Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ
الذهاب إلى القناة على Telegram
እንኳን ደህና መጡ‼ 📌ማስታወቂያ ለማሰራት👉 @WasuMohammed 📌 ቻናሉን ለመቀላቀል 👉 @Wasulife ከልብ አመሰግናለሁ♥🙏
إظهار المزيد2025 عام في الأرقام

248 842
المشتركون
+58324 ساعات
+10 8647 أيام
+20 67730 أيام
أرشيف المشاركات
25ኛው ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ተጠናቋል።
ከወንዶች
📌 አትሌት ይስማው ድሉ
ከሴቶች
📌መልክናት ውዱ አሸናፊ ሆነዋል።
በታላቁ ሩጫ 55 ሺህ ዜጎች መሳተፋቸው ታውቋል።
❤ 47👏 19👍 4🔥 2😁 1
በእሳት ቃጠሎ ወደመ‼
የወይራ ሠፈር አርሴማ ቤተ ክርስቲያን ሙሉ በሙሉ በእሳት ቃጠሎ መውደሙ ተነገሯል።
በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በኮሎፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ሥር የሚገኘው የወይራ ሠፈር አርሴማ ቤተክርስቲያን ዛሬ ሌሊት(ህዳር 13 ለ14 አጠቢያ) በእሳት አደጋ ምክንያት ሙሉ በሙሉ መውደሙ ተሰምቷል።
የቃጠሎው መነሻ የኤሌክትሪክ መስመር ችግር መሆኑን የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሚዲያ ዘግቧል።
❤ 88😢 64😭 32👏 26👍 17💔 17😁 8😱 2👌 2🔥 1
Photo unavailableShow in Telegram
ዶ/ር አብዱ ዶ/ር ሙሀመድ እና ጓደኞቻቸው ሪልስቴት ደሴ
ስልክ 0937411111
0938411111
ሊንክ:
https://t.me/+ACPCPoXDK4JlMjA0
❤ 16
Photo unavailableShow in Telegram
ዛሬ ቅዳሜ ህዳር 13/2018 በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ቡለን ወረዳ ሰላማዊ ዜጎች ላይ ጥቃት መፀሙን ከስፍራው የወጡ መረጃዎች አመልክተዋል።ኩጂ በተባለው ቀበሌ ታጣዊዎች በፈፀሙት ጥቃት ከ27 በላይ ሰዎች ህይወታቸው ማለፉን እና በርካቶች ነፍሳቸውን ለማትረፍ ጫካ እንደገቡ ተሰምቷል።ጥቃቱ በሸኔ ታጣቂዎች እንደተፈፀመ ተጠቁሟል።ለሟች ቤተሰቦች መፅናናቱን እመኛለሁ።
😭 170❤ 91💔 28😢 20👍 7👀 4
ቡድን 20 - በጆሃንስበርግ‼
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ዶ/ር) በጆሃንስበርግ የቡድን 20 የመሪዎች ጉባዔ ላይ እየተሳተፉ ነው‼
📌ጠቅላይ ሚንስትሩ በመሪዎቹ ጉባኤ ላይ ንግግር አድርገዋል።
📌ከዚሁ የቡድን 20 የመሪዎች ጉባዔ ጎን ለጎን ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባጋሩት መረጃ መሠረት:-
👉 ከአቡዳቢ ልዑል አልጋ ወራሽ ሼክ ካሌድ ቢን መሃሙድ ቢን ዛይድ አልናህያን ጋር ተወያይተዋል።
👉ከአዲሱ የአፍሪካ ልማት ባንክ ፕሬዚዳንት ሲዲ ኡልድ ታህ (ዶ/ር) ጋር መክረዋል፡፡
👉ከዓለም ዓቀፉ የገንዘብ ተቋም (አይኤምኤፍ) ዋና ዳይሬክተር ክሪስታሊና ጂኦርጂየቫ ጋር ተወያይተዋል።ለአይኤምኤፍ ዘላቂ ትብብር ምስጋና አቅርበው የኢትዮጵያ መንግሥት ከተቋሙ ጋር የተለዩ የጋራ ትኩረቶችን ለመፈፀም ቁርጠኛ መሆኑን አረጋግጠዋል።
❤ 169👍 33🥱 14🙏 8😍 6🤔 3💔 2🥰 1🏆 1
01:04
Video unavailableShow in Telegram
"ስቃይ ያለው በየቀበሌው ነው... ሰላም የሚመጣው መቀመጫ ስናገኝ ነው..ስራ የሚገኘው በሙስና በዘመድ ሆኗል...ከላይ የምትናገሩትን ወደታች አውርዱት" አስተያየት ሰጭ እናት የተናገሩት
24.89 MB
❤ 181👏 44👍 37🎉 5😍 5🏆 5🥰 4😱 3👌 2
Photo unavailableShow in Telegram
⚠️Attention
#ቴምርሪልስቴት ከቃል በላይ ያስረከብናቸው ከ 8 በላይ ሳይቶች ማሳያ ናቸው
‼️ተክለሀይማኖት ሆስፒታል ፊት ለፊት
🎯የክፍያ አማራጭ 70/30
👉3 መኝታ 110ካሬ ሙሉ ክፍያ 8,547,000 ብር
🎯ቀስ ብሎ መክፈል ለሚፈልግ
👉3 መኝታ 110ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,210,000ብር
ሙሉ ክፍያ 12,100,000ብር
‼️ሀይሌጋርመንት African CDC ፊት ለፊት
🎯የክፍያ አማራጭ 70/30
👉3 መኝታ 139ካሬ 10,216,500ብር ሙሉ ክፍያ
🎯ቀስ ብሎ መክፈል ለሚፈልግ
👉 ባለ 3መኝታ (139ካሬ)
ሙሉ ክፍያ = 14,595,000ብር
ቅድመ ክፍያ = 10% (1,459,500ብር )
‼️አያት
🎯 65/35 የክፍያ አማራጭ
👉3 መኝታ 111 ካሬ ሙሉ ክፍያ 7,936,500ብር
🎯ቀስ ብሎ መክፈል ለሚፈልግ
👉3 መኝታ 111ካሬ
10% ቅድመ ክፍያ 1,221,000ብር
ሙሉ ክፍያ 12,210,000ብር
‼️አያት ፈረስ ቤት
🎯ቀስ ብሎ መክፈል ለሚፈልግ
👉3 መኝታ 108ካሬ 6,669,000ብር ሙሉ ክፍያ 6,669,000ብር ሙሉ ክፍያ
🎯ቀስ ብሎ መክፈል ለሚፈልግ
👉3 መኝታ 108ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ
ሙሉ ክፍያ 10,260,000ብር
ቅድመ ክፍያ 1,026,000ብር
#ልብይበሉ
ቀሪውን 90% ያለምንም ወለድና የግንባታ እቃዎች ጭማሪ፤ በኢትዮጵያ ብር ከፍለው የሚጨርሱት
* 40% እና ከዚያ በላይ ለሚከፍሉ፣ ከከፈሉት ላይ 20%_35% ቅናሽ አዘጋጅተናል
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
👇👇👇👇👇👇
+251939770177
+251996856273
https://t.me/TemerRealEstateSalesConsultant
WhatsApp. https://wa.me/251939770177
❤ 30🔥 1
ያልተጠበቀው ሆነ‼
የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ እና ተመራጩ የኒው ዮርክ ከተማ ከንቲባ ዞህራን ማምዳኒ በዋይት ሐውስ ሲገናኙ ከዩክሬን ፕሬዚዳንት ቭሎድሚር ዜሌንስኪ ጋር የነበረው ዓይነት ንትርክ ውስጥ ይገባሉ የሚለው የብዙዎች ግምት ነበር።
ትናንት አርብ ፕሬዝዳንቱ እና ከንቲባው ሲገናኙ ከተጠበቀው በተቃራኒ ዋይት ሐውስን የሙገሳ ድግስ አድርገውታል።
ዴሞክራቲክ ሶሻሊስት እንደሆነ የሚናገረው ማምዳኒ ምርጫውን ካሸነፈ በኋላ ባደረገው ንግግር ትራምፕ "ጨቋኝ ገዢ" ሲል ጠርቷቸዋል።
አርብ ዕለት ከመገናኘታቸው አስቀድሞ ደግሞ የፕሬዝዳንቱ ቃል አቀባይ የማምዳኒን ጉብኝት የገለጸችው "ወደ ዋይት ሐውስ የሚመጣው ኮሚኒስት" በሚል ነበር።
ፕሬዝዳንቱ እና ከንቲባው በነጩ ቤተ መንግሥት ኦቫል ኦፊስ ጎን ለጎን ሲቆሙ ግን ያልተጠበቀ የወዳጅነት ድምፀት ተላብሰው ታይተዋል።
ሁለቱም፤ በኒው ዮርክ ያለውን የኑሮ ውድነት ቀውስ ለመፍታት ያላቸው ፍላጎት ደጋግመው ሲገልጹ አምሽተዋል። በርካታ ጊዜያት ፈገግ እየተለዋወጡ ተመልካችን አስገርመዋል።
ትራምፕ፤ ከማምዳኒ ስለተሰነዘሩባቸው ፖለቲካዊ ትንኮሳዎች ከጋዜጠኞች የቀረበላቸው ጥያቄ ጭምር የመለሱት በተዝናና አኳኋን ነው።
ይህ ሁኔታ ለፖለቲካ ተመልካቾች ያልተገመተ ነበር። ሁኔታው፤ ምናልባትም የፖለቲካ ስኬታቸው የሚመሠረተው የኑሮ ውድነት ቀውሱን በመፍታት እንደሆነ መገንዘባቸውን እንደሚጠቁም ተገምቷል።
ይህ የወዳጅነት መንፈስ በአውሮፓውያኑ አዲስ ዓመት ማምዳኒ የከንቲባነት ሥልጣኑን ሲረከብም ይቀጥል እንደሆነ የሚታይ ይሆናል። እስከዛው ግን፤ ትራምፕ "እደግፈዋለሁ" ሲሉ መናገራቸውን እንያዝ።
የትራምፕ ሙገሳ
ትራምፕ እና ማምዳኒ በግል ያደረጉትን ውይይት አጠናቅቀው ጋዜጠኞች ፊት ከቆሙበት ጊዜ አንስቶ ድባቡ ያስታውቅ ነበር።
ከጋዜጠኞች ጋር በተገናኙበት ወቅት፤ ማምዳኒ ከጠረጴዛ ላይ ከተቀመጡት ትራምፕ በስተቀኝ እጆቹን አቆላልፎ ቆሞ ታይቷል። የሰውነት እንቅስቃሴ ዘና ማለታቸውን ያሳብቅ ነበር፤ በተለይ የትራምፕ።
ትራምፕ ከዚህ ቀደም ሲያደርጉ እንደቆዩት ማምዳኒን ከመሸንቆጥ ከመቆጠብ አልፈው በርካታ ጊዜያት ሲያደንቁት ታይተዋል። ማምዳኒ "እጅግ ትልቅ ከንቲባ" ይሆናል የሚል ምኞታቸውን ገልጸዋል።
ቆየት ብለው ደግሞ "በጣም ጥሩ ስራ ማከናወን የሚያስችለውን በራስ መተማመን" የተላበሰ እንደሆነ ሲናገሩ ተደምጠዋል።via BBC Amharic
Wasu Mohammed - Mereja
45.23 MB
❤ 191👏 18👍 10😁 7😱 5😍 4🙊 3🥰 2🕊 2
Photo unavailableShow in Telegram
ዶ/ር አብዱ ዶ/ር ሙሀመድ እና ጓደኞቻቸው ሪልስቴት ደሴ
ስልክ 0937411111
0938411111
ሊንክ:
https://t.me/+ACPCPoXDK4JlMjA0
❤ 20🔥 2
Photo unavailableShow in Telegram
"ሊፈርስ ከጫፍ ደርሷል"ምንጮች
የፌደራል መንግስቱ እና የትግራይ ክልል አመራሮች ከሁለት አመት ደም አፋሳሽ ጦርነት በኋላ የደረሱበት የፕሪቶሪያ የሰላም ስምምነት፣ በተለያዩ አዳዲስ ውዝግቦች ምክንያት "ሊፈርስ ከጫፍ ደርሷል" ሲሉ የተለያዩ ሪፖርቶች አመልክተዋል።
ውጥረቱ በዋናነት የተከሰተው፣ በDDR (ትጥቅ መፍታት፣ ከሠራዊት ማሰናበት እና መልሶ ማቋቋም) ስምምነት መሠረት ለክልሉ ታጣቂዎች ከፌደራል መንግስቱ ይላክ የነበረው ድጎማ እና በጀት መቋረጡን ተከትሎ መሆኑን ዘገባዎቹ አመልክተዋል።
ይህ የDDR በጀት መቋረጥ በክልሉ ውስጥ አዲስ የፋይናንስ ቀውስ የፈጠረ ሲሆን፣ አብዛኞቹ የትግራይ ክልል የመንግስት ሰራተኞች የሁለት ወር ደመወዝ እንዳልተከፈላቸው ከጉዳዩ ቅርበት ያላቸው ምንጮች ተናግረዋል።
ለዚህም ምክንያት፣ አንድ ስማቸው እንዲጠቀስ ያልፈለጉ የክልሉ ባለስልጣን እንደተናገሩት፣ የDDR በጀቱ በመቋረጡ የክልሉ አስተዳደር "ለሕዝቡ አገልግሎት (ለሲቪል ሰራተኞች) የተመደበውን መደበኛ በጀት፣ ለታጣቂዎቹ ኃይሎች ደመወዝ ክፍያ እያዋለው ነው" ብለዋል።
ምንም እንኳን ከፌደራል መንግስት የሚላከው መደበኛ በጀት ባይቋረጥም፣ በክልሉ አመራሮች በኩል በጀት የማዛወር ስራ እየተሰራ መሆኑ፣ የህዝብ አገልጋዮች ደመወዝ እንዲያጡ ማድረጉን ምንጮቹ ተናግረዋል። ከቀናት በፊትም የተለያዩ የመንግስት ሰራተኞች "ደሞዛችን ይከፈለን" የሚል ተቃውሞ በተለያዩ የትግራይ ከተሞች ማሰማታቸው ይታወሳል።
ከDDR በጀት መቋረጥ በተጨማሪ፣ ከዚህ ቀደም የትግራይ ኃይሎች የአፋር ክልልን ድንበር ጥሰው የገቡ ቢሆንም በኋላ ላይ ለቀው ቢወጡም፣ ድርጊቱ ራሱ በስምምነቱ ላይ የፈጠረው ስጋት ከፍተኛ እንደሆነ ተገልጿል።
በሌላ በኩል፣ የህዝቡን እንግልት አባብሷል የተባለ የነዳጅ እጥረት በክልሉ ተከስቷል። ምንም እንኳን ነዳጅ ወደ ክልሉ እየገባ መሆኑ ቢነገርም፣ "ነዳጁ የት እየደረሰ እንደሆነ አይታወቅም" ያሉት ነዋሪዎች፣ ህዝቡ በከፍተኛ የነዳጅ እጥረት እየተሰቃየ መሆኑን ገልጸዋል።
በክልሉ በተፈጠረው በዚህ አዲስ ውጥረት እና አስተዳደራዊ ችግር ዙሪያ፣ የጊዜያዊ አስተዳደሩ አካል የሆኑት ጄኔራል ታደሰ ወረደ ዝምታን መምረጣቸው የተለያዩ ጥያቄዎችን አስነስቷል።
ጄኔራሉ በጉዳዩ ላይ አስተያየት ከመስጠት መቆጠባቸው፣ "ምናልባት በህወሓት (TPLF) ሃይሎች ተጽዕኖ ስር ወድቀው ይሆን?" የሚል ግምት እንዲፈጠር ማድረጉን ዘሐበሻ ዘግቧል።
❤ 215🕊 17🙏 16😁 12😢 12👍 11😍 10😱 9💔 8🙉 8🎉 5
Photo unavailableShow in Telegram
በማርበርግ ቫይረስ ህይወታቸው ያለፉ ሰዎች አስከሬን ለቤተሰብ አይሰጥም ተባለ::
የጤና ሚኒስቴር እና የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የበሽታውን ስርጭት ለመግታት ጥብቅ ደንቦችን አውጥተዋል! ማወቅ ያለብዎትን ቁልፍ መረጃዎች ይመልከቱ።
1. ለቤተሰብ አይሰጥም:
የቫይረሱ ሰለባ የሆኑ ሰዎች አስከሬን ለቤተሰብ አይሰጥም።
2. አይታጠብም:
አስከሬኑ መታጠብ (ማላሸት) አይፈቀድም።
3. ደህንነቱ የተጠበቀ ቀብር:
አስከሬኑ በጤና ባለሙያዎች ክትትል በተጠበቀ መንገድ የቀብር ሥነ ሥርዓቱ ይፈጸማል።
4. የቀብር ቦታ ጥበቃ:
ቀብር የተፈጸመባቸው ቦታዎች ተጨማሪ ስርጭት እንዳይኖር በጥንቃቄ መመራት እና መጠበቅ አለባቸው።
5. የማህበረሰብ ትብብር:
ማህበረሰቡ የበሽታውን አሳሳቢነት ተረድቶ ይህንን አስቸጋሪ ውሳኔ መቀበል እና መተባበር እንዳለበት ጥሪ መቅረቡን 107.8 ዘግቧል።
❤ 147👍 37😢 22😱 14🙈 12🕊 9🥰 6👏 6🤔 5🙏 5
Photo unavailableShow in Telegram
⚠️Attention
#ቴምርሪልስቴት ከቃል በላይ ያስረከብናቸው ከ 8 በላይ ሳይቶች ማሳያ ናቸው
‼️ተክለሀይማኖት ሆስፒታል ፊት ለፊት
🎯የክፍያ አማራጭ 70/30
👉3 መኝታ 110ካሬ ሙሉ ክፍያ 8,547,000 ብር
🎯ቀስ ብሎ መክፈል ለሚፈልግ
👉3 መኝታ 110ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,210,000ብር
ሙሉ ክፍያ 12,100,000ብር
‼️ሀይሌጋርመንት African CDC ፊት ለፊት
🎯የክፍያ አማራጭ 70/30
👉3 መኝታ 139ካሬ 10,216,500ብር ሙሉ ክፍያ
🎯ቀስ ብሎ መክፈል ለሚፈልግ
👉 ባለ 3መኝታ (139ካሬ)
ሙሉ ክፍያ = 14,595,000ብር
ቅድመ ክፍያ = 10% (1,459,500ብር )
‼️አያት
🎯 65/35 የክፍያ አማራጭ
👉3 መኝታ 111 ካሬ ሙሉ ክፍያ 7,936,500ብር
🎯ቀስ ብሎ መክፈል ለሚፈልግ
👉3 መኝታ 111ካሬ
10% ቅድመ ክፍያ 1,221,000ብር
ሙሉ ክፍያ 12,210,000ብር
‼️አያት ፈረስ ቤት
🎯ቀስ ብሎ መክፈል ለሚፈልግ
👉3 መኝታ 108ካሬ 6,669,000ብር ሙሉ ክፍያ 6,669,000ብር ሙሉ ክፍያ
🎯ቀስ ብሎ መክፈል ለሚፈልግ
👉3 መኝታ 108ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ
ሙሉ ክፍያ 10,260,000ብር
ቅድመ ክፍያ 1,026,000ብር
#ልብይበሉ
ቀሪውን 90% ያለምንም ወለድና የግንባታ እቃዎች ጭማሪ፤ በኢትዮጵያ ብር ከፍለው የሚጨርሱት
* 40% እና ከዚያ በላይ ለሚከፍሉ፣ ከከፈሉት ላይ 20%_35% ቅናሽ አዘጋጅተናል
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
👇👇👇👇👇👇
+251939770177
+251996856273
https://t.me/TemerRealEstateSalesConsultant
WhatsApp. https://wa.me/251939770177
❤ 23👍 4
ዶ/ር አንዷለም ዳኘ ላይ የግድያ ወንጀል የፈጸመው ተከሳሽ በ25 ዓመት ፅኑ እስራት ተቀጣ‼
የባሕር ዳርና አካባቢው ከፍተኛ ፍ/ቤት የጥበበ ጊዮን ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ሐኪም በነበሩት ዶ/ር አንዷለም ዳኘ ላይ የግድያ ወንጀል በፈፀመው ተከሳሽ ላይ የ25 ዓመት ጽኑ እስራት ወስኗል።
ፍ/ቤቱ ዛሬ በዋለው ችሎት በዶክተር አንዷለም ዳኘ የግድያ ጉዳይ ላይ የቀረበውን መረጃ እና ማስረጃ መሰረት አድርጎ ውሳኔ አሳልፏል።
በዶክተሩ ላይ ግድያው የተፈፀመው ጥር 24 ቀን 2017 ዓ.ም ምሽት ላይ ባሕር ዳር ከተማ የግል መኪናቸውን በሚያሽከረክሩበት ወቅት ጠብቆና ተዘጋጅቶ በጥይት ተኩሶ መግደሉን ፍርድ ቤቱ በቀረበ ማስረጃ አረጋግጧል።
በዚሁ ዕለት ምሽት ላይ በተመሳሳይ በሌላ የሕክምና ዶክተር ላይ ጥይት በመተኮስ የመኪናውን አካል በመምታት የግድያ ወንጀል ሙከራ ስለመደረጉም ፍርድ ቤቱ አመልክቷል።
የግድያ ወንጀሉ ከተፈጸመ ጊዜ ጀምሮ መረጃና ማስረጃዎችን በማሰባሰብ የተጠናከረ የምርመራ ቡድን ተቋቁሞ ሥራው ተጠናቅቆ ለፍርድ ቤቱ ቀርቧል።
በዚህ የምርመራ ሒደት ከክልሉ ፖሊስ ዋና መምሪያ እና ከከተማ አስተዳደሩ የምርመራ ቡድን ተዋቅሮ መረጃና ማስረጃዎችን በማሰባሰብ የወንጀሉን አፈፃፀምና ፈጻሚውን ማወቅ እንደተቻለ መጠቀሱን ኢዜአ ነው የዘገበው፡፡
ፍርድ ቤቱም የቀረቡለትን የምርመራ ውጤቶች መሰረት በማድረግ በዛሬው ዕለት በዋለው ችሎት ወንጀሉን በፈጸመው ግለሰብ እሱባለው ነበረ ላይ የ25 ዓመት ጽኑ እስራት ወስኖበታል።
❤ 127😢 32👏 11🙏 7👍 5🔥 2🕊 1
00:14
Video unavailableShow in Telegram
ዱባይ‼
በዱባይ እየተካሄደ ባለው ዓለም አቀፍ የዱባይ ኤር ሾው ማሳያ ላይ የህንድ አየር ኃይልንብረት የሆነውና በሀገር ውስጥ የተሰራው HAL Tejas Mark-1 የተሰኘው ተዋጊ ጀት መከስከሱ ተዘግቧል።ፓይለቱ በህይወት አለመትረፉን ገልፍ ኒውስ ዘግቧል።
8.31 MB
😱 29❤ 24😁 14👏 12😭 4👍 3🎉 2😢 1
Photo unavailableShow in Telegram
ዶ/ር አብዱ ዶ/ር ሙሀመድ እና ጓደኞቻቸው ሪልስቴት ደሴ
ስልክ 0937411111
0938411111
ሊንክ:
https://t.me/+ACPCPoXDK4JlMjA0
❤ 16👍 3
01:27
Video unavailableShow in Telegram
ብዙዎችን ያነጋገረው የትራምፕ ጥብቅና‼
ትራምፕ የሳዑዲውን አልጋ ወራሽ ስለ ኻሾግጂ ግድያ “ምንም አያውቁም” ሲሉ ተከላከሉ
ትራምፕ የሳዑዲውን አልጋ ወራሽ ሞሐመድ ቢን ሳልማንን በዋይት ሐውስ ባስተናገዱበት ወቅት በአሰቃቂ ሁኔታ ስለተገደለው ጋዜጠኛ ጀማል ኻሾግጂ ተጠይቀው ነበር።
አንዲት ጋዜጠኛ ለአልጋ ወራሹ ጥያቄ ባቀረበችበት ጊዜ ፕሬዝዳንት ትራምፕ ጣልቃ ገብተው ከመከላከላቸው በተጨማሪ ጋዜጠኛዋ የምትሠራበትን ተቋም ተሳድበዋል።
ፕሬዝዳንቱ ጠያቂ ጋዜጠኞችን ‘ሐሰተኞች’ በማለት ለማሸማቀቅ የሞከሩ ሲሆን፣ ‘እንዲህ ዓይነት ጥያቄ በማንሳት እንግዳችንን ማሳፈር አይገባም’ በማለት ገስጸዋል።
የሳዑዲው አልጋ ወራሽ በበኩላቸው ግድያው “ትልቅ ስህተት” እና “የሚያም ነው” በማለት ወንጀሉን ለማጣራት ምርመራ መደረጉን አስረድተዋል ሲል ቢቢሲ ዘግቧል።
3.88 MB
❤ 112🤣 29👍 15👏 6🙏 6🥰 4😢 4✍ 3🎉 2
Photo unavailableShow in Telegram
Akoya properties በካሬ በ 90,000 ብር.
በሰሜን ማዘጋጃ ቤት ከሳሬም ሆቴል ፊት ለፊት 2B+G+18 ዘመናዊ አፓርትመንቶች 45% የተሰራ አፓርትመንት
👉 10% ቅድመ ክፍያ
1 መኝታ ቤት = 81 ካሬ ሜትር 7.3 ሚሊዮን ብር ሙሉ ክፍያ.
2 መኝታ ቤት = 110-116 ካሬ : 9.2 ሚሊዮን ብር ሙሉ ክፍያ
3 መኝታ ቤት = 130 ካሬ : 11.3 ሚሊዮን ብር ሙሉ ክፍያ
በ 10% ቅድመ ክፍያ ጀምሮ
👉 የኛ አፓርታማ መገልገያዎች
✅ አረንጓዴ ፓርክ ቦታ ለልጆች
✅ ሬስቶራንት ፣ coffee shop
✅ የልብስ ማጠቢያ ክፍል
✅ ውብ እይታ ያላቸው በረንዳዎች
✅ የከርሰምድር ውሃ
✅garbage shoot
✅ መዋኛ ገንዳ
✅ 2 ሊፍት
✅ roof top ላውንጅ፣ event space
✅ የስፖርት መገልገያዎች (ጂም ፣ ስፓ)
✅ ሱፐር ማርኬት
✅ 24/7 ዝግጁ የሆኑ ሁለት 400 MKVA ጀነሬተር
✅ የኤሌክትሪክ መኪና ቻርጅ station
✅ ሲሲ ቲቪ ካሜራ
ለበለጠ መረጃ፣ ለቢሮ ቀጠሮ እና ለቦታ ጉብኝት
ለቢሮ እና ሳይት ቀጠሮ
እዲሁም ለተጨማሪ መረጃ
📱:- 0941727806
ይደውሉልን!!!
❤ 25
"የ7ቱ ሰዎች ህይወት አልፏል" ፖሊስ
የተመረዘ ምግብ በልተዉ ከታመሙ ከ8 የአንድ ቤተሰብ አባላት ዉስጥ ነው የ7ቱ ሰዎች ህይወት ያለፈው።
ምግቡ በማንና እንዴት ተመረዘ? የፖሊስ መረጃ ከስር ተቀምጧል።
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምስራቅ ጉራጌ ዞን መስቃን ወረዳ በአብሮነት እራት ተመግበዉ በጠና ከታመሙ ስምንት የአንድ ቤተሰብ አባላት ዉስጥ አባወራዉ ከስድስት ልጆቹ ጋር ሰባት የአንድ ቤተሰብ አባላት ህይወታቸዉ ማለፉን ፖሊስ ገልጿል።
የክልሉ ፖሊስ የወንጀል መረጃ ኢንተለጀንስ ዳይሬክቶሬት ተወካይ ምክትል ኮማንደር ያለዉ ተመስገን እንደገለፁት በወረዳዉ መሰረተ ወገራም ቀበሌ ዳሾ ቆቶ ተብሎ በሚጠራዉ መንደር ህዳር 6 ቀን 2018 ዓ.ም ምሽት 1:00 ሰዓት ስምንቱ የቤተሰብ አባላት አብረዉ እራት ከተመገቡ በኋላ በድንገት መታመማቸዉ ተናግረዋል።
በአብሮነት እራት እንደተመገቡ ብዙም ሳይቆዩ ከፍተኛ ለሆነ ህመም መዳረጋቸዉን መረጃ የደረሳቸዉ የአካባቢዉ ነዋሪዎች የተጎጂዎችን ህይወት ለማትረፍ ተረባርበዉ ወደ ሆስፒታል ማድረሳቸዉ ነዉ የተነገረዉ።
ቢሆንም ከተጎዱ የቤተሰቡ አባላት የ5 ዓመቱ መንግስቱ ኃይሌ ፣የ7 ዓመቱ መክብነ ኃይሌ እና የ17 ዓመቱ ተክሉ ኃይሌ የተባሉት ሶስቱ ወንድማማቾች በዕለቱ ሆስፒታል እንደደረሱ ህይወታቸዉ ማለፉን ነዉ የተገለፀዉ።
የተቀሩ ተጎጂዎችን ህይወት በህክምና ለማትረፍ ሀኪሞች ያልተቋረጠ ጥረት ቢያደርጉም የ14 ዓመቷ መቅደስ ኃይሌ እና የ15 ዓመቱ ገብሬ ኃይሌ የሁለቱ እህትና ወንድም ህይወት ህዳር 7 ቀን 2018 ዓ.ም ምሽት 11:00 ሰዓት ሲያልፍ የሟቾች ቁጥር ወደ አምስት አሻቀበ።
ከተቀሩት ተጎጂዎች ደግሞ የ1ዓመት ከ7 ወሩ ህፃን ሲሳይ ኃይሌ ህዳር 9 ቀን 2018 ዓ.ም ጥዋት 2:00 ሰዓት ላይ ህይወቱ ሲያልፍ የስድስቱ ሟች ልጆች አባት የሆነዉ አቶ ኃይሌ አበራ ህዳር 10 ቀን 2018 ዓ.ም ለሊት በሰመመን ዉስጥ ሆኖ ከእንቅልፉ ሳይነቃ ህልፈቱ እዉን ሆኖ ልብ ሰባሪና አሳዛኝ የሆነ ዜና ተደመጠ።
የባለቤቷንና የስድስት ልጆችዋን ህልፈት ለማወቅ ያልታደለችዉ ወይዘሮ ዳመነች ደንበል በሚኒሊክ ሆስፒታል በከፍተኛ የጥንቃቄ ክፍል ዉስጥ ሆና በህክምና እየተረዳች በህወት መኖሯን ነዉ ፖሊስ የተገለፀዉ።
ተጎጂዋ ቤተሰቡን በጅምላ ወደ ሞት ያወረደዉን ጉዳይ ልትተርክ በህይወት ትተርፍ ይሆን?ወይስ እሷም የባለቤቷና የልጆችዋ እጣ ገጥሟት ከቤተሰቡ መሀል አንድም ለወሬ ነጋሪ ሳይተርፍ በጅምላ እቺን አለም የመሰናበታቸዉ አሳዛኝ ዜና ይደመጣል? የሚለዉን ለመገመት ይከብዳል።
ፖሊስ ተጎጂዎች የተመገቡት ምግብ የተመረዘዉ በማንና እንዴት?የሚለዉን እዉነታ ለማረጋገጥና የተፈፀመዉን ድርጊት አጣርቶ እዉነታዉ ለማረጋገጥ ከምስራቅ ጉራጌ ዞን እና ከመስቃን ወረዳ የተወጣጣ የምርመራ አጣሪ ግብረ ኃይል አዋቅሮ ምርመራ የማጣራቱን ስራ መጀመሩን የተናገሩት ኮማንደር ያለዉ ተመስገን የምርመራ ግብረ ኃይሉ በድርጊቱ የሌሎች እጅ ሊኖር ይችላል በሚል ጥርጣሬ አስር ሰዎችን በቁጥጥር ስር አዉሎ ምርመራ እያጣራ መሆኑን ገልፀዋል።
ተጎጂዎች በዳግማዊ ምንሊክ ሆስፒታል ህክምና ተከታትለዋል ያለዉ ፖሊስ የሟቾች የአስክሬን ምርመራ ዉጤት እየተጠበቀ መሆኑንና ስለጉዳዩ የተሻለ ፍንጭ ሊሰጥ እንደሚችል መረጃ ሊገኝ እንደሚችል ይገመታል።
የክልሉ ፖሊስ ሚድያ ክፍል ይህ ዜና በሚድያ ይፋ እስካደረገበት ሰዓት ድረስ ከስምንቱ ተጎጂዎች ዉስጥ አንዷ የሆነችዉ የቤቱ እማወራ በአዲስ አበባ ምንሊክ ሆስፒታል በህክምና እየተረዳች መሆኑን አረጋግጧል።
በተለያየ ጊዜ እቺን አለም የተቀላቀሉት ከ46 ዓመቱ አባት እስከ 1 ዓመት አ7 ወር እድሜ ያለዉ ህፃን እቺን አለም በተመሳሳይ ሰአት ለመሰናበት የተገደዱበት ተግባር የተለየ ግኝት ካለ መረጃዉን ለህዝብ ይፋ የምናደርግ ይሆናል ሲል የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን መረጃውን አጋርቷል።
❤ 196😭 195👍 23💔 10😱 8👏 2🎉 2🤝 2
Photo unavailableShow in Telegram
📍አድራሻ - በመሀል ከተማ በኮሊደር ልማቷ ባሸበረቀችው ለቡ ማብራት-ሀይል
💥ሊኖሩበት ቢፈልጉ ሰላሚዊ መንደር፣ ሊያከራዩት ቢያስቡ በጥሩ ወጋ እና መልሰው እንኳን ቢሸጡት በደንብ የሚያተርፉበት!!
💥ስቱዲዮ (59 ካሬ) በ 260ሺህ ብር
💥ባለ አንድ መኝታ (77.3ካሬ) በ 341ሺህ ብር
💥ባለ ሁለት መኝታ (127.2ካሬ) በ 561ሺህ ብር
💥ባለ ሦስት መኝታ (150.5 ካሬ) በ 664ሺህ ብር
💥 ባለ አራት መኝታ (194 ካሬ) በ 855 ሺህ ብር ቅድመ ክፍያ ብቻ
💥 እንዲሁም እስከ 295ካሬ ስፋት ያላቸው ፔንትሃውስ ቤቶችን በምቹ አከፋፈል በተመጣጣኝ ዋጋ ከኛ ያገኛሉ
በተጨማሪም ከ27 - 190 ካሬ ስፋት ያላቸው ለተለያዩ አገልግሎቶች የሚውሉ የንግድ ቦታዎችን እንደምርጫዎ አቀርብንሎት!
✍️ በ10% ቅድመ ክፍያ ብቻ
✍️ ከ 60% የባንክ ብድርጋር እስከ 25 ዓመት
✍️ በተጨማሪም እስከ 35% እንደ አከፋፈሎ ልዩ ቅናሽ ይደረግሎታል
✍️ ሁሉም ቤቶች ተጨማሪ የሰራተኛ ክፍል, ስቶር እና የላውንድሪ ክፍሎች ያሏቸው።
✍️ መንደራችን በውስጥ የያዛቸው ልዩ ልዩ የጋራ መገልገያዎች:
💥 አራት የመንገደኞች እና አንድ የእቃ አሳንሰር
💥 አምስት የዋና ገንዳዋች
💥 አስተማማኝ ና ደህንነቱ የተጠበቀ ሰፊ የመኪና ማቆሚያ
💥 የኤሌክትሪክ መኪና ኃይል መሙያ መሳሪያ
💥 ለተለያዩ ዝግጅቶች የሚሆን የጋራ ቦታ
💥 የቆሻሻ መጣያ (Garbage shooter)
💥 ዘመናዊ የገበያ ማዕከሎች
@Dmcreales
ለበለጠ መረጃ
☎️ 0940625843
❤ 29👏 2😱 2
Photo unavailableShow in Telegram
ጠቃሚ መረጃ ነው‼
የመንገድ ትራንስፖርት ትራፊክ መቆጣጠሪያ ደንብ ቁጥር 557/2016 ስር የተዘረዘሩ የሚያስቀጡ ስህተቶች እነ የቅጣት ደረጃዎች ከስር ተቀምጧል።
የመንገድ ትራንስፖርት ትራፊክ መቆጣጠሪያ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ በአሽከርካሪዎች የሚፈጸሙ ጥፋቶችን በመዘርዘር ያስቀመጠ ሲሆን ለጥፋቶቹም ደረጃዎችን አስቀምጧል፡፡
ቀላል የሆኑ ጥፋቶች ማለትም እንደ ተሽከርካሪን ያለአግባብ መጎተት፣ ሄልሜት ሳያደርጉ ብስክሌት መንዳት፣ የተሟላ የመጀመሪያ እርዳታ መስጫ ኪትና የእሳት ማጥፊያ ሳይኖር የንግድ ተሽከርካሪ ማሽከርከር፣ የሚበኑ ወይም የሚበተኑ ነገሮችን ጭኖ ያለአግባብ ማሽከርከር፣ በትራፊክ መብራ ወይም መስቀለኛ መንገድ ላይ በልመና ለተሰማሩ ሰዎች ገንዘብ መስጠት፣ ከ13 አመት በታች የሆነን ህፃን ከአሽከርካሪው ጎን በሚገኘው አስቀምጦ ማሽከርከር የመሳሰሉ ጥፋቶች ሲሆኑ ለዚህም ጥፋት ለመጀመሪያ ጊዜ ከሆነ ለጥፋቱ1 ነጥብ ተመዝግቦበት እስከ 500 ብር የገንዘብ ቅጣት እንደሚጣልበት ተደንግጓል፡፡
በደረጃ ሁለት ላይ ተቀመጡ ጥፋቶች በመካከለኛ ደረጃ ላይ ያሉ ጥፋቶች ሲሆኑ እነሱም የተሟላ የጭነት ማቀፊያ /እስፖንድ/ ሳይኖር ጭነት ጭኖ ማሽከርከር፣ ጥሩንባ ያለአግባብ መጠቀም፣ በመንገድ ላይ ተሽከርካሪ ማጠብና ማሳጠብ፣ በተከለከለ ስፍራና ሁኔታ ተሽከርካሪን ማቆም፣ ከመጠን በላይ የሆነ ድምጽ እያሰሙ ወይም በጆሮ ማዳመጫ እያዳመጡ ማሽከርከር፣ በእግረኛ ላይ ውሃ መርጨት፤ ለእግረኛ ቅድሚያ መከልከል የመሳሰሉ ጥፋቶች ሲሆኑ ለመጀመሪያ ጊዜ ከሆነ ለጥፋቱ 2 ነጥብ ተመዝግቦበት እስከ 1,000 ብር የገንዘብ ቅጣት ይቀጣል፡፡
ሌላው በሶስተኛ ደረጃ ላይ ያሉ ጥፋቶች ከባድ ጥፋቶች ሲሆኑ ይህም የጉዞ ረድፍን ወይም መስመርን ሳይጠብቁ ማሽከርከር፤ ከተሽከርካሪው የመጫን አቅም በላይ ትርፍ ሰው መጫን፣ ተንቀሳቃሽ ስልክ በእጁ ይዞ እያነጋገሩ ወይም መልእክት እየተጻጻፉ ወይም እያነበቡ ማሽከርከር፣ በጭነት ተሽከርካሪ በህግ ከተፈቀደው ውጪ ሰውን መጫን፣ የደህንት ቀበቶ ሳያስሩ ወይም ተሳፋሪዎች ማሰራቸውን ሳያረጋጋግጡ ማሽከርከር፣ ቀይ የትራፊክ መብራት መጣስ፣ በተከለከለ መንገድ ወይ አቅጣጫ ማሽከርከር፣ ጫት እየቃሙ ወይም አደንዛጅ እጽ ወስዶ ማሽከርከር የመሳሰሉ ጥፋቶች ሲሆኑ ለዚህም ጥፋት ለመጀመሪያ ጊዜ ከሆነ ለጥፋቱ 3 ነጥብ ተመዝግቦበት እስከ 1,500 ብር የገንዘብ ቅጣት እንደሚጣልበት በደንቡ ላይ ተደንግጓል፡፡ ነገር ግን አሽከርካሪው ለሁለተኛ ጊዜ እና ከዛ በላይ ያጠፋ እንደሆነ የቅጣት ነጥቦቹ እየተደመሩ የሚጣለውም ቅጣት ከፍ እያለ የሚሄድ ይሆናል፡፡
ሌላው በዚህ ደንብ ላይ ልዩ ደረጃ ያላቸው ጥፋቶችን የተቀመጡ ሲሆኑ እነዚህም ጥፋቶች ተሽከርካሪ በማሽከርከር በሰው ሕይወት፣ አካል እና ንብረት ላይ ጉዳት ማድረስ፣ የአልኮል መጠጥ ጠጥቶ ማሽከርከር፣ በህግ ከተፈቀደው የፍጥነት መጠን በላይ በፍጥነት ማሽከርከር፣ አፈር፣ አሸዋ ድንጋይና ተመሳሳይ ነገሮችን የሚመለከተው አካል ሳይፈቅድ በተሽከርካሪ ወይም በእግረኛ መንገድ ላይ ማራገፍ፣ ጉዳት አድርሶ በቦታው ያለመቆም ወይም ባደረሰው የትራፊክ ጉዳት የተጎዳውን እና ሕክምና የሚያስፈልገውን ሰው ወደ ሕክምና በመውሰድ እንዲታከም አለማድረግ የመሳሰሉ ጥፋቶችን እንደየ ጥፈቱ ቅለት እና ክብደት መጠን እንዲሁም የጥፋቱ ነጥብ ከ8 እስከ 21 ነጥብ በሚሆንበት ጊዜ ከብር 1,500 አስከ 10,000 ብር የገንዘብ መቀጮ እንዲሁም ከ6 ወር እስከ 1 አመት ከ6 ወር የሚደረስ እግደን ያካተተ ቅጣትን አካቷል፡፡
ደንቡ ሌሎች የደንብ መተላለፍ ጥፋቶችን አብዛኛውን ግዜ አሽከርካሪ ባልሆኑ ሰዎች የሚፈጸሙ ጥፋቶችን ያካተተ ሲሆን ይህም ከሚመለከተው አካል ፍቃድ ሳያገኙ በእጅ የሚገፋ ጋሪ በመንገድ ላይ መንዳት፣ በመንገድ ላይ እንስሳትን መንዳት፣ በተሽከርካሪ ላይ ተገቢ ያልሆነ አካል መጨመር ወይም ከተፈቀደለት ወንበር ውጪ መቀመጫ መጨመር፣ ከሚመለከተው አካል ፍቃድ ሳያገኝ ተሽከርካሪዎችን ወይም እግረኞችን የሚያውክ ቁሳቁስ ወይም ሸቀጥ በእግርኛ ወይም በተሽከርካሪ መንገድ ላይ ማስቀመጥ፣ የንግድ ሥራ መስራት፣ ያለፍቃድ የእግረኛ ወይም የተሽከርካሪ መንግድ መቆፈር፣ የአሽከርካር ብቃት ማረጋገጫ ሳይኖረው ተሽከርካሪ ማሽከርከር፣ ከፖሊስ በተሽከርካሪው ላይ የደረሰውን የጉዳት አይነት የሚገልጽ የጽሑፍ ማስረጃ ሳይቀበሉ ጥገና ማከናወን የመሳሰሉ ጥፋቶችን የሚያካትት ሲሆን እንደየ ጥፋቱ ቅለት እና ክብደት ከብር 100 እስከ ብር 20,000 በሚደርስ የገንዘብ መቀጮ እንደሚያስከጣ ተደንግጓል፡፡
ደንቡ በእግረኞች የሚፈጸሙ ጥፋቶችንም ያካተተ ሲሆን ተገቢ ጥንቃቄ ሳያደርጉ መንገድ ማቆረጥ፣ ለተሽከርከሪ የተፈቀደ መንገድ ላይ ያለበቂ ምክንያት መቆም ወይም መጓዝ፣ እግረኛ መንገድ በሌለበት መንገድ ቀኝ ጠርዝ ይዞ መጓዝ፣ ለእግረኛ መንግድ ተብሎ ከተከለለ መንግድ ውጪ መጓዝ፣ በብረትም ሆነ በግንብ ተለይተው የታጠሩ መንገዶች ዘሎ መንገድ ማቋረጥ፣ በጆሮ ማዳመጫ የተለያዩ ድምጾችን እያዳመጡ ማንገድ ማቋረጥ፣ ለእግረኛ ክልከል ነው የሚል ምልክት ባለበት መንገድ ወይም እግረኛ እንዳያቋርጥ በተከለከለበት የማሳለጫ ወይም የቀለበት መንገድ ማቋረጥ ከብር 100 እስከ በር 150 የሚያስቀጣ ነው፡፡(ፍትሕ ሚኒስቴር)
#ዋሱመሐመድ
አሁናዊ ፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት የቴሌግራም ቻናሉን join በማድረግ በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
❤ 212👍 46🙏 16😱 11😁 6🎉 5💋 3👏 1😍 1
