ru
Feedback
TIKVAH-SPORT

TIKVAH-SPORT

Открыть в Telegram

ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ስፖርት ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የስፖርታዊ መረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው። በዚህ ቻናል ሀገራዊ እና አለም አቀፋዊ የስፖርት መረጃዎች ይዳሰሱበታል። ለመረጃ እና ማስታወቂያ +251926797469

Больше
2025 год в цифрахsnowflakes fon
card fon
272 683
Подписчики
+14124 часа
+1887 дней
+1 37230 день
Архив постов
Фото недоступноПоказать в Telegram
2 ' ኖቲንግሃም ፎረስት 0 - 0 ማንችስተር ሲቲ ቤኒን 0 - 0 ቦትስዋና @Tikvahethsport       @kidusyoftahe
Показать все...
39👍 4🤩 3🎉 2
Фото недоступноПоказать в Telegram
“ ክብደቱ የጨመረ ተጨዋች አላገኘሁም “ ጋርዲዮላ የማንችስተር ሲቲው አሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላ ተጨዋቾቹ በበዓል ሰሞን የሚመገቡትን ምግብ እንዲቆጣጠሩ አስጠንቅቀው ነበር። ከእረፍት በኋላ ክብደቱ ጨምሮ የተመለሰ ተጨዋች ስለመኖሩ የተጠየቁት ፔፕ ጋርዲዮላ “ ችግሩ እኔ ጋር ሆኗል "ብለዋል። አክለውም “ ሁሉም ተጨዋቾች በጥሩ ቁመና ላይ ናቸው “ በማለት ተናግረዋል። “ የሮድሪ ወደ ሜዳ መመለስ ለእኛ በጣም አስፈላጊ ነው “ ፔፕ ጋርዲዮላ
Показать все...
😁 211 94👍 6
Фото недоступноПоказать в Telegram
“ ለኮትዲቯር ከልክ ያለፈ ክብር የለንም “ ዴቪድ ፓጉ “ እኛም አናከብራቸውም “ ኤሜርስ ፋኢ የካሜሮን ብሔራዊ ቡድን ዋና አሰልጣኝ ዴቪድ ፓጉ ለተጋጣሚ ከልክ ያለፈ ክብር ማሳየት እንደማይገባ ገልጸዋል። “ ተጨዋቾቼ ለኮትዲቯር ከልክ ያለፈ ክብር እንዳያሳዩ አስጠንቅቄያቸዋለሁ “ ሲሉ አሰልጣኝ ዴቪድ ፓጉ ተናግረዋል። አክለውም “ ለተጋጣሚህ ከልክ ያለፈ ክብር የምታሳይ ከሆነ ዝቅ አድርገው ይመለከቱሀል ” ሲሉ ተገቢ አለመሆኑን አስረድተዋል። የኮትዲቫር ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ ኤሜርስ ፋኢ በበኩላቸው “ እኛም ምንም አይነት ክብር አናሳያቸውም “ሲሉ ምላሽ ሰጥተዋል። ኮትዲቯር ከካሜሮን የሚያደርጉት የአፍሪካ ዋንጫ የምድብ ሁለተኛ ጨዋታ ነገ ምሽት 5:00 ሰዓት ይደረጋል።
Показать все...
😁 111 54👎 12👍 5
የጨዋታ አሰላለፍ ! 9:30 ቤኒን ከ ቦትስዋና
Показать все...
18
🔥 50 30😁 4👎 1
Фото недоступноПоказать в Telegram
ተጋጣሚያቸውን ማጥናት የጀመሩት አሰልጣኝ ! በካሪቢያን ከሚገኙ ደሴቶች አንዷ የሆነችው ሀይቲ በታሪኳ ለሁለተኛ ጊዜ ለአለም ዋንጫ ውድድር አልፋለች። ሀይቲ በአለም ዋንጫው ከብራዚል ፤ ሞሮኮ እና ስኮትላንድ ጋር ተደልድላለች። የብሔራዊ ቡድኑ አሰልጣኝ ሰባስቲያን ሚኜ ከዚህ በፊት ከምድብ ተጋጣሚያቸው አንዷን ሞሮኮ ለመከታተል በአፍሪካ ዋንጫ እገኛለሁ ብለው ነበር። አሰልጣኙ እንዳሉትም በአሁኑ ሰዓት በሞሮኮ ተገኝተው የሀገሪቱን ጨዋታዎች በመከታተል ላይ ይገኛሉ።
Показать все...
175👍 44👏 23😁 10🙏 2
Фото недоступноПоказать в Telegram
“ በዚህ አጨዋወት ከቀጠልን የትም አንደርስም “ የወሊድ ረክራኪ ወላጅ አባት የሞሮኮ ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ ወሊድ ረክራኪ ወላጅ አባት የምሽቱን የብሔራዊ ቡድኑ አጨዋወት ተችተዋል። የአሰልጣኙ ወላጅ አባት ሞሀመድ አብዱሰላም ረክራኪ በሰጡት አስተያየት “ የሞሮኮ ብሔራዊ ቡድን እንቅስቃሴ በፍጹም አላሳመነኝም “ ብለዋል። አክለውም “ በዚህ አጨዋወት የሚቀጥሉ ከሆነ በአፍሪካ ዋንጫው ሩቅ መጓዝ በጣም አዳጋች ይሆናል “ ሲሉ ገልጸዋል። የአፍሪካ ዋንጫው አዘጋጅ ሞሮኮ ትላንት ምሽት በማሊ ነጥብ መጣሏ አይዘነጋም። አሰልጣኝ ወሊድ ረክራኪ ከጨዋታው በኋላ “ ተጨዋቾቹ ጫና አለባቸው መተቸት ከጀመርን ነገሩ ይወሳሰባል አፍሪካ ዋንጫን በቀላሉ ማሸነፍ አትችልም “ብለዋል። @Tikvahethsport       @kidusyoftahe
Показать все...
133😁 33👍 16
00:09
Видео недоступноПоказать в Telegram
የመጀመሪያ መኪናችሁን ይሁን አስረኛ መኪናችሁንም ቢሆን ለመግዛት ያሰቡት፤ ያገለገሉ መኪና መሸጫ ቻናሎች የመኪና ዋጋ ማጣራት እና መግዛት ሂደቱን ያቀለዋል። ነገር ግን የመኪና መሸጫ ቻናሎች መኪና መግዛት የሚፈልጉትን ብቻ ሳይሆን የሚጠቅመው ለመኪና ባለቤቶችም መኪናቸውን ለመሸጥ ሲያስቡ ገዢ እንዲያገኙ ይጠቅማል። ለገዢዎች የሚፈልጉትን መኪና በማቅረብ ለሻጭ ደግሞ ገዢ(ብዙ ጊዜ በዛ ያሉ ገዢዎችን) በማምጣት ደግሞ UZD Cars በ online ገቢያው ላይ ጥሩ ስም አለው። https://t.me/usedcarsinethiopia በመቀላቀል ለራስዎ ያረጋግጡ። UZD Cars'ን ስለመረጡ እናመሰግናለን።
Показать все...
0.93 KB
45🔥 3👍 1🥰 1😱 1
Фото недоступноПоказать в Telegram
“ በዛ ህግ ምክንያት ትልቅ ዋጋ ከፍለናል “ ሚኬል አርቴታ የመድፈኞቹ አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ ባለፈው አመት ከብራይተን የነበራቸውን ጨዋታ ለአፍታም እንደማይዘነጉት ተናግረዋል። በአቻ ውጤት በተጠናቀቀው መርሐግብር አርሰናል ዴክላን ራይስን በቀይ ካርድ አጥቶ እንደነበር ይታወሳል። ራይስ የብራይተንን ቅጣት ምት በማዘግየቱ ስለተመለከተው ሁለተኛ ቢጫ ያነሱት አሰልጣኙ “ ክስተቱ በጣም አበሳጭቶኝ ነበር “ ሲሉ አስታውሰዋል። “ በአሁኑ ሁኔታው የተለየ እንደሚሆን ተስፋ አለኝ “ ያሉት አርቴታ “ አሁን ህጉ የተለየ ይመስለኛል “ ሲሉ ገልጸዋል። አክለውም “ በዛ ህግ ምክንያት ትልቅ ዋጋ ከፍለናል እንደማይደገም ተስፋ አለኝ “ ሲሉ ተናግረዋል። @Tikvahethsport       @kidusyoftahe
Показать все...
👍 225😁 122 113🤬 3👎 2
Фото недоступноПоказать в Telegram
ወጣት ተጫዋቾች ከማህበራዊ ሚዲያ መራቅ አለባቸው “ የመርሲሳይዱ ክለብ ሊቨርፑል አምበል ቨርጅል ቫን ዳይክ ቀጣዩ ትውልድ እና ወጣት ተጫዋቾች ከማህበራዊ ሚዲያ ሊርቁ እንደሚገባ አሳስቧል። “ ቀላል አይደለም “ ሲል የማህበራዊ ሚዲያውን ተፅዕኖ የገለፀው ቫን ዳይክ “ ለቀጣዩ ትውልድ ከባድ ይሆናል “ ሲልም ይናገራል። “ እኔ እና ሞሀመድ ሳላህ ሁሌም ቢሆን ለወጣት ተጫዋቾቻችን ከማህበራዊ ሚዲያ እንዲርቁ እንነግራቸዋለን “ ቫን ዳይክ @tikvahethsport @kidusyoftahe
Показать все...
369👍 60👏 26😁 21🙏 4💯 1
Фото недоступноПоказать в Telegram
🕹️Ethio Car Sell Bnd Buy🕹️በሚፈልጉት ሞዴል እና አይነት የሚፈልጉትን የመኪና አማራጮችን እኛ ጋር ያገኛሉ ቢፈልጉ በአዲስ አልያም በUsed ከተሟላ የባንክ አማራጭ ጋር 🤝 🕹️MERCEDES 🕹️TOYOTA 🕹️BYD 🕹️BMW 🕹️TESLA 🕹️JETOUR 🕹️BENBEN 🕹️MITSUBISHI 🕹️NISSAN 🕹️CHANGEN 🕹️LEOPARD በተለያዩ የሞዴል አማራጮች 🔵LEXURY 🟢COMFORT ⚪️MODERN መኪኖችን እናቀርብሎታለን። ለበለጠ መረጃ አንድ ቀን መኪና መግዛትዎ ወይም መሸጥዎ ስለማይቀር ከስር ያስቀመጥንላችሁ የቴሌግራም ሊንክ በመንካት ጆይኔ አድርገው ቤተሰብ ይሁኑ አንድ ቀን ይጠቅሞታል። 👇 👇 👇 🌎https://t.me/ethio_car join 📱 +251937154096 እናመሰግናለን 🤝
Показать все...
32
Фото недоступноПоказать в Telegram
ተጠባቂ የዛሬ መርሐ ግብሮች ! 9:30 ቤኒን ከ ቦትስዋና 9:30 ኖቲንግሀም ፎረስት ከ ማንችስተር ሲቲ 12:00 ሴኔጋል ከ ዲሞክራቲክ ኮንጎ 12:00 አርሰናል ከ ብራይተን 12:00 ሊቨርፑል ከ ዎልቭስ 2:30 ዩጋንዳ ከ ታንዛኒያ 2:30 ቼልሲ ከ አስቶን ቪላ 4:45 ፒሳ ከ ጁቬንቱስ 5:00 ናይጄርያ ከ ቱኒዚያ @tikvahethsport @kidusyoftahe
Показать все...
218👍 38👏 3🥰 2
Фото недоступноПоказать в Telegram
“ ሜሰን ማውንት ጉዳት ተሰምቶታል “ ሩበን አሞሪም “ ሊጉን የምናሸንፍበት እድል አለ “ ሄቨን የቀያይ ሰይጣኖቹ አሰልጣኝ ሩበን አሞሪም ሜሰን ማውንት የተቀየረው በጉዳት ስሜት መሆኑን አስረድተዋል። “ ማውንት በእረፍት ሰዓት የሆነ ነገር ተሰምቶት ነበር “ ያሉት አሰልጣኙ “ መጫወት መቀጠል ፈልጎ ነበር ነገርግን ተጨማሪ ተጨዋች ማጣት አንችልም " ብለዋል። “ ማኑኤል ኡጋርቴ በዛሬው ጨዋታ አስደናቂ ሆኖ ነበር ያመሸው “ ሩበን አሞሪም አይደን ሄቨን በበኩሉ “ አራት ውስጥ ለማጠናቀቅ ጥረት ማድረግ አለብን “ ሲል አሳስቧል። አክሎም “ ፕሪሚየር ሊጉንም ልናሸንፍ እንችላለን ሁሉም ሊሆን የሚችል ነገር ነው ጥረታችንን መቀጠል አለብን “ብሏል።
Показать все...
507😁 476👍 35🔥 16💯 5😢 3🤬 2
Фото недоступноПоказать в Telegram
“ የዩናይትድ ቦታ የአውሮፓ መድረክ ነው “ የቀያዮቹ ሰይጣኖች የኋላ መስመር ተሰላፊ አይደን ሄቨን ቡድናቸው በአውሮፓ መድረክ ለመሳተፍ እንደሚጥር ገልጿል። “ የማንችስተር ዩናይትድ ቦታ በአውሮፓ መድረክ ነው በሚቀጥለው አመት ማለፍ እና እዛ መጫወት እንፈልጋለን “ ሲል ሄቨን ተናግሯል። “ በመጨረሻም ግብ ሳይቆጠርብን ወጥተናል ይህንን በማሳካታችን ደስተኞች ነን “ ሄቨን
Показать все...
459😁 102🔥 21🤬 5
Фото недоступноПоказать в Telegram
“ የማያምር ድል ነው “ የቀድሞ የቀያይ ሰይጣኖቹ ተጨዋች ሮይኪን የምሽቱን የማንችስተር ዩናይትድ ድል “ አስቀያሚ ነገርግን ትልቅ ድል “ ሲል ገልፆታል። ጋሪ ኔቭል በበኩሉ “ ሄቨን በዛሬው ጨዋታ አስደናቂ ነበር “ ሲል አሞካሽቶታል። “ ኒውካስል ዩናይትድ ጨዋታውን በበላይነት ተቆጣጥሯል ነገርግን ማንችስተር ዩናይትድ ጎል ላይ ስጋት አልፈጠሩም “ ጄሚ ካራጋር
Показать все...
🤬 158 125😁 46💯 20👍 19👎 14🔥 2🤔 1
Фото недоступноПоказать в Telegram
የአትላስ አንበሶቹ ነጥብ ጥለዋል ! የሞሮኮ ብሔራዊ ቡድን ከማሊ አቻው ጋር ያደረገውን የምድብ ሁለተኛ ጨዋታ 1ለ1 በሆነ አቻ ውጤት አጠናቋል። የሞሮኮን ግብ ብራሂም ዲያዝ ሲያስቆጥር ሲናዮኮ ማሊን አቻ አድርጓል። ጨዋታውን ከ 63,000 በላይ ተመልካቾች ስታዲየም ተገኝተው ተከታትለውታል። የምድብ ደረጃቸው ምን ይመስላል ? 1️⃣ ሞሮኮ :- 4 ነጥብ 2️⃣ ማሊ :- 2 ነጥብ 3️⃣ ዛምቢያ :- 2 ነጥብ 4️⃣ ኮሞሮስ :- 1 ነጥብ ቀጣይ መርሐግብር ? ሰኞ - ኮሞሮስ ከ ማሊ ሰኞ - ዛምቢያ ከ ሞሮኮ @Tikvahethsport       @kidusyoftahe
Показать все...
159👍 20😁 10👎 4
ማንችስተር ዩናይትድ ድል አድርጓል ! በፕሪሚየር ሊግ መርሐግብር ማንችስተር ዩናይትድ ከኒውካስል ዩናይትድ ያደርጉትን ጨዋታ 1ለ0 አሸንፈዋል። የቀያይ ሰይጣኖቹኖ የማሸነፊያ ግብ ፓትሪክ ዶርጉ አስቆጥሯል። ፓትሪክ ዶርጉ ለማንችስተር ዩናይትድ የመጀመሪያ ጎሉን ማስቆጠር ችሏል። ኒውካስል በበዓል ሰሞን መርሐግብር 1️⃣7️⃣ ጨዋታዎች በመሸነፍ በርካታ ጨዋታዎች የተሸነፈው ክለብ ሆኗል። ማንችስተር ዩናይትድ በበዓል ሰሞን በርካታ ጨዋታዎች በማሸነፍ ( 23 ) ያለውን ሪከርድ አሻሽሏል። የሊግ ደረጃቸው ምን ይመስላል ? 5️⃣ ማንችስተር ዩናይትድ :- 29 ነጥብ 1️⃣1️⃣ ኒውካስል ዩናይትድ :- 23 ነጥብ ቀጣይ መርሐግብር ? ማክሰኞ - ማንችስተር ዩናይትድ ከ ዎልቭስ ማክሰኞ - በርንሌይ ከ ኒውካስል ዩናይትድ @Tikvahethsport       @kidusyoftahe
Показать все...
🔥 314 196👏 23😁 19👎 17👍 6
Фото недоступноПоказать в Telegram
90' ማንችስተር ዩናይትድ 1 - 0 ኒውካስል ⚽ ዶርጉ -የዕለቱ ዳኛ ተጨማሪ 7️⃣ ደቂቃዎች አስመልክተዋል። @Tikvahethsport       @kidusyoftahe
Показать все...
star reaction 2 74👎 18🥰 5👍 2
Фото недоступноПоказать в Telegram
79 ' ማንችስተር ዩናይትድ 1 - 0 ኒውካስል ⚽ ዶርጉ ሞሮኮ 1 - 1 ማሊ ⚽ ብራሂም ዲያዝ        ⚽ ሲናዮኮ @Tikvahethsport       @kidusyoftahe
Показать все...
50
Фото недоступноПоказать в Telegram
70' ሞሮኮ 1 - 1 ማሊ ⚽ ብራሂም ዲያዝ ማንችስተር ዩናይትድ 1 - 0 ኒውካስል ⚽ ዶርጉ @Tikvahethsport       @kidusyoftahe
Показать все...
56