መሠረተ ግእዝ | Meserete Ge'ez
رفتن به کانال در Telegram
የሀገራችን ቀዳማዊና ጥንታዊ ስለሆነው የግእዝ ቋንቋ መሠረታዊ ትምህርት የሚሰጥበት ቦታ ነው። እርስዎም አባቶቻችን ያቆዩልንን ቋንቋ በመማርና ለትውልድ በማስተላለፍ ኃላፊነትዎን ይወጡ። ለጥያቄና አስተያየት - @geezchanal
نمایش بیشتر2025 سال در اعداد

17 974
مشترکین
-424 ساعت
-137 روز
-9830 روز
آرشیو پست ها
በትክክል ያልበዛው የቱ ነው ?Anonymous voting
- መንፈስ - መናፍስት
- አብ - አበው
- ሰማይ - ሰማያውያን
- ደዌ - ደዌያት
- ባሕር - አብሕርት
👍 14🙏 3❤ 2😁 2
نمایش همه...
👍 8❤ 6
በዓቢይ ጾም ለአገልግሎት የማንጠቀማቸው ንዋየ ቅድሳት የትኞቹ ናቸው ?Anonymous voting
- መቋሚያ ፣
- ጸናጽል ፣ ከበሮ
- በገና ፣ መሰንቆ
- ዋሽንት ፣ ክራር
👍 31🔥 3🥰 1
በዓቢይ ጾም ለአገልግሎት የማንጠቀማቸው ንዋየ ቅድሳት የትኞቹ ናቸው?Anonymous voting
- መቋሚያ
- ጸናጽል እና ከበሮ
- ጾመ ድጓ
- በገና እና መሰንቆ
ምኵራብ ማለት ____ ማለት ነው ?Anonymous voting
- ነጋዴ
- ኮረብታ ፣ የአይሁድ ቤተ ጸሎት
- የአይሁድ ሀገር
- ገበያ
👍 33👏 4🥰 3❤ 2
📚 ግእዝ➧ዐማርኛ መዝገበ ቃላት
• አለቃ ኪዳነ ወልድ ክፍሌ
#መጽሐፍ #መዝገበቃላት
○ መሠረተ ግእዝ
Telegram.me/GeezEnemar
መዝገበ ቃላት (ኪዳነ ወልድ ክፍሌ ).pdf57.25 MB
❤ 15👍 11🔥 1
Photo unavailableShow in Telegram
"ግዕዝ እና የአብነት ትምህርት ቤቶች በሀገራችን ኢትዮጵያ ትኩረት እየተሰጣቸው አይደለም" ቁስቋም ቅድስት ማርያም ማህበር
"በእኔተ ስማ ለማርያም ለእኔ ተማሪ!" በሚል ሀሳብ በሀገራችን የአብነት ትምህርት ቤቶች ላይ ትኩረቱን አድርጎ የተነሳው ቁስቋም ቅድስት ማርያም መንፈሳዊ ማህበር በዛሬው ዕለት መጋቢት 4/2016 ዓ/ም በስካይላይት ሆቴል ለሚዲያ አካላት በሠጠው መግለጫ ለግዕዝ እና ለአብነት ትምህርት ቤቶች ትኩረት እንስጥ በቻልነው አቅምም እንደግፍ ብሏል።
የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ ለዘመናት ጥንታዊውን የአብነት ትምህርትቤትን ይዛና ጠብቃ አሁን እስካለንበት ትውልድ ድረስ ታሪክህ ማንነትህ ይህ ነው በማለት አቃፊት በመሆን ለብዙ ሺ ዘመናት ቆይታለች፡፡
ለዚህም ነው ቤ/ክ ቤተ-መዘክር ፣ ቤ/ክ ግምጃ ቤት ፣ ቤ/ክ የስልጣኔ ማዕከል ! ቤ/ክ ሀገር የምንላት፡፡
በዚሁ የአብነት ት/ቤት ውስጥ የፈለቁ የሥነ-ዜማ ፣ የሥነ-ጽሁፍ ፣ የሥነ-ፈለግ ፣ የሥነ- ሥዕል ፣ የሥነ-ሕንፃ፣ የሥነ-ህክምና ፣ የሥነ-ሄሳብ ጠበብቶች አለም በድንቅ ችሎታቸው የሚደነቅባቸው ቅድስናን ከክብረ-ክህነት ክብረ-ክህነትን ከንግስና ጋር አስተባብረው የያዙ ጠበብቶች መገኛ ይኸው የአብነት ት/ቤት ነው፡፡
በዚሁ የአብነት ት/ቤት ውስጥ በዋናነት የምንጠቀመው ቋንቋ የግዕዝ ቋንቋ ነው፡፡ “የግዕዝ ቋንቋ” ጥልቅና ሰፊ ምስጢራትን የያዘ ባለፀጋ ቋንቋ መሆኑን ሁላችንም የምናውቀው ጉዳይ ነው፡፡
ማገዝ ለምትፈልጉ
👉ንግድ ባንክ 3900
👉አቢሲኒያ ባንክ 6230
👉ጎፈንድሚ https://www.gofundme.com/f/in-the-name-of-st-mother-mary-for-my-student?modal=share
👍 10❤ 6
Photo unavailableShow in Telegram
ኑ ቸርነት እናድርግ !
መካን /ቦታ/ - ሚኒሊየም አዳራሽ
ቀን - መጋቢት ፲፭ / ፳፻፲፮ ዓ.ም
ሰዓት - ከቀኑ ፯ ሰዓት ጀምሮ
መግቢያ - ፻ ብሩር
http://t.me/Meseretegeez
❤ 10👍 2
ከታች ያለውን ዓረፍተ ነገር ወደ አማርኛ ቀይሩ ።
፩. ንጹም ጾመ ወናፈቅር ቢጸነ ወንትፋቀር በበይናቲነ ።
፪. በጾም ትትፌወስ ቁስለ ነፍስ ወበጸሎት ትትሐሠይ መንፈስ ።
መልሱን ኮመንት ላይ ጻፉ ። ቀድመው ለመለሱ ፫ ተማሪዎች የሁለት ወር የግእዝ ትምህርት የመማር ዕድል ያገኛሉ ።
❤ 18👍 12🔥 1🥰 1
በትከክል የተጻፈው የቱ ነው ?Anonymous voting
- ሀይሌ ገ/ሥላሴ
- ኃይሌ ገ/ስላሴ
- ኃይሌ ገ/ሥላሴ
- ሃይሌ ገ/ሥላሴ
👍 1
Photo unavailableShow in Telegram
“ምን በልተን እንማር"
ለአብነት ትምህርት ቤት ድጋፍ እናድርግ ።
ሼር
@Meseretegeez
@Meseretegeez
👍 22
