fa
Feedback
Soccer Ethiopia

Soccer Ethiopia

رفتن به کانال در Telegram

The voice of Ethiopian football For business enquiries ONLY Tell: +251940018801 Email: ads@soccerethiopia.net

نمایش بیشتر
2025 سال در اعدادsnowflakes fon
card fon
82 598
مشترکین
-3124 ساعت
-2087 روز
+16530 روز
آرشیو پست ها
Photo unavailableShow in Telegram
የጨዋታ 098 ውጤት !
نمایش همه...
🥱 11👎 5 4
75' ድሬዳዋ ከተማ 1-1 አዳማ ከተማ 27' ያሬድ ታደሰ | 30' ነቢል ኑሪ
نمایش همه...
6
ሁለተኛው አጋማሽ ተጀምሯል ! 46' ድሬዳዋ ከተማ 1-1 አዳማ ከተማ 27' ያሬድ ታደሰ | 30' ነቢል ኑሪ
نمایش همه...
5🥱 2
ዕረፍት ! ድሬዳዋ ከተማ 1-1 አዳማ ከተማ 27' ያሬድ ታደሰ | 30' ነቢል ኑሪ
نمایش همه...
4
35' ድሬዳዋ ከተማ 1-1 አዳማ ከተማ 27' ያሬድ ታደሰ | 30' ነቢል ኑሪ
نمایش همه...
5
Photo unavailableShow in Telegram
ጎል! 30' ነቢል ኑሪ ድሬዳዋ ከተማ 1-1 አዳማ ከተማ
نمایش همه...
4
Photo unavailableShow in Telegram
ጎል! 27' ያሬድ ታደሰ ድሬዳዋ ከተማ 1-0 አዳማ ከተማ
نمایش همه...
4
Photo unavailableShow in Telegram
ጨዋታው ተጀምሯል ! 01' ድሬዳዋ ከተማ 0-0 አዳማ ከተማ
نمایش همه...
5
የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ - ጨዋታ 098 09፡00 ድሬዳዋ ከተማ ከ አዳማ ከተማ
نمایش همه...
8
Photo unavailableShow in Telegram
የጨዋታ 098 አሰላለፍ ! ድሬዳዋ ከተማ ከ አዳማ ከተማ
نمایش همه...
4👍 1
Photo unavailableShow in Telegram
ውድ የባንካችን ደንበኞች የጥንቃቄ መልዕክት አለን! ማንኛውንም በስልክ የሚመጣ ጥያቄ ባለመቀበል እራሳችሁን ከአጭበርባሪዎች ጠብቁ!!! ************* ባንካችን ብሔራዊ ባንክ ያወጣውን መመሪያ መሰረት በማድረግ ደንበኞቻችን በአቅራቢያቸው ወደሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ በመሄድ የባንክ ሒሳብ ቁጥራቸውን ከፋይዳ መታወቂያቸው ጋር እንዲያጣምሩ ያስተላለፈውን መልእክት እንደ አጋጣሚ በመጠቀም አጭበርባሪዎች ደንበኞቻችን ጋር እየደወሉ አገልግሎቱ በስልክ እንደሚሰጥ እንዲሁም የባንክ ሂሳብ በዚህ ምክንያት እንደሚዘጋ በማስመሰል ለማጭበርበር እየተጠቀሙበት እንደሚገኙ ደርሰንበታል። በመሆኑም ክቡራን ደንበኞቻችን ሒሳብን ከፋይዳ መታወቂያ ጋር የማጣመሩ ሥራም ሆነ ሌሎች ከሞባይል ባንኪንግ ጋር የተያያዙ እና ማናቸውም አገልግሎቶች እርስዎ በአካል ወደ ቅርንጫፍ ካልሄዱ/ካልቀረቡ በስተቀር በስልክ ተደውሎ የማይሰጥ መሆኑን አውቃችሁ በስልክ ለሚመጡ ጥያቄዎች ምላሽ ባለመስጠት እራሳችሁን ከአጭበርባሪዎች እንድትጠብቁ በአክብሮት እናሳውቃለን! ** የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሁሌም የሚተማመኑበት ባንክ!
نمایش همه...
9👍 2
አሰልጣኝ ጌታቸው ዳዊት ከመቐለ 70 እንደርታ ጋር ያላቸው እህል ውሃ ሊያበቃ ተቃርቧል። https://www.soccerethiopia.net/football/104308/
نمایش همه...
6
የ10ኛው ሳምንት የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ዛሬ በሚደረጉ ጨዋታዎች ፍጻሜውን ያገኛል። https://www.soccerethiopia.net/football/104300/
نمایش همه...
7
Photo unavailableShow in Telegram
የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 10ኛ ሳምንት ዛሬ በሚደረጉ ሦስት ጨዋታዎች ይጠናቀቃል በዕለቱ ተጠባቂ ጨዋታዎች ዙሪያ ያሎትን ሀሳብ ያጋሩን !
نمایش همه...
👍 9 5
Repost from TgId: 1614230721
01:37
Video unavailableShow in Telegram
የኢትዮጵያ እግርኳስ አድባር የሆነው ታላቁ ብራንድ ጎፈሬ በፈረንጆቹ አዲስ አመት ዋዜማ አዲሱን የእግርኳስ ዳኞች ማሊያ ይፍ አድርጓል! 👌 ድንቅ ውበት ፤ ልዩ ቀለም ፤ አስደማሚ ጥራት 👌 🔥 ጎፈሬ 🤝 የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን 🔥 @goferesportswear
نمایش همه...
93.83 MB
5🔥 2
በሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ10ኛ ሳምንት የሁለተኛ ቀን ጨዋታዎች ወላይታ ድቻ እና ሀዋሳ ከተማ ከመመራት ተነስተው ተጋጣሚዎቻቸውን በማሸነፍ ወደ ድል ተመልሰዋል። https://www.soccerethiopia.net/football/104295/
نمایش همه...
👍 2 1
በ10ኛ ሳምንት ሁለተኛ ቀን ጨዋታዎች ወልዋሎ ዓ/ዩ ከ ኢትዮጵያ ቡና 1ለ1 ሲለያዩ እጅግ ማራኪ በነበረው ጨዋታ ፋሲል ከነማ ነጌሌ አርሲን 1ለ0 አሸንፏል። https://www.soccerethiopia.net/football/104287/
نمایش همه...
14
Photo unavailableShow in Telegram
የ10ኛው ሳምንት የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ውጤቶች እና የነገ መርሐ-ግብሮች !
نمایش همه...
24
Photo unavailableShow in Telegram
የጨዋታ 097 ውጤት !
نمایش همه...
19🔥 8
70' ሀዋሳ ከተማ 2 - 1 ኢትዮጵያ መድን 21' ጌታነህ ከበደ 3' አማኑኤል ኤርቦ 47' ያሬድ ብሩክ
نمایش همه...
25