Soccer Ethiopia
Open in Telegram
The voice of Ethiopian football For business enquiries ONLY Tell: +251940018801 Email: ads@soccerethiopia.net
Show more2025 year in numbers

82 612
Subscribers
-3324 hours
-1567 days
+17430 days
Posts Archive
Photo unavailableShow in Telegram
ፈጣን አገልግሎት ለሐጅ ተጓዦች!
*
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለ1447ኛው ዓ.ሒ ሐጃጆች የተቀላጠፈ አገልግሎት በመስጠት ላይ ይገኛል፡፡
ውድ ደንበኞቻችን፣ የሐጅ ክፍያ አገልግሎት በሁሉም ቅርንጫፎቻችን ቅድሚያ ተስተናግደው፣ የተቀላጠፈ አገልግሎት ማግኘት ይችላሉ።
አሊያም በሲቢኢ ሞባይል ባንኪንግ ክፍያቸውን እንደሚከተለው በቀላሉ መፈፀም ይችላሉ፡
• የሞባይል ባንኪንግ መተግበሪያዎን በመክፈት ‘ክፍያ’ ‘Pay for’ የሚለውን አማራጭ ይክፈቱ፤
• ‘Hajj Umrah Payment’ የሚለውን ሲጫኑ የሚመጣልዎትን ‘Hajj Umra’ ይጫኑ፤
• በምዝገባ ጣቢያዎች ሲመዘገቡ የተሰጥዎትን ባለስምንት ዲጂት መክፈያ መለያ /payment Code/ ያስገቡ፤
• የክፍያ መጠኑን በማስገባት ያጠናቁ።
የሐጅ ጉዞዎ ሰምሮ የልብ መሻትዎ እንዲሳካ እንመኛለን!
ጁምዓ ሙባረክ!
***
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
ሁሌም የሚተማመኑበት ባንክ!
#cbe #Ethiopia #pilgrimage #mecca #hajj #cbenoor
❤ 9
ለሳምንታት ከቆዩበት የላይቤሪያው ክለብ ጋር የተለያዩት አሠልጣኝ ውበቱ አዲስ ክለብ ማግኘታቸው ይፋ ሆኗል።
https://www.soccerethiopia.net/football/104378/
👍 10❤ 7
የሶከር ኢትዮጵያ ባልደረባ የሆነው ዳዊት ፀሐዬ
የኢንግሊዙ ተነባቢ ጋዜጣ ዘጋርድያን በየዓመቱ በሚያካሂደው 'The 100 best footballers in the world' ሽልማት ላይ ሀገራችን ኢትዮጵያን ወክሎ በመራጭነት ተሳትፏል።
ባልደረባችን በዚህ የቀድሞ ተጫዋቾች እና ታላላቅ ጋዜጠኞች የሚሳተፉበት ዓለምአቀፍ ሽልማት ላይ ለሦስተኛ ተከታታይ ዓመት ተሳትፎ በማድረግህ እንኳን ደስ አለህ !
https://vm.tiktok.com/ZMDF4otvQ/
❤ 21👍 3
የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 11ኛ ሳምንት ዛሬ በሚካሄዱ ሁለት ጨዋታዎች ፍጻሜውን የሚያገኝ ሲሆን ጨዋታዎቹን የተመለከቱ መረጃዎችም እነሆ !
https://www.soccerethiopia.net/football/104371/
❤ 6🔥 2
Photo unavailableShow in Telegram
11ኛው ሳምንት የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ዛሬ በሚደረጉ ተጠባቂ ጨዋታዎች ይጠናቀቃል !
በጨዋታዎቹ ዙሪያ ያሎትን ሀሳብ እና ግምት ያጋሩን !
👍 9❤ 4
Photo unavailableShow in Telegram
🎉 አሸናፊዎች እንኳን ደስ አላችሁ! 🎉
🎁 ወደ ቴሌግራም ቻነላችን በመግባት የማሊያ አሸናፊ መሆንዎን ይመልከቱ! 🎁
👇👇👇
https://t.me/goferesportswear/4767
❤ 9👌 1
በሁለተኛ ቀን በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ሜዳ በተደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ሀዋሳ ከተማ ከመመራት ተነስቶ ሸገር ከተማን ሲያሸንፍ ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 1ለ1 ተለያይተዋል።
https://www.soccerethiopia.net/football/104364/
❤ 6
በሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የ11ኛ ሳምንት የ2ኛ ቀን ጨዋታዎች ኢትዮ ኤሌክትሪክ በአቤል ሀብታሙ የመጨረሻ ደቂቃ ግብ ምድረገነት ሽረን ሲረታ ድሬዳዋ ከተማም ከመመራት ተነስቶ ኢትዮጵያ ቡናን 2ለ1 አሸንፏል።
https://www.soccerethiopia.net/football/104357/
❤ 7
በሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የ11ኛ ሳምንት የ2ኛ ቀን ጨዋታዎች ኢትዮ ኤሌክትሪክ በአቤል ሀብታሙ ብቸኛ ግብ ምድረገነት ሽረን ሲረታ ድሬዳዋ ከተማም ከመመራት ተነስቶ ኢትዮጵያ ቡናን 2ለ1 አሸንፏል።
https://www.soccerethiopia.net/football/104357/
የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ
-> የ8ኛ ሳምንት ውጤቶች
-> የ9ኛ ሳምንት መርሐግብር
-> የደረጃ ሰንጠረዥ
ሊንኩን ተጭነው ሁሉንም መረጃዎች ያግኙ 👇
https://soccer.et/competition/ethiopian-higher-league-2025-26/
❤ 6
82'
ቅዱስ ጊዮርጊስ 1-1 ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
34' ሀብታሙ ጉልላት | 75' ናትናኤል ዳንኤል
❤ 10👎 1
ሁለተኛው አጋማሽ ተጀምሯል !
46'
ቅዱስ ጊዮርጊስ 1-0 ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
34' ሀብታሙ ጉልላት
❤ 7
