ru
Feedback
Fana Media Corporation S.C (FMC)

Fana Media Corporation S.C (FMC)

Открыть в Telegram

This is FMC's official Telegram channel. For more updates please visit https://fanamc.com

Больше
2025 год в цифрахsnowflakes fon
card fon
207 949
Подписчики
-6324 часа
-2697 дней
-86930 день
Архив постов
Фото недоступноПоказать в Telegram
ዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 በቴሌኮም ዘርፍ በርካታ ውጤቶች የተመዘገቡበት ነው። ለአብነትም የሞባይል ደንበኞች ቁጥርን 97 ሚሊዮን ማድረስ የተቻለ ሲሆን፣ ከዚህም ውስጥ 57 ሚሊዮኑ የኢንተርኔት ተጠቃሚዎች ሆነዋል። አንድ ሺህ ሰለሳ ከተሞችም የ4ጂ ኔትወርክ ተደራሽ ሆኗል። በዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ስትራቴጂ የሞባይል ተጠቃሚ ደንበኞች ቁጥር 128 ሚሊዮን የሚደርስ ሲሆን፣ የ5ጂ ኔትወርክ ሽፋንን 100 ፐርስንት ይሆናል። በ2030 የዲጂታል ክፍያን ከአጠቃላይ የሀገር ውስጥ ምርት አንጻር አሁን ካለበት ከሰባት እጥፍ በላይ እንዲያድግም በልዩ ትኩረት ይሰራል። ፍሬሕይወት ታምሩ የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ስራ አስፈጻሚ
Показать все...
21👍 6😁 4👏 3🤔 1
Фото недоступноПоказать в Telegram
ኢትዮጵያ በአፍሪካ ወጣቶች ኦሊምፒክ 33 ሜዳሊያ በማግኘት አጠናቀቀች አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በአንጎላ ሉዋንዳ ሲካሄድ በቆየው 4ኛው የአፍሪካ ወጣቶች ኦሊምፒክ 33 ሜዳሊያዎችን በማግኘት አጠናቀቀች፡፡ የውድድሩ የማጠቃለያ መርሐ ግብር በዛሬው ዕለት የተካሄደ ሲሆን፥ ‎ኢትዮጵያ በውድድሩ 8 ወርቅ፣ 9 የብር እና 16 የነሃስ በጥቅሉ 33 ሜዳልያዎችን አግኝታለች፡፡ ‎ ኢትዮጵያ ቀደም ሲል የ2027ቱን የወጣቶች ኦሊምፒክ እንድታዘጋጅ መመረጧ የሚታወስ ሲሆን፥… https://www.fanamc.com/archives/306570
Показать все...
29👍 7
Фото недоступноПоказать в Telegram
ኢትዮጵያ 2030 ስትራቴጂ ሰው ተኮርና ለሁሉም ሴክተሮች ትኩረት ተሰጥቶ የሚሰራበት ሲሆን በዲጂታል 2025 የተመዘገቡ የዲጂታል መሰረተ ልማቶችን የማስፋፋት ስራውን በተጨባጭ ውጤት የምናሳይበት ጭምር ነው። ስትራቴጂው በግልጽ የአስተዳደር ስርዓት፣ በሚለካ ውጤት እና በተጠያቂነት ላይ ተመስርቶ በቀጣይ አምስት ዓመታት ተግባራዊ ይሆናሉ። ለዚህ ደግሞ ሁሉም የሚመለከተው አካል የጋራ ርብርብ ማድረግ ይጠበቅበታል። ሚሪያም አሊ በጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት የዲጂታል አማካሪ
Показать все...
13👍 7🤔 3
ማንቼስተር ሲቲ ዌስትሃምን በማሸነፍ ሊጉን መምራት ጀመረ አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ17ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ማንቼስተር ሲቲ ዌስትሃም ዩናይትድን 3 ለ 0 አሸንፏል፡፡ የማንቼስተር ሲቲን ግቦች ሀላንድ (2) እና ሬይንደርስ ያስቆጠሩ ሲሆን፥ አርሰናል ዛሬ ምሽት ጨዋታውን እስከሚያደርግ ድረስ ሲቲ በ37 ነጥብ ሊጉን መምራት ጀምሯል፡፡ ምሽት 12 ሰዓት በተደረጉ ሌሎች ጨዋታዎች ብሬንትፎርድ ወልቭስን 2 ለ 0 ሲያሸንፍ፥ ቦርንማውዝ ከበርንሌይ 1 ለ 1 እንዲሁም ብራይተን ከሰንደርላንድ ያለ ግብ አቻ ተለያይተዋል፡፡ ቶተንሃም ሆትስፐር ከሊቨርፑል ምሽት 2 ሰዓት ከ30 የሚገናኙ ሲሆን፥ የሊጉ መሪ አርሰናል ከኤቨርተን እንዲሁም ሊድስ ዩናይትድ ከክሪስታል ፓላስ በተመሳሳይ ምሽት 5 ሰዓት የሚደረጉ የዛሬ ጨዋታዎች ናቸው፡፡
Показать все...
16👍 9🤬 4👏 2
Фото недоступноПоказать в Telegram
ኢትዮጵያ በዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ወደ ታሪካዊ ከፍታ ትሸጋገራለች – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ታሪካዊና ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪ ወደሆነ ከፍታ ትሸጋገራለች አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት የዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 የትግበራ ምዕራፍ ይፋዊ የማጠናቀቂያና የዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ትግበራ ይፋዊ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ… https://www.fanamc.com/archives/306566
Показать все...
12👍 1👏 1
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት የተካሄደው የዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ይፋዊ የማስጀመሪያ መርሐ ግብር በምስል፡-
Показать все...
👍 23 10😁 4👏 2
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መልዕክት፡- ዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 ሙሉ ለሙሉ በሚባል ደረጃ የታለመለትን ግብ አሳክቶ ተጠናቋል። በዛሬው እለትም ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 በይፋ አስጀምረናል። ተደራሽነትን ማስፋት፣ ለዜጎች እኩል እድል መፍጠር እንዲሁም በዜጎችና ተቋማት መካከል መተማመንን ማጎልበት ደግሞ የስትራቴጂው ቁልፍ መሰረታዊ ትልሞች ናቸው። እነዚህ ትልሞች እንዲሳኩም በተለይ የህዝብ ዲጂታል መሠረተ ልማት ማስፋት ላይ ትልቅ ስራ የሚከናወን ሲሆን፣ ይህም ዲጂታል ቴክኖሎጂ ሰው ተኮር ሆኖ የዜጎችን ኑሮ እንዲያሻሽል ትልቅ አቅም ይፈጥራል። በአጠቃላይ በዲጂታል ኢትዮጵያ የሚከናወኑ ስራዎች የመደመር መንግስት በቀለለ ቢሮክራሲ ታላላቅ ስትራቴጂዎችን እውን ለማድረግ ከያዘው ግብ ጋር የተሳሰሩ ናቸው።
Показать все...
15👏 9🥰 2👍 1
Фото недоступноПоказать в Telegram
በአየር ፀባይ ምክንያት የተወሰኑ የሀገር ውስጥ በረራዎች ይቋረጣሉ – የኢትዮጵያ አየር መንገድ አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በተለያዩ የሀገራችን ክፍሎች በተከሰተው ጭጋጋማና ለበረራ አመቺ ያልሆነ የአየር ፀባይ ምክንያት የተወሰኑ የሀገር ውስጥ በረራዎች ይቋረጣሉ አለ፡፡ አየር መንገዱ ባወጣው መግለጫ በአሁኑ ወቅት ያጋጠመው የአየር ፀባይ ለተወሰኑ ቀናት የሚቀጥል መሆኑን ከሚቲዎሮሎጂ መረጃ መሰረት ለማወቅ ተችሏል ብሏል፡፡ በዚህ ምክንያት ወደተወሰኑ የሀገራችን ክፍሎች የሚያደርጋቸውን… https://www.fanamc.com/archives/306559
Показать все...
10👍 6
Показать все...
5👍 3
Фото недоступноПоказать в Telegram
ቼልሲ ከኒውካስል ዩናይትድ ጋር አቻ ተለያየ አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ17ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ከሜዳው ውጭ ኒውካስል ዩናይትድን የገጠመው ቼልሲ 2 ለ 2 አቻ ተለያይቷል፡፡ ባለሜዳው ኒውካስል በቮልትማደ ሁለት ግቦች 2 ለ 0 ሲመራ ቢቆይም፥ ቼልሲ በሪስ ጀምስ እና ዦአዎ ፔድሮ ግቦች ነጥብ ተጋርቶ ወጥቷል፡፡ የሊጉ መርሐ ግብር ሲቀጥል ማንቼስተር ሲቲ ከዌስትሃም፣… https://www.fanamc.com/archives/306556
Показать все...
20👏 2
Фото недоступноПоказать в Telegram
ገናን ከፋና #ዲጂታል፣ ከፋና #ፖድካስት፣ ከፋና #ቴሌቪዥን፣ ከፋና #Plus እና ከ13 #ሬዲዮዎች ጋር ያድርጉ! ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን
Показать все...
6👍 1
Фото недоступноПоказать в Telegram
የተቀናጀና በጥናት ላይ የተደገፈ መፍትሔ የሚጠይቀው የፍልሰት ጉዳይ… አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፍልሰት ችግርን በዘላቂነት ለመፍታት ተቋማዊ ትብብርና በጥናት ላይ የተደገፈ ምላሽ መስጠት ይገባል አሉ የትምህርት ሚኒስቴር አማካሪ ሚኒስትር ዴኤታ ክንደያ ገ/ህይወት (ፕ/ር)፡፡ ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር በመተባበር በፍልሰት ጉዳይ ላይ ያተኮረ የመጀመሪያውን ዓለም አቀፍ የምርምር ኮንፈረንስ አካሂዷል። ክንደያ ገ/ህይወት (ፕ/ር) በመድረኩ ላይ ተገኝተው… https://www.fanamc.com/archives/306553
Показать все...
6👍 1
Фото недоступноПоказать в Telegram
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ተጨባጭ ውጤት የተገኘበት የእቀባ እርሻ ዘዴ… አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የአፈር ለምነትንን በማሻሻልና ውሃን በማቀብ በአነስተኛ ወጪ ከፍተኛ ምርት ማስገኘት የሚያስችለውን የእቀባ እርሻ ዘዴ በመጠቀም ተጨባጭ ውጤት ተገኝቷል አለ የክልሉ ግብርና ቢሮ፡፡ የቢሮው ምክትል ኃላፊ አድማሱ አወቀ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንዳሉት፥ የአየር ንብረት ለውጥና ሌሎች የተፈጥሮ ክስተቶች የሚያስከትሉትን ተጋላጭነትን ለመቋቋም የእቀባ እርሻ… https://www.fanamc.com/archives/306550
Показать все...
17👍 1
Показать все...
💩 2 1👍 1
Показать все...
💩 2 1👍 1
Показать все...
2💩 2👍 1
Показать все...
4💩 2👍 1
Показать все...
💩 3 2👍 1
Показать все...
2💩 2👍 1
Показать все...
2💩 2👍 1