2025 سال در اعداد

272 646
مشترکین
-5524 ساعت
+107 روز
+1 35830 روز
آرشیو پست ها
Photo unavailableShow in Telegram
8 ' ካሜሮን 1 - 0 ጋቦን
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
👍 19❤ 9👎 2😁 1
Photo unavailableShow in Telegram
2 ' ካሜሮን 0 - 0 ጋቦን
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
👍 21❤ 10👎 2🥰 2
Photo unavailableShow in Telegram
ኮትዲቯር ውድድሯን በድል ጀምራለች !
በአፍሪካ ዋንጫ የምድብ የመጀመሪያ ጨዋታ ኮትዲቯር ከሞዛምቢክ ጋር ያደረገችውን ጨዋታ 1ለ0 በሆነ ውጤት አሸንፋለች።
የኮትዲቫርን የማሸነፊያ ግብ አማድ ዲያሎ ማስቆጠር ችሏል።
በቀጣይ መርሐግብር እሁድ
- ኮትዲቯር ከ ካሜሮን እንዲሁም
- ሞዛምቢክ ከጋቦን ጋር የሚጫወቱ ይሆናል።
👍 118❤ 68🥰 3👏 3
Photo unavailableShow in Telegram
80 ' ኮትዲቯር 1 - 0 ሞዛምቢክ
⚽ አማድ ዲያሎ
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
👍 34❤ 22🔥 8
Photo unavailableShow in Telegram
65 ' ኮትዲቯር 1 - 0 ሞዛምቢክ
⚽ አማድ ዲያሎ
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
❤ 126👍 11
Photo unavailableShow in Telegram
ኮትዲቯር 1 - 0 ሞዛምቢክ
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
Photo unavailableShow in Telegram
እረፍት
ኮትዲቯር 0 - 0 ሞዛምቢክ
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
❤ 26
Photo unavailableShow in Telegram
39 '
ኮትዲቯር 0 - 0 ሞዛምቢክ
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
❤ 28
Photo unavailableShow in Telegram
16 '
ኮትዲቯር 0 - 0 ሞዛምቢክ
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
❤ 34
Photo unavailableShow in Telegram
“ ውድድሩን በድል መጀመራችን አስደሳች ነው “ ማህሬዝ
የአልጄሪያ የፊት መስመር ተሰላፊ ሪያል ማህሬዝ ቡድኑ ውድድሩን በድል መጀመሩ አስደሳች መሆኑን ከጨዋታው በኋላ ተናግሯል።
ሁለት ግቦችን በማስቆጠር የጨዋታው ኮከብ ተብሎ የተመረጠው ማህሬዝ “ በድል መጀመራችን ምርጥ ነው “ ብሏል።
አክሎም “ በቀጣይ ሁለት ጨዋታዎች ይቀራሉ አቋማችንን ማሳደግ አለብን “ ሲል ሪያድ ማህሬዝ ተናግሯል።
❤ 114👍 24👏 4
Photo unavailableShow in Telegram
ሀድያ ሆሳዕና ድል አድርጓል !
በ ሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐግብር ሀድያ ሆሳዕና ከወላይታ ድቻ ጋር ያደረገውን ጨዋታ 2ለ1 በሆነ ውጤት አሸንፏል።
የሀድያ ሆሳዕናን የማሸነፊያ ግቦች እዮብ አለማየሁ እና ሄኖክ አርፊጮ ሲያስቆጥሩ ለወላይታ ድቻ መልካሙ ቦጋለ ከመረብ አሳርፏል።
የሊግ ደረጃቸው ምን ይመስላል ?
1️⃣1️⃣ ሀድያ ሆሳዕና :- 13 ነጥብ
1️⃣6️⃣ ወላይታ ድቻ :- 10 ነጥብ
ቀጣይ መርሐግብር ?
ሰኞ - ወላይታ ድቻ ከ አርባምንጭ ከተማ
ማክሰኞ - ሀዋሳ ከተማ ከ ሀድያ ሆሳዕና
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
❤ 57👍 15😁 5👏 2
Photo unavailableShow in Telegram
አልጄሪያ ውድድሯን በድል ጀምራለች !
በአፍሪካ ዋንጫ የምድብ የመጀመሪያ ጨዋታ አልጄሪያ ከሱዳን ጋር ያደረገችውን ጨዋታ 3ለ0 በሆነ ውጤት አሸንፋለች።
የአልጄሪያን የማሸነፊያ ግቦች ሪያድ ማህሬዝ 2x እና ማዛ ማስቆጠር ችለዋል።
አልጄሪያ በአፍሪካ ዋንጫ ውድድር 1️⃣0️⃣0️⃣ ጎሎችን ማስቆጠር የቻለች ሰባተኛ ሀገር መሆን ችላለች።
ሪያድ ማህሬዝ በአፍሪካ ዋንጫው 7️⃣ ጎሉን በማስቆጠር የውድድሩ የአልጄሪያ ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪ መሆን ችሏል።
የሁለቱን ብሔራዊ ቡድኖች ጨዋታ ከ 16,115 በላይ ተመልካቾች ስታዲየም ተገኝተው ተከታትለውታል።
በቀጣይ ጨዋታ አልጄሪያ ከቡርኪናፋሶ እንዲሁም ሱዳን ከ ኢኳቶሪያል ጊኒ ጋር ይጫወታሉ።
❤ 105👍 11👏 2👎 1
Photo unavailableShow in Telegram
85 '
አልጄሪያ 3- 0 ሱዳን
⚽⚽ ማህሬዝ
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
😁 26❤ 22👍 10👏 3😢 1
Photo unavailableShow in Telegram
75 '
አልጄሪያ 2 - 0 ሱዳን
⚽⚽ ማህሬዝ
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
❤ 40👍 6
Photo unavailableShow in Telegram
50 '
አልጄሪያ 2 - 0 ሱዳን
⚽ ማህሬዝ
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
🔥 41❤ 24👍 3🥰 3
Photo unavailableShow in Telegram
50 '
አልጄሪያ 1 - 0 ሱዳን
⚽ ማህሬዝ
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
❤ 31
Photo unavailableShow in Telegram
እረፍት
አልጄሪያ 1 - 0 ሱዳን
⚽ ማህሬዝ
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
❤ 42👏 1
