Ethio daily vacancy(የስራ ማስታወቂያዎች)
Kanalga Telegram’da o‘tish
ማንኛውንም የማስታወቂያ ስራ ለማሰራት የምትፈልጉ(only promotion) inbox @Eyyiba ሌሎች ጥያቄዎችን ለማድረስ @Ethiodailyvacbot
Ko'proq ko'rsatish2025 yil raqamlarda

181 584
Obunachilar
-16824 soatlar
-8307 kunlar
-3 56030 kunlar
Postlar arxiv
የፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ለእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ ክፍት የሥራ መደብ ማስታወቂያ
የፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ለእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ ከዚህ በታች በተገለጹት ክፍት የሥራ መደቦች ላይ ሥራ ፈላጊዎችን አወዳድሮ በቋሚነት ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡
ማሳሰቢያ፡-
1. ከዝቅተኛ ተፈላጊ ችሎታ በላይ የትምህርትና የስራልምድ ማስረጃ ያላቸው አመልካቾች ማመልከት ይችላሉ፡፡
2. የምዝገባ ጊዜ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 7 ተከታታይ የስራ ቀናቶችይሆናል፡፡
3. ከ2015 ዓ.ም ጀምሮ የዲግሪ የትምህርት ማስረጃ የሚያቀርቡ ተወዳዳሪዎች የመውጫ ፈተና ያለፉበትን መረጃ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
4. ከግል ተቋማት የሚቀርቡ የስራ ልምድ ማስረጃዎች የስራ ግብርየተከፈለባቸውመሆንይኖርባቸዋል።
5. አመልካቾች ለሚያቀርቡት የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃ ህጋዊነት ኃላፊነት ይወስዳሉ።
6. ለፈተና ለሚመለመሉ አመልካቾች ፈተና የሚሰጥበት ቀንና ቦታ በማስታወቂያ የሚገለፅ ይሆናል።
7. የምዝገባ አድራሻ፡-https://forms.gle/taEBAGGpbo1G9bGW9
የፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን
📆Deadline : December 28, 2025
Join Channel/ቻናሉን ይቀላቀሉ !
Website: https://abayjobs.com
Telegram: https://t.me/vacancy3
የፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ለእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ ክፍት የሥራ መደብ ማስታወቂያ
የፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ለእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ ከዚህ በታች በተገለጹት ክፍት የሥራ መደቦች ላይ ሥራ ፈላጊዎችን አወዳድሮ በቋሚነት ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡
ማሳሰቢያ፡-
1. ከዝቅተኛ ተፈላጊ ችሎታ በላይ የትምህርትና የስራልምድ ማስረጃ ያላቸው አመልካቾች ማመልከት ይችላሉ፡፡
2. የምዝገባ ጊዜ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 7 ተከታታይ የስራ ቀናቶችይሆናል፡፡
3. ከ2015 ዓ.ም ጀምሮ የዲግሪ የትምህርት ማስረጃ የሚያቀርቡ ተወዳዳሪዎች የመውጫ ፈተና ያለፉበትን መረጃ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
4. ከግል ተቋማት የሚቀርቡ የስራ ልምድ ማስረጃዎች የስራ ግብርየተከፈለባቸውመሆንይኖርባቸዋል።
5. አመልካቾች ለሚያቀርቡት የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃ ህጋዊነት ኃላፊነት ይወስዳሉ።
6. ለፈተና ለሚመለመሉ አመልካቾች ፈተና የሚሰጥበት ቀንና ቦታ በማስታወቂያ የሚገለፅ ይሆናል።
7. የምዝገባ አድራሻ፡-https://forms.gle/taEBAGGpbo1G9bGW9
የፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን
📆Deadline : December 28, 2025
Join Channel/ቻናሉን ይቀላቀሉ !
Website: https://abayjobs.com
Telegram: https://t.me/vacancy3
