስት ተደራራቢ ወንጀሎች ተከሰው በክርክር ሂደት ላይ እንደነበሩ የሚታወስ ሲሆን፤ ፍርድ ቤቱ ሕዳር 3 ቀን 2018 ዓ.ም. ባስተላለፈው ውሳኔ 'ተከሳሹ ከተጠረጠሩበት ሦስት ወንጀሎች በሁለቱ ነጻ ናቸው' ማለቱ አይዘነጋም። ከፍተኛ ፍርድ ቤቱ አቶ ታዬ ጥፋተኛ በተባሉት አንድ ክስ ማለትም "የፀና ፍቃድ ሳይኖር የጦር መሳሪያ ይዞ መገኘት" ክስ የቅጣት አስተያየት ለመስማት ለዛሬ ሕዳር 15 ቀን 2018 ዓ.ም. ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቶ የበነረ ሲሆን፤ በዛሬው የችሎት ውሎውም የቀጣት አስተያየቱን በመቀበል ቅጣት ለመወሰን ለሕዳር 23 ቀን 2018 ዓ.ም ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል። Via Ahadu
Hammasini ko'rsatish...
100😢 19🙊 5🏆 4👍 3👏 2😍 2🤩 1🕊 1
Photo unavailableShow in Telegram
Ads. እንገዛለን‼ ሞኒታይዝ የሆኑ 2 የዩቲዩብ ቻናሎችን በጥሩ ዋጋ እንገዛለን:: እነዚህን የሚያሟላ ከሆነ ሊንኩን በአድራሻችን ይላኩት 👉ቻናሉ strik ያልተላከበት መሆን ይኖርበታል።    👉የዩቲዩብን ህግ የተከተሉ ስራዎች የተቀመጡበት ሊሆን ይገባል።     👉የዩቲዩብን የሞኒታይዜሽን ህግን ተከትሎ ሞኒታይዝ የሆነ ቻናል ካለዎት በተከታዩ አድራሻ ያሳውቁን። Inbox:- https://t.me/nebaaddis 📱0923393243            
Hammasini ko'rsatish...
13😢 1
"በኤርታሌ እሳተ ገሞራ ፍንዳታ የተፈጠረው ጭስ እና ብናኝ በጤና ለይ ችግር ሊያስከትል የሚችል በመሆኑ አስፈላጊው ጥንቃቄ ይደረግ" - ጤና ቢሮ በኤርታሌ እሳተ ገሞራ ፍንዳታ የተፈጠረው ጭስ እና ብናኝ በጤና ለይ ችግር ሊያስከትል የሚችል በመሆኑ አስፈላጊው ጥንቃቄ እንዲደረግ የአፋር ክልል ጤና ቢሮ አሳሰበ። በኤርታሌ ትላንት የተከሰተው የእሳተ ጎመራ ከፍተኛ ፍንዳታ የተስተዋለበት መሆኑን ሰመራ ዩኒቨርሲቲ አስታውቋል። የኤርታአሌ እሳተ ገሞራ በኪልበቲ ራሱ ዞን፣ አፍዴራ ወረዳ በ8 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ከፍተኛ ፍንዳታ መከሰቱን ተከትሎ በተለያዮ አቅጣጫዎች ጭስና አመድ መሳይ ብናኝ አስከትሏል። በመሆኑም በአካባቢው የተፈጠረው ጭስ እና ብናኝ በጤና ለይ ችግር ሊያስከትል የሚችል በመሆኑ ህብረተሰቡ አስፈላጊውን ጥንቃቄ እንዲያደርግ የክልሉ ጤና ቢሮ አስገንዝቧል። የአፋር ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ ያሲን ሃቢብ በተለይ ለኢዜአ እንደገለፁት በእሳተ ገሞራው ፍንዳታ ምክንያት በአየር ላይ የታየው ጭስ እና ብናኝ በተለይም በመተንፈሻ አካል ላይ የጤና ችግር ሊያስከትል ይችላል። በመሆኑም ብናኙ እስከሚጠፋ አፍና አፍንጫን በመሸፈኛ መሸፈን ይገባል ብለዋል። በተለይም አስም፣ ብሮንካይትስ እና ተያያዥ የጤና ችግር ያለባቸው ሰዎች ይበልጥ መጠንቀቅ ይገባቸዋል ነው ያሉት። የክልሉ ጤና ቢሮ አስቸኳይ ህክምና አገልግሎት የሚሰጡ የጤና ባለሙያዎች ቡድን ወደ ስፍራው መላኩንም አስታውቀዋል። በሰመራ ዮኒቨርሲቲ የስነ ምድር ትምህርት መምህርና ተመራማሪ ኖራ ያኒሚኦ፣ ክስተቱ የተለመደ ቢሆንም የአሁኑ ከፍተኛ ፍንዳታ የተስተዋለበት መሆኑን ገልፀዋል። የእሳተ ገሞራው ፍንዳታ ከፍተኛ ድምፅ የነበረው በመሆኑ ከሰመራ 50 ኪሎ ሜትር ገደማ ንዝረቱ ተሰምቷል ብለዋል። በዚህም ምክንያት በኤርታሌ አቅራቢያ ጭስና ብናኝ ማስከተሉን ገልፀዋል። የእሳተ ገሞራው የአሁኑ ክስተት በፊት ከነበረው ሁኔታ ወደ ሽግግር ላይ ሊሆን ስለሚችል ተጨማሪ ጥናት የሚጠይቅ መሆኑንም አመልክተዋል። (Via Afar communication) #ዋሱመሐመድ አሁናዊ ፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት የቴሌግራም ቻናሉን join በማድረግ በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4 https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4 https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
Hammasini ko'rsatish...
103😱 12👏 7🥰 5🙏 5🕊 5😍 5😢 4👍 3🔥 1
"በኤርታሌ እሳተ ገሞራ ፍንዳታ የተፈጠረው ጭስ እና ብናኝ በጤና ለይ ችግር ሊያስከትል የሚችል በመሆኑ አስፈላጊው ጥንቃቄ ይደረግ" - ጤና ቢሮ በኤርታሌ እሳተ ገሞራ ፍንዳታ የተፈጠረው ጭስ እና ብናኝ በጤና ለይ ችግር ሊያስከትል የሚችል በመሆኑ አስፈላጊው ጥንቃቄ እንዲደረግ የአፋር ክልል ጤና ቢሮ አሳሰበ። በኤርታሌ ትላንት የተከሰተው የእሳተ ጎመራ ከፍተኛ ፍንዳታ የተስተዋለበት መሆኑን ሰመራ ዩኒቨርሲቲ አስታውቋል። የኤርታአሌ እሳተ ገሞራ በኪልበቲ ራሱ ዞን፣ አፍዴራ ወረዳ በ8 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ከፍተኛ ፍንዳታ መከሰቱን ተከትሎ በተለያዮ አቅጣጫዎች ጭስና አመድ መሳይ ብናኝ አስከትሏል። በመሆኑም በአካባቢው የተፈጠረው ጭስ እና ብናኝ በጤና ለይ ችግር ሊያስከትል የሚችል በመሆኑ ህብረተሰቡ አስፈላጊውን ጥንቃቄ እንዲያደርግ የክልሉ ጤና ቢሮ አስገንዝቧል። የአፋር ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ ያሲን ሃቢብ በተለይ ለኢዜአ እንደገለፁት በእሳተ ገሞራው ፍንዳታ ምክንያት በአየር ላይ የታየው ጭስ እና ብናኝ በተለይም በመተንፈሻ አካል ላይ የጤና ችግር ሊያስከትል ይችላል። በመሆኑም ብናኙ እስከሚጠፋ አፍና አፍንጫን በመሸፈኛ መሸፈን ይገባል ብለዋል። በተለይም አስም፣ ብሮንካይትስ እና ተያያዥ የጤና ችግር ያለባቸው ሰዎች ይበልጥ መጠንቀቅ ይገባቸዋል ነው ያሉት። የክልሉ ጤና ቢሮ አስቸኳይ ህክምና አገልግሎት የሚሰጡ የጤና ባለሙያዎች ቡድን ወደ ስፍራው መላኩንም አስታውቀዋል። በሰመራ ዮኒቨርሲቲ የስነ ምድር ትምህርት መምህርና ተመራማሪ ኖራ ያኒሚኦ፣ ክስተቱ የተለመደ ቢሆንም የአሁኑ ከፍተኛ ፍንዳታ የተስተዋለበት መሆኑን ገልፀዋል። የእሳተ ገሞራው ፍንዳታ ከፍተኛ ድምፅ የነበረው በመሆኑ ከሰመራ 50 ኪሎ ሜትር ገደማ ንዝረቱ ተሰምቷል ብለዋል። በዚህም ምክንያት በኤርታሌ አቅራቢያ ጭስና ብናኝ ማስከተሉን ገልፀዋል። የእሳተ ገሞራው የአሁኑ ክስተት በፊት ከነበረው ሁኔታ ወደ ሽግግር ላይ ሊሆን ስለሚችል ተጨማሪ ጥናት የሚጠይቅ መሆኑንም አመልክተዋል። (Via Afar communication)
Hammasini ko'rsatish...
1
Photo unavailableShow in Telegram
Ads መሳቅ ከፈለጉ ብቻ ወደ እኛ ኑ አርሂቡ ብለናል‼ እኛ ጋር የምትመጡት ዘና ለማለትና ለመሳቅ ብቻ ነው።ግን ሰብስክራይብ ማድረግ እንዳይረሳ። https://youtube.com/@mewamedia?si=WqTGSX0f_-rUm3ua ለቀጣይ ለበለጠ መዝናናት ከፈለጋችሁ ብቻ Subscribe አድርጉን።ሊንኩ ከስር ተቀምጧል። 👇   👇    👇   👇 https://youtube.com/@mewamedia?si=WqTGSX0f_-rUm3ua Mewa Media የሳቅ ምንጭ
Hammasini ko'rsatish...
17
Photo unavailableShow in Telegram
<<...ሴት ልጆቻቸውን አናስደፍርም ያሉ እናቶች በጥይት ተደብድበው እየተገደሉ ይገኛሉ....ተው የሚል ሽማግሌ፣ በቃ የሚል ምሁር፣ እርቅ አውርዱ የሚል የኃይማኖት አባት የለም....>>አቶ ጋሻው መርሻ <<ህዝባችን መሸከም ከሚችለው በላይ ግፍ እያረፈበት ሁለት ዓመታት እንደ ቀልድ ተቆጥረዋል። ህጻናት ከትምህርት ከተራራቁ፣ መምህራን ከብላክ ቦርድ እና ጠመኔ ከተለያዩ፣ ነጋዴ የባንክ ብድር መክፈል ዳገት ከሆነበት፣ እምቦቃቅላ እህቶቻችን እንደ በግ ተነድተው መደፈር ከጀመሩ፣ ሾፌሮች ምድር ሲኦል ከሆነባቸው፣ በላባቸው አደሮች ተንቀሳቅሰው መስራት የሊማሊሞን ገደል ያክል ከባድ ከሆነባቸው እንደ ዘበት ዓመታት ነጎዱ። የእናት አገር ልጆች በግራና በቀኝ ጣለው ጣለው በሚል የYoutube ገደል ማሚቶ ታጅበው መገዳደል ስራዬ ብለው ከያዙት ይኸው ሶስተኛ ዓመታችን ደፈንን። ተው የሚል ሽማግሌ፣ በቃ የሚል ምሁር፣ እርቅ አውርዱ የሚል የኃይማኖት አባት የለም። ገሚሱ ግፋ በለው ሲል ገሚሱ ፀጥ ብሏል። በመካከል ህዝብ አሳሩን እየበላ ይገኛል። ያሳዝናል...! እንደ አማራ ህዝብ የወላድ መካን የሆነ የወዴት ይገኛል...! ሴት ልጆቻቸውን አናስደፍርም ያሉ እናቶች በጥይት ተደብድበው እየተገደሉ ይገኛሉ። ይኸ ከሰው በታች የሆነ ድርጊት አንድ ወይም ሁለት ጊዜ የተከሰተ አይደለም። ከመደጋገሙ የተነሳ ዜናውን ሁሉ የለመድነው የአዘቦት ተግባር እንጅ። እንዲህ ዓይነቱን ድርጊት ከጥቂት ዓመታት በፊት በፊልም ብንመለከተው ኖሮ ደራሲውን ቀሽም እንደሆነ እና የማይታመን ነገር እንደጻፈ ልናስብ እንችል ነበር። በአሁኑ ወቅት የእለት ተዕለት ትዕይንት ሆኗል። በትውልድ ሰፈራችን መከራ እንደ ሐምሌ ጎርፍ እየወረደ ይገኛል። ድኃው ህዝባችን ወጥቶ መግባት፣ አርሶ መብላት፣ ነግዶ ማደር ባይችል በመከራ ያሳደጋቸውን ልጆቹ እንኳን ሊተርፉለት አልቻለም። ሴት ልጅን ከእናቷ እቅፍ ነጥቆ መድፈር፣ ወንድ ልጇን በጥይት አረር መቁላት የጀብድ ያክል የሚያኮራ ሆኗል። ቀስ በቀስ ወደ ጥልቁ ጉድጓድ እየተምዘገዘግን እንገኛለን። ዓለም የት በደረሰበት የAI ዘመን ላይ ብንገኝም ድንቁርናን አንቱ ብለን የምንከባከብ ጉዶች ሆነናል። በእውነቱ ለመጻፍ አይደለም ለመስማት የሚቀፉ እነዚህን ጭካኔዎች እንዴት በአጠረ ጊዜ ተለማመድናቸው? ብለን መልስ አልባ ጥያቄ እንጠይቃለን። መንግስት፣ ተዋጊ አካላት፣ የአገር ሽማግሌዎች፣ ምሁራን በአማራ ህዝብ ላይ እየደረሰ ያለውን የድንጋይ ዘመን ድርጊት በተቻለ ፍጥነት እንዲቆም ከመቸውም በላይ ሊሰሩ ይገባል። ይኸ ጉዳይ የግድ መቋጨት አለበት። ህዝባችን ሊሸከመው ከሚችለው በላይ ሆኖበታል። ከአሁን በኋላ የሚቀጥል ግጭት ፈረንጆቹ "the last straw that broke the camel's back" እንደሚሉት ነው።>> በአብን ከፍተኛ አመራር አቶ ጋሻው መርሻ Gashaw Mersha የተፃፈ
Hammasini ko'rsatish...
212💔 50👍 37😢 35👏 12🕊 10🦄 4🥰 3🙉 3🙊 3🍾 1
Photo unavailableShow in Telegram
ዶ/ር አብዱ ዶ/ር ሙሀመድ እና ጓደኞቻቸው ሪልስቴት ደሴ ስልክ  0937411111           0938411111 ሊንክ: https://t.me/+ACPCPoXDK4JlMjA0
Hammasini ko'rsatish...
19🔥 2👏 1
📌ዛሬ የፈነዳው በኤርታሌ አቅራቢያ የሚገኝ አዲስ ተራራ ነው‼ 📌የፍንዳታው ድምፅ ጅቡቲ፣መቀሌ እና ወሎ ዙሪያ ተሰምቷል ። ዛሬ የፈነዳው ተራራ በኤርታሌ አቅራቢያ የሚገኝ አዲስ ተራራ ሲሆን ከዚህ በፊት ምንም አይነት የእሳተ ገሞራ ምልክት አሳይቶ የማያውቅ እንደሆነ የአካባቢው ነዋሪዎች ገልፀውልናል ። ከፍንዳታው ሲወጣ የነበረው ጭስ አካባቢውን የሸፈነው ሲሆን በአቅራቢያ ያሉ መንደሮች የዛሬውን ውሎ ግማሽ ጨለማን የተላበሰ ቀን ነበር ያሳለፉት። ፍንዳታው በተከሰተበት ሰዓት የነበረው ድምፅ ከፍተኛ በመሆኑ በኤርታአሌ እና አፍዴራ ከተማ አቅራቢያ ንዝረት እና መጠነኛ መንቀጥቀጥ ያስከተለ ሲሆን ነዋሪዎች በድምፁ እጅግ ተደናግጠን በፍርሀት ተውጠን ነበር ሲሉ ክስተቱን አስረድተውናል። የድምፁ ስሜት እስከ ጅቡቲ ትግራይ እና ወሎ ዙሪያ ባሉ ከተሞች ላይ እንደተሰማ በስልክ ያገኘናቸው ነዋሪዎች ነግረውናል ። ዛሬ የፈነዳው ተራራ ከዋናው የኤርታአሌ ተራራ በ8 ኪ.ሜ ርቀት ላይ የሚገኝ ሲሆን ከሶስት ቀን በፊት ጭስ መሰል ነገር ይታይበት እንደነበረው በስፍራው በእንስሳት ጥበቃ ላይ የተሰማራን ወጣት ማነጋገር ችለናል ። ተራራው ከዚህ በፊት ምንም አይነት ምልክት አሳይቶ እንደማያውቅ እና ከሶስት ቀን በፊት የተወሰነ ጭስ ማውጣት ጀምሮ ዛሬ ላይ ለጆሮ በሚከብድ መልኩ ከፍተኛ የፍንዳታ ድምፅ እንዳወጣ እና አካባቢውን በጥቁር ጭስ ወደ ጨለማነት እንደቀየረባቸውም ከመንደሩ ነዋሪ ጋር በነበረን ቆይታ ለመረዳት ችለናል ። ክስተቱ ከጠዋቱ 4:00- 7:00 ድረስ ድምፅ እያሰማ እንደነበር የስፍራው አስጎብኚ ገልፆልናል። የፍንዳታው ጭስ አመሻሹ ላይ ትንሽ የቀነሰ ሲሆን ቀን ላይ ከነበረው ጥቁር እና ጭጋጋማ አየር ወደ ነጭ አመድ መሰል ጭስ ተቀይሯል። (ከአፋር ብዙሀን መገናኛ ድርጅት የተወሰደ)
Hammasini ko'rsatish...
190🙏 20😱 9👍 4🔥 4😍 4🙊 4🏆 3💔 1
ወልቃይት‼ ዛሬም ወልቃይት ተጨማሪ የተከዜ ዘብ አባላት መመረቃቸው ታውቋል።
Hammasini ko'rsatish...
125👍 29👏 18😢 8🕊 4😍 4🎉 3🏆 3🤔 2
Photo unavailableShow in Telegram
ሕወሓት ዛሬም መግለጫ አውጥቷል።መግለጫው ክስና ዛቻን አጠቃሏል። ክስ👇 በመግለጫው የፌደራል መንግስትን ተጠያቂ ያደረገ ሲሆን መንግስት ተፈናቃዮችን ወደ ቀያቸው ለመመለስም ሆነ በ'ምዕራብ ትግራይ'ና ሌሎች አካባቢዎች ያሉ ታጥቀው ያሉ ሃይሎችን ለማስወጣት ፈቃደኛ አይደለም፤ ስምምነቱን እያጓተተና እያዳከመ ነው ብሏል። ዛቻ+ማስጠንቀቂያ👇 የፌደራል መንግስት ይህንን አካሄድ ካላረመ "ለሚፈጠረው ቀውስ እና ጥፋት ሙሉ ሃላፊነቱን ይወስዳል" ሲል ሕወሓት አስጠንቅቋል። ለአፍሪካ ህብረትም "ጉዳዩን እዩት" የሚል መልዕክት ልኳል።
Hammasini ko'rsatish...
🤣 84 71👍 7😁 5🔥 4🕊 4👏 2💩 1
00:36
Video unavailableShow in Telegram
የጋዛው ጥቃት አገርሽቷል‼ የእስራኤል አየር ኃይል በጋዛ በፈፀመው ድብደባ ቢያንስ 20 ሰዎችን መገደላቸውና ከ80 በላይ ሰዎችን መቁሰላቸውን ሮይተርስ ዛሬ ዘግቧል።
Hammasini ko'rsatish...
1.76 MB
💔 96 46😢 23😭 22😱 10😁 5🔥 2🏆 2🕊 1
ኤርታሌ አሁን ላይ ጨምሯል በአፋር ክልል ኤርታሌ ያልተለመደ ነው የተባለለት የእሳተ ገሞራ አይነት የፍንዳታ ድምጽ ተሰምቷል።የተከሰተው ፍንዳታ ከፍተኛ መጠን ያለው መሆኑን ከነዋሪዎች ለማወቅ ተችሏል።
Hammasini ko'rsatish...
60🙏 19😢 9🔥 7😱 7👏 3
Photo unavailableShow in Telegram
🚨 ﺑِﺴْـــــــــــــﻢِﷲِالرَّحْمٰنِﺍلرَّﺣِﻴﻢ 🚨 ኢስላማዊ ጉዳዮች የሚቀርቡበት አዲስና ተመራጭ ቻናል ይዘን ቀርበናል።ሙስሊም ለሆናችሁ ሊንኩን ተጨናችሁ ቤተሰብ ሁኑ።Join now‼   ↴↴↴             👇 ╰┈➤ @islamic_post17 ╰┈➤ @islamic_post17
Hammasini ko'rsatish...
88😁 7👏 5👍 1🤣 1
"እሳተ ገሞራ ተከስቷል"ዩኒቨርስቲው የሰመራ ዩኒቨርስቲ ኤርታሌን በተመለከተ አዲስ መረጃ አጋርቷል። ዩኒቨርስቲው እንዳለው ዛሬ ከቀኑ 10፡00 ሰዓት ላይ በአፋር ክልል ኤርታአሌ ላይ እሳተ ገሞራ ተከስቷል። በምስሉ ላይ እንደሚታየው፣ ከእሳተ ገሞራው ውስጥ ሰማዩን የሚሸፍን አመድ እና አቧራ እየወጣ በአቅራቢያ ወደሚገኙት  የአፍዴራ ከተማ እና በዙሪያ ያሉ ቀበሌዎች እየደረሰ ነው ብሏል። የሰመራ ዩኒቨርሲቲ የጂኦሎጅ መምህሩ ኖራ ያኒሚኦ ከአካባቢው ነዋሪዎች አጣራሁት ባሉት መረጃ አመዱ እንደ ድኝ የሚሸት እና ለመተንፈስ አስቸጋሪ በመሆኑ፣ እንድሁም ሌሎች ችግሮችን ሊያስከትል የሚችል ስለሆነ፣ ህብረተሰቡ፣ አፍን፣ አፍንጫን እና አይንን ለመሸፈን የሚያስችሉ እንደ የፊት ማስክ እና ሌሎች መከላከያዎችን በመልበስ ተገቢውን ጥንቃቄ እንዲያደርጉ ሲሉ  ገልጸዋል። #ዋሱመሐመድ አሁናዊ ፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት የቴሌግራም ቻናሉን join በማድረግ በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4 https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4 https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
Hammasini ko'rsatish...
98😱 17🙏 10🙉 8🙊 7🎉 5👏 4👍 3🏆 3🕊 2😍 2
በሬው የአጥንት ቲቢ በሽተኛ ሆኖ ተገኝቷል‼ ‎ባለፈው ሀሙስ ማለትም ህዳር 11/2018 ዓ/ም አንድ በሬ ከጎረቤት ቀሽማንዶ ገበያ ለቅርጫ የተገዛ ሲሆን በዕለቱ ለማረድ ወደ ባምባሲ ከተማ አስተዳደር ቄራ አገልግሎት በመሄድ ቅድመ ምርመራ ተደርጓል። ‎ ‎በሬውም ዉጫዊ ምርመራ ያለፈ በመሆኑ ይታረድ እና የዉስጣዊ ምርመራ ደግሞ ሲደረግ የአጥንት ቲቢ በሽተኛ መሆኑ ተረጋግጧል። ‎ ‎ ስለሆነም የባምባሲ ከተማ አስተዳደር ቄራ አገልግሎት ባለሙያ የሆኑት አቶ ዩኑስ አብዱረህማን በሬው ለምግብነት እንደማያገለግልና መቀበር እንዳለበት መወሰኑን ተናግረዋል። ‎ ‎አቶ ዩኑስ ስጋዉ በአጥንት ቲቢ የተበከለ እና ለምግብነት የማያገለግል በመሆኑ እንዲሁም በከተማው ህዝብ ላይ የጤና ጉዳት የሚያደርስ በመሆኑ አራጆችን አስተባብረው ሙሉ በሙሉ መቀበሩን ለባምባሲ ከተማ አስተዳደር የህዝብ ግንኙነት መልዕክት እንዲተላለፍ አሳውቀዋል። ‎ ‎እንስሳቶች ጤነኛ መስለው በሰዉ ልጆች ጤና ላይ ከፍተኛ ችግር ሊያስከትሉ በሚችሉ በሽታዎች የሚጠቁበት አጋጣሚዎች ሰፊ መሆኑን ባለሙያው አብራርተዋል። ‎ ‎ስለሆነም ለሰርግ ፣ ለበዓል ፣ ለቅርጫ እና ለሉካንዳ ቤቶች እርድ የሚዘጋጁ ማንኛውም እንስሳት በሰዉ ልጆች ጤና ላይ ችግር እንዳያደርሱ በባለሙያ መመርመር እንደሚገባም አሳስበዋል። መረጃው ከባምባሲ ከተማ አስተዳደር ቄራ አገልግሎት የተላለፈ ነው
Hammasini ko'rsatish...
148👏 21😱 14👍 10🙈 7👌 2🙉 2🎉 1🏆 1
Photo unavailableShow in Telegram
⚠️Attention #ቴምርሪልስቴት ከቃል በላይ ያስረከብናቸው ከ 8 በላይ ሳይቶች ማሳያ ናቸው ‼️ተክለሀይማኖት ሆስፒታል ፊት ለፊት 🎯የክፍያ አማራጭ 70/30 👉3 መኝታ 110ካሬ ሙሉ ክፍያ 8,547,000 ብር 🎯ቀስ ብሎ መክፈል ለሚፈልግ 👉3 መኝታ 110ካሬ      10%ቅድመ ክፍያ 1,210,000ብር      ሙሉ ክፍያ 12,100,000ብር ‼️ሀይሌጋርመንት African CDC ፊት ለፊት   🎯የክፍያ አማራጭ 70/30 👉3 መኝታ 139ካሬ 10,216,500ብር ሙሉ ክፍያ 🎯ቀስ ብሎ መክፈል ለሚፈልግ 👉 ባለ 3መኝታ (139ካሬ) ሙሉ ክፍያ = 14,595,000ብር ቅድመ ክፍያ = 10% (1,459,500ብር ) ‼️አያት 🎯 65/35 የክፍያ አማራጭ 👉3 መኝታ 111 ካሬ ሙሉ ክፍያ 7,936,500ብር 🎯ቀስ ብሎ መክፈል ለሚፈልግ 👉3 መኝታ 111ካሬ 10% ቅድመ ክፍያ 1,221,000ብር ሙሉ ክፍያ 12,210,000ብር ‼️አያት ፈረስ ቤት 🎯ቀስ ብሎ መክፈል ለሚፈልግ 👉3 መኝታ 108ካሬ 6,669,000ብር ሙሉ ክፍያ 6,669,000ብር ሙሉ ክፍያ 🎯ቀስ ብሎ መክፈል ለሚፈልግ 👉3 መኝታ 108ካሬ 10%ቅድመ ክፍያ ሙሉ ክፍያ 10,260,000ብር ቅድመ ክፍያ 1,026,000ብር     #ልብይበሉ ቀሪውን 90% ያለምንም ወለድና የግንባታ እቃዎች ጭማሪ፤ በኢትዮጵያ ብር ከፍለው የሚጨርሱት * 40% እና ከዚያ በላይ ለሚከፍሉ፣ ከከፈሉት ላይ 20%_35% ቅናሽ አዘጋጅተናል                ለበለጠ መረጃ ይደውሉ        👇👇👇👇👇👇      +251939770177      +251996856273 https://t.me/TemerRealEstateSalesConsultant WhatsApp. https://wa.me/251939770177
Hammasini ko'rsatish...
16
ኤርታሌ‼ በአፋር ክልል የሚገኘው ኤርታሌ እሳተ ገሞራ በአሁኑ ሰዓት እየፈነዳ እንደሚገኝ ታውቋል።በአካባቢው ያላችሁ ወገኖች ተገቢውን ጥንቃቄ እንድታደርጉ ጥሪ ቀርቧል።
Hammasini ko'rsatish...
93😱 19👍 14🙏 12👏 8😢 7🏆 4🎉 1🕊 1
Photo unavailableShow in Telegram
Ads መሳቅ ከፈለጉ ብቻ ወደ እኛ ኑ አርሂቡ ብለናል‼ እኛ ጋር የምትመጡት ዘና ለማለትና ለመሳቅ ብቻ ነው።ግን ሰብስክራይብ ማድረግ እንዳይረሳ። https://youtube.com/@mewamedia?si=WqTGSX0f_-rUm3ua ለቀጣይ ለበለጠ መዝናናት ከፈለጋችሁ ብቻ Subscribe አድርጉን።ሊንኩ ከስር ተቀምጧል። 👇   👇    👇   👇 https://youtube.com/@mewamedia?si=WqTGSX0f_-rUm3ua Mewa Media የሳቅ ምንጭ
Hammasini ko'rsatish...
20