2025 рік у цифрах

10 915
Підписники
-824 години
-357 днів
-12730 день
Архів дописів
Фото недоступнеДивитись в Telegram
ዛሬ የሚደረጉ ጨዋታዎች !
🇬🇧 በእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ
10:30 | አርሰናል ከ ቼልሲ
10:30 | ፉልሃም ከ ቶተንሀም
04:00 | ሌስተር ሲቲ ከ ማንችስተር ዩናይትድ
🇬🇧 በእንግሊዝ ካራባው ካፕ
01:30 | ሊቨርፑል ከ ኒውካስትል
🇪🇸 በስፔን ላሊጋ
10:00 | ሌጋኔስ ከ ቤቲስ
12:15 | ሴቪያ ከ አትሌቲክ ቢልባኦ
02:30 | ኦሳሱና ከ ጌታፌ
02:30 | ራዮ ቫልካኖ ከ ሪያል ሶሴዳድ
05:00 | አትሌቲኮ ማድሪድ ከ ባርሴሎና
🇮🇹 በጣሊያን ሴሪያ
08:30 | ቬንዛ ከ ናፖሊ
11:00 | ቦሎኛ ከ ላዚዮ
11:00 | ሮማ ከ ካግላሪ
02:00 | ፊዮረንትና ከ ጁቬንቱስ
04:45 | አታላንታ ከ ኢንተር ሚላን
🇩🇪 በጀርመን ቡንደስሊጋ
11:30 | ቦኩም ከ ፍራንክፈርት
01:30 | ሃይደናይም ከ ሆልስታይን ኪል
01:30 | ስቱትጋርት ከ ባየር ሌቨርኩሰን
🇫🇷 በፈረንሳይ ሊግ ኧ
11:00 | ሊዮን ከ ሌሃቬር
01:15 | ብረስት ከ ሬምስ
01:15 | ሞንፔሌ ከ ሴንት ኢቴን
01:15 | ስታርስበርግ ከ ቶሉስ
04:45 | ፒኤስጂ ከ ማርሴ
🔥 1
Фото недоступнеДивитись в Telegram
የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች የሴቶች ብሄራዊ ቡድን ወደ ቀጣይ ዙር ሳያልፍ ቀረ
የ2026 የሴቶች ከ17 ዓመት በታች የዓለም ዋንጫ ማጣሪያ ሁለተኛ ዙር የመልስ ጨዋታውን ከካሜሩን አቻው ጋር ያደረገው የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ሴቶች ብሔራዊ ቡድን 1 ለ 0 ተሸንፏል።
የካሜሩንን የማሸነፊያ ብቸኛ ግብ ታዛኑ አንጌ በ12ኛው ደቂቃ ከመረብ አሳርፋለች።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በጨዋታው ከካሜሩን የተሻለ እንቅስቃሴ በማሳየት ብልጫ ቢወስድም ያገኛቸውን ዕድሎች ባለመጠቀሙ ለሽንፈት ተዳርጓል ።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በደርሶ መልስ ጨዋታ በአጠቃላይ 6ለ2 በመሸነፍ ማጣሪያውን ሳያልፍ ቀርቷል።
ምንጭ: ኢ.እ.ፌ
👍 3
29ነኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታዎች
⏰ ተጠናቀቀ
ማን ሲቲ 2-2 ብራይተን
ኢፕስዊች 2-4 ኖቲንግሃም
ሳውዝሃፕተን 1-2 ወልቭስ
ኤቨርተን 1-1 ዌስትሃም
👍 2
🏴 || 29ተኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎች!
⏲ 69'
ኤቨርተን 0-1 ዌስትሀም
⚽️ ሶቼክ 67'
ኢፕስዊች 0-3 ኖቲንግሃም
⚽️ ሚሌንኮቪች 35'
⚽️ ኤላንጋ 37'
⚽️ ኤላንጋ 42'
ማንችስተር ሲቲ 2-2 ብራይተን
⚽️ ሀላንድ 11' (PEN) ⚽️ ኢስቱፒናን 21'
⚽️ ማርሙሽ 39' ⚽️ ኩሳኖቭ 48' OG
ሳውዝሃፕተን 0-2 ወልቭስ
⚽️ ላርሰን 19'
⚽️ ላርሰን 47'
🏴 29ኛ ሳምንት የእንግሊዘ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታዎች !
⏰ 55'
ኤቨርተን 0-0 ዌስትሀም
ኢፕስዊች 0-3 ኖቲንግሃም
⚽ #ምሊንኮቪች 35'
⚽ #ኤላንጋ 37' 42'
ማንችስተር ሲቲ 2-2 ብራይተን
⚽ #ሃላንድ 11' ⚽ #እስቱፒናን 21'
⚽ #ማርሙሽ 39' ⚽ #ኩሳኖቭ 48'
ሳውዝሃምፕተን 0-2 ወልቭስ
⚽ #ላርሰን 19' 47'
🏴 || 29ተኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎች!
⏲ 30'
ኤቨርተን 0-0 ዌስትሀም
ኢፕስዊች 0-0 ኖቲንግሃም
ማንችስተር ሲቲ 1-1 ብራይተን
⚽️ ሀላንድ 11' (PEN) ⚽️ ኢስቱፒናን 21'
ሳውዝሃፕተን 0-1 ወልቭስ
🏴 29ኛ ሳምንት የእንግሊዘ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታዎች !
⏰ 15'
ኤቨርተን 0-0 ዌስትሀም
ኢፕስዊች 0-0 ኖቲንግሃም
ማንችስተር ሲቲ 1-0 ብራይተን
⚽ #ሃላንድ 11'
ሳውዝሃፕተን 0-0 ወልቭስ
Фото недоступнеДивитись в Telegram
🚨 ሊቨርፑሎች የዎልቭሱን አማካኝ ጆአዎ ጎሜስን በክረምቱ ለማስፈረም የሚደረገውን ፉክክር እየመሩ ይገኛሉ።
Source: Gazete do Urubu)
🏴 || 29ተኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎች!
⏲ ተጀመረ
ኤቨርተን 0-0 ዌስትሀም
ኢፕስዊች 0-0 ኖቲንግሃም
ማንችስተር ሲቲ 0-0 ብራይተን
Фото недоступнеДивитись в Telegram
🚨 ቨርጂል ቫንዳይክ በሊቨርፑል የሚያቆየውን አዲስ ኮንትራት ሚቀበል አይመስልም እና ባየር ሙኒክን በክረምቱ ሊቀላቀል እያሰበ ነው። 🇳🇱🤯
(ምንጭ፡ ፊቻጄስ)
🥰 2
Фото недоступнеДивитись в Telegram
1️⃣ ባርሴሎና - 57 ነጥብ
2️⃣ ሪያል ማድሪድ - 57 ነጥብ
3️⃣ አትሌቲኮ ማድሪድ - 56 ነጥብ
👍 3🔥 1
Фото недоступнеДивитись в Telegram
ሪዮ ፈርዲናንድ በዘንድሮው የውድድር አመት እስካሁን ድረስ ካሉት ቡድኖች ምርጡን የሻምፒዮንስ ሊግ የፊት ለፊት ሶስት ተጫዋቾችን መረጦል።
👍 2
Фото недоступнеДивитись в Telegram
ማን ሲቲ ባለፈው ክረምት ጁሊያን አልቫሬዝ ወደ አትሌቲኮ ማድሪድ እንዲሄድ በመፍቀዱ ሊቆጭ ይገባልን?
👍 2❤ 1
